2 Chronicles 32:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዙሓት ድማ ንእግዚኣብሄር ኣብ የሩሳሌም ህያባት፡ ንህዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ድማ ህያባት ኣምጽኡሉ፣ ካብ ሕጂ ንደሓር ድማ ኣብ ቅድሚ ኵሎም ኣህዛብ ዓብዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብዙዎቹም ለእግዚአብሔር መባ ይዘው ወደ ኢየሩሳሌም ይመጡ ነበር፤ ለይሁዳም ንጉሥ ለሕዝቅያስ እጅ መንሻ ይሰጡ ነበር፤ እርሱም ከዚህ ነገር በኋላ በሕዝብ ሁሉ ፊት ከፍ ከፍ አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብዙዎቹም ለእግዚአብሔር መባ ይዘው ወደ ኢየሩሳሌም ይመጡ ነበር፥ ለይሁዳም ንጉሥ ለሕዝቅያስ እጅ መንሻ ይሰጡ ነበር፤ እርሱም ከዚህ ነገር በኋላ በአሕዛብ ሁሉ ፊት ከፍ ከፍ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብዙዎቹም ለጌታ መባ ይዘው ወደ ኢየሩሳሌም ይመጡ ነበር፥ ለይሁዳም ንጉሥ ለሕዝቅያስ እጅ መንሻ ይሰጡ ነበር፤ እርሱም ከዚህ ነገር በኋላ በአሕዛብ ሁሉ ፊት ከፍ ከፍ አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳሮ አሳቱ መና ጎዳዉ እሞታ እሜድኖ፤ ይሁዳ ካትያ ህዝቂያሳዉካ አልኦ ሚሻ አሄድኖ። ሄ ዎድያፐ ዶሚደ፥ ካዉተ ኡባይ ህዝቂያሳ ሎይ ቦንቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daro asatuu Med'inaa Godaw imotaa immeeddino; Yihudaa Kaatiyaa Hizk'k'iyaasawukka al"o miishshaa aheeddino. He wodiyaappe doommiide, kawutetsaa ubbay Hizk'k'iyaasa loytsi bonchcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daro asati GODAAS imotaa qasse Yuhuda kawo Hizqiyaasasikka imota ekkidi Yerusalaame yida; he wodeppe doommidi kawoteththata ubbaa sinththan Hizqiyaasi dhoqqu dhoqqu gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳሮ ኣሳቲ ጎዳስ ኢሞታ ቃሴ ዩሁዳ ካዎ ሂዝቂያሳሲካ ኢሞታ ኤኪዲ ዬሩሳላሜ ዪዳ፤ ሄ ዎዴፔ ዶሚዲ ካዎቴታ ኡባ ሲንን ሂዝቂያሲ ቁ ቁ ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳሮ አሳይ ጎዳስ እሞታ፥ ይሁዳ ካዋ ህዝቅያሳስ አልኦ ሚሸ ኤህዶሶና። ሄ ዎደፐ ዶምድ ካዎተ ኡባይ ህዝቅያሳ ዳሮ ቦንችዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Daro asay Godaas imota, Yihuda kawa Hizqiyaasas al7o miishe ehidosona. He wodepe doomidi kawotetha ubbay Hizqiyaasa daro bonchidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ብዙዎችም ለእግዚአብሔር መባ ይዘው ወደ ኢየሩሳሌም መጡ፤ ለይሁዳ ንጉሥ ለሕዝቅያስም ውድ የሆኑ ገጸ በረከቶችን አመጡለት፤ ከዚያን ጊዜ ጀምሮም በአሕዛብ ሁሉ ፊት ከፍ ከፍ አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብዙ ሰዎች ለእግዚአብሔር መባን፥ ለንጉሥ ሕዝቅያስ ደግሞ ገጸ በረከትን ይዘው ወደ ኢየሩሳሌም መጡ፤ ከዚያም ጊዜ ጀምሮ ሕዝቦች ሁሉ ሕዝቅያስን ከፍ ባለ አክብሮት ተመለከቱት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዙሓት ከዓ ናብ ኢየሩሳሌም መፂኦም ንእግዚኣብሄር መባእ፥ ንሕዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ኸዓ ኽቡር ውህብቶ ኣምፅኡ። ድሕሪኡ ኣብ ቅድሚ ዅለን ሃገራት ንጉስ ሕዝቅያስ ልዕል ልዕል በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዙሓት ከኣ ንእግዚኣብሄር ናብ የሩሳሌም መባእ፡ ክቡር ነገራት ከኣ ንህዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ኣምጽኡ። ድሕሪ እዚ ድማ ንሱ ኣብ ኣዒንቲ ዂሎም ኣህዛብ ልዑል ኰይኑ ተራእየ። |