2 Chronicles 32:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ ኣምላኽ ብዙሕ ንብረት ስለ ዝሃቦ፡ ከተማታትን ንብረት ኣባጊዕን ኣባጊዕን ብብዝሒ ኣዳለወሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እጅግ ብዙ ጥሪት ሰጥ​ቶት ነበ​ርና ከተ​ሞ​ችን ለራሱ ሠራ፤ ብዙም የበ​ግና የላም መንጋ ሰበ​ሰበ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም እጅግ ብዙ ጥሪት ሰጥቶት ነበርና ከተሞችን ሠራ፥ ብዙም የበግና የላም መንጋ ሰበሰበ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም እጅግ ብዙ ጥሪት ሰጥቶት ነበርና ከተሞችን ሠራ፥ ብዙም የበግና የላም መንጋ ሰበሰበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ አዉ ሎይ ዳሮ ዱረታ እሜዳ ድራዉ፥ ባረዉ ካታማቱዋ ኬጼዳ፤ ዶርሳ ዉድያነ መህያ ዉድያ ዳሩዋ ሺሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay aw loytsi daro duretaa immeedda diraw, barew katamatuwaa kees's'eedda; dorssaa wudiyaanne mehiyaa wudiyaa daruwaa shiishsheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossay izas daro dureteth immida gishshas katamata keexxidi daro deysha, dorsa wudetanne daro meheta shiishshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳይ ኢዛስ ዳሮ ዱሬቴ ኢሚዳ ጊሻስ ካታማታ ኬጺዲ ዳሮ ዴይሻ፥ ዶርሳ ዉዴታኔ ዳሮ ሜሄታ ሺሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ እያዉ ዳሮ አቆ እምዳ ግሾ ባዉ ካታማታ ኬፅስ፤ ዳሮ ዶርሰነ መሄ ሺሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay iyaw daro aqo immida gisho baw katamata keexis; daro dorsenne mehe shiishis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ታላቅ ብልጽግና ስለ ሰጠው፤ ብዙ የበግና የፍየል፣ የእንስሳትም መንጋ ሰበሰበ፤ መንደሮችንም ሠራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም ሁሉ ሌላ እግዚአብሔር ብዙ የቀንድ ከብትና የበግ መንጋ እንዲሁም ሌላ እጅግ የበዛ ሀብት ስለ ሰጠው፥ ብዙ ከተሞችን ሠራ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር የመና ብዙሕ ሃብቲ ሂብዎ ነበረ እሞ፥ ከተማታት ሰርሐ፤ ብዙሓት ከፍትን ኣባጊዕን ድማ ኣጥረየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ኣዝዩ ብዙሕ ሃብቲ ሂብዎ ነበረ እሞ፡ ከተማታት ሰርሔ፡ ብዙሓት ከብትን ኣባጊዕን ድማ ኣጥረየ።