2 Chronicles 32:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝቅያስ ድማ ኣዝዩ ብዙሕ ሃብትን ክብርን ነበሮ፣ ንብሩርን ወርቅን ክቡር ኣእማንን ንቐመማትን ንዋልታን ንዅሉ ዓይነት ክቡር ዕንቊታትን መዛግብቲ ንርእሱ ይሰርሕ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሕዝቅያስም እጅግ ብዙ ሀብትና ክብር ነበረው፤ ለብርና ለወርቅም፥ ለከበረው ዕንቍና ለሽቱው፥ ለጋሻውና ውድ ለሆነው ዕቃ ሁሉ ግምጃ ቤቶችን ሠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሕዝቅያስም እጅግ ብዙ ሀብትና ክብር ነበረው፤ ለብርና ለወርቅም፥ ለከበረው ዕንቍና ለሽቱው፥ ለጋሻውና ለከበረው ዕቃ ሁሉ ግምጃ ቤቶች ሠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሕዝቅያስም እጅግ ብዙ ሀበትና ክብር ነበረው፤ ለብርና ለወርቅም፥ ለከበረው ዕንቁና ለሽቶው፥ ለጋሻውና ለከበረው ዕቃ ሁሉ ግምጃ ቤቶች ሠራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህዝቂያሳዉ ሎይ ዳሮ ዱረተይነ ቦንቹ ደኤዳ፤ ህዝቂያሰ ባረ ብራዉ፥ ዎርቃዉ፥ አልኦ ሹቻዉ፥ ሳዎ፥ ጎንዳልያዉነ ሀራ አልኦ ሚሻ ኡባዉ ሚሻ ምንጅያ ሳኣ ኬጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hizk'k'iyaasaw loytsi daro duretetsaynne bonchchu de'eedda; Hizk'k'iyaase bare biraw, work'k'aw, al"o shuchchaw, sawoo, gonddalliyawunne hara al"o miishshaa ubbaw miishshaa minjjiyaa sa'aa kees's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hizqiyaasas keehippe daro dureteththinne bonchchoy diza gishshas biras, worqqas, al7o shuchchas, sawos, gondallessinne hara al7o miishsha ubbaas minjja keeth keexxides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂዝቂያሳስ ኬሂፔ ዳሮ ዱሬቴኔ ቦንቾይ ዲዛ ጊሻስ ቢራስ፥ ዎርቃስ፥ ኣልኦ ሹቻስ፥ ሳዎስ፥ ጎንዳሌሲኔ ሃራ ኣልኦ ሚሻ ኡባስ ሚንጃ ኬ ኬጺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዝቅያሳስ ዳሮ ዱረተነ ቦንቾይ ደኤስ። ህዝቅያስ ባ ብራ፥ ዎርቃ፥ አልኦ ሹቻ፥ ሳዎ፥ ጎንዳለነ ሀራ አልኦ ሚሸ ኡባ ምንጅያ ኬ ኬፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hizqiyaasas daro duretethinne bonchoy de7ees. Hizqiyaasi ba bira, worqaa, al7o shuchaa, sawo, gondallenne hara al7o miishe ubbaa minjiya keethi keexis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቅያስ እጅግ ብዙ ሀብትና ክብር ነበረው፤ ከዚህ የተነሣም ለብሩ፣ ለወርቁ፣ ለከበሩት ዕንቍዎቹ፣ ለቅመማ ቅመሞቹ፣ ለጋሻዎቹና ለተለያዩ ውድ ዕቃዎቹ ሁሉ ግምጃ ቤቶችን ሠራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሕዝቅያስ እጅግ በለጸገ፤ ሕዝቡም ሁሉ አከበሩት፤ ወርቁን፥ ብሩን፥ የከበረ ዕንቊውን፥ ቅመማ ቅመሙን፥ ጋሻዎቹንና ሌሎቹንም ውድ የሆኑ ዕቃዎቹን የሚያኖርባቸው ዕቃ ግምጃ ቤቶችን ሠራ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሕዝቅያስ ድማ የመና ብዙሕ ሃብትን ክብርን ነበሮ። ንብሩርን ንወርቅን ንኽቡር ኣእማንን፥ ንቐመማትን፥ ንዋላቱን፥ ክቡር ንዝኾነ ዅሉ ዓይነት ኣቑሑን ዝኸውን ቤት መዛግብቲ ሰርሐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህዝቅያስ ድማ ኣዝዩ ብዙሕ ሃብትን ክብረትን ነበሮ እሞ፡ ንብሩርን ንወርቅን ንኽቡር ኣእማንን ንቐመማትን ንዋላቱን ንዂሉ ዓይነት ክቡር ኣቓሑን ቤት መዛግብቲ ገበረ። |