2 Chronicles 32:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ህዝቅያስ እዚ፡ ነቲ ላዕለዋይ መስመራት ማይ ጊሆን ዓጽዩ፡ ትኽ ኢሉ ናብ ምዕራባዊ ሸነኽ ከተማ ዳዊት ኣውረዶ። ህዝቅያስ ድማ ብኹሉ ግብሩ ሰሰነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም ሕዝ​ቅ​ያስ የላ​ይ​ኛ​ውን የግ​ዮ​ንን ውኃ ምንጭ ደፈነ፤ በዳ​ዊ​ትም ከተማ በም​ዕ​ራብ በኩል አቅ​ንቶ አወ​ረ​ደው። ሕዝ​ቅ​ያ​ስም በሥ​ራው ሁሉ ተከ​ና​ወነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህም ሕዝቅያስ የላይኛውን የግዮንን ውኃ ምንጭ ደፈነ፥ በዳዊትም ከተማ በምዕራብ በኩል አቅንቶ አወረደው። የሕዝቅያስም ሥራ ሁሉ ተከናወነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም ሕዝቅያስ የላይኛውን የግዮንን ውኃ ምንጭ ደፈነ፥ በዳዊትም ከተማ በምዕራብ በኩል አቅንቶ አወረደው። የሕዝቅያስም ሥራ ሁሉ ተከናወነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ህዝቂያስካ ቆሞ ባጋና ደእያ ግዮነ ሃ ፑልትያ ዜሪደ፥ ዳዊታ ካታማዉ አዋይ ዉልያ ባጋ ዛሪደ፥ ሃ የዴዳ። ህዝቂያሰ ኦዳባይ ኡባይ ሎኦ ፖለቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha Hizk'k'iyaasikka k'ommo baggana de'iyaa Giyoone haatsaa pulttiyaa zeeriide, Daawita Katamaw away wulliyaa bagga zaariide, haatsaa yeddeedda. Hizk'k'iyaase ootseeddabay ubbay lo"o poletteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hizqiyaasikka pude baggara diza Giyoone pultto haaththaa teqqidi zari zaridi duge zaari arshey wulliza bagga duge Dawite katama yeddides; izi ooththidayssi ubbay lo7o polettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂዝቂያሲካ ፑዴ ባጋራ ዲዛ ጊዮኔ ፑልቶ ሃ ቴቂዲ ዛሪ ዛሪዲ ዱጌ ዛሪ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋ ዱጌ ዳዊቴ ካታማ ዬዲዴስ፤ ኢዚ ኦዳይሲ ኡባይ ሎኦ ፖሌቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቆሞ ባጋን ደእያ ግዮነ ፑልቶ ሃ ዜርድ፥ ሃይ ዉሎሀ ባጋን ደእያ ዳዊታ ካታማኮ ዱገ ጎጋና መላ ኦዳይ ህዝቅያሳ። ህዝቅያስ ኦዳባ ኡባን እንጀትዳ አስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qommo baggan de7iya Giyoone pulto haatha zeeridi, haathay wuloha baggan de7iya Dawita katamaako duge goggana mela oothiday Hizqiyaasa. Hizqiyaasi oothidaba ubban injetida asi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የላይኛውን የግዮንን ምንጭ መውጫ ገድቦ፣ ውሃውን በቦይ ቍልቍል ወደ ምዕራቡ የዳዊት ከተማ እንዲወርድ ያደረገም ይኸው ሕዝቅያስ ነበር፤ ሥራውም ሁሉ ተከናወነለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በላይ በኩል ያለውን የግዮንን ምንጭ መውጫ ገድቦ ውሃውን ወደ ምዕራብ፥ ወደ ዳዊት ከተማ፥ በቦይ እንዲወርድ ያደረገ ራሱ ሕዝቅያስ ነው፤ ይህ ሕዝቅያስ ሊሠራ ባቀደው ነገር ሁሉ የተሳካለት ሰው ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ላዕለዋይ ዓይኒ ማይ ግዮን ዓቢሱስ፥ ብመስኖ ገይሩ ናብ ከተማ ኢየሩሳሌም ኣቢሉ ኸም ዝውሕዝ ዝገበሮ ንጉስ ሕዝቅያስ እዩ። ሕዝቅያስ ዝገበሮ ዅሉ ይሰልጦ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ላዕላይ ዓይኒ ማይ ጊሆን ዐቢሱስ፡ ናብ ምዕራብ ከተማ ዳዊት ኣቢሉ ዘውሐዞ ኸኣ እዚ ህዝቅያስ እዚ እዩ። ህዝቅያስ ድማ ኲሉ ግብሩ ሰለጠሉ።