2 Chronicles 32:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በቲ ዘመን እቲ፡ ህዝቅያስ ክሳዕ ሞት ሓሚሙ፡ ናብ እግዚኣብሄር ጸለየ። ተዛረቦ፡ ምልክት ድማ ሃቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ወራት ሕዝቅያስ እስከ ሞት ድረስ ታመመ፤ ወደ እግዚአብሔርም ጸለየ፤ እርሱም ሰማው፤ ምልክትም ሰጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ወራት ሕዝቅያስ እስኪሞት ድረስ ታመመ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጸለየ፤ እርሱም ተናገረው፥ ምልክትም ሰጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ወራት ሕዝቅያስ እስኪሞት ድረስ ታመመ፥ ወደ ጌታም ጸለየ፤ እርሱም ተናገረው፥ ምልክትም ሰጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ህዝቂያሰ ሀርጊደ፥ ሀይቃና ማቴዳ፤ ያቲደ መና ጎዳ ዎሴዳ። ጾሳይ አዉ ዎሰቴዳ፤ አ ፓናዉ ማላታ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Hizk'k'iyaase harggiide, hayk'k'ana mateedda; yaatiide Med'inaa Godaa woosseedda. S'oossay aw woosetteedda; Aa patsanaw malaataa immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Hizqiyaasi hargidi hayqqana matides; hessa gishshas GODAA woossiin Xoossi iza paththanaas malatara zaaro immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ሂዝቂያሲ ሃርጊዲ ሃይቃና ማቲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ጎዳ ዎሲን ጾሲ ኢዛ ፓናስ ማላታራ ዛሮ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ህዝቅያስ ሀርግድ፥ ሀይቃናዉ ማትድ ጎዳ ዎስስ። ጎዳይ ዎሰትድ እያ ፓናዉ ማላ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Hizqiyaasi hargidi, hayqanaw matidi Godaa woossis. Goday woosetidi iya pathanaw malla immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ጊዜ ሕዝቅያስ ታሞ ሊሞት ተቃርቦ ነበር፤ ወደ እግዚአብሔርም ጸለየ፤ እርሱም መለሰለት፤ ምልክትም ሰጠው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያኑ ጊዜ ንጉሥ ሕዝቅያስ ታሞ ሊሞት ተቃርቦ ነበር፤ ወደ እግዚአብሔርም ጸለየ፤ እግዚአብሔርም እንደሚያድነው የሚያረጋግጥ ምልክት አሳየው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ወርሓት እቱይ ሕዝቅያስ ሓሚሙ ንሞት ቀረበ። ናብ እግዚኣብሄር ድማ ፀለየ፤ እግዚኣብሄር ከዓ ተናገሮ፤ ምልክትውን ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ጊዜ እቲ ህዝቅያስ ናብ ሞት ክሳዕ ዜቐርብ ሐመመ እሞ ንእግዚኣብሄር ለመነ፡ ንሱ ኸኣ ተዛረቦ፡ ምልክትውን ሀቦ። |