2 Chronicles 32:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በዚ ኸምዚ፡ እግዚኣብሄር ንህዝቅያስን ነበርቲ የሩሳሌምን ካብ ኢድ ሰናክሬብ ንጉስ ኣሶርን ካብ ኢድ ዅሎምን ኣድሒንዎም፡ ካብ ኵሉ ሸነኽ መሪሕዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሕዝ​ቅ​ያ​ስ​ንና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የሚ​ኖ​ሩ​ትን ከአ​ሦር ንጉሥ ከስ​ና​ክ​ሬም እጅና ከሁ​ሉም እጅ አዳ​ና​ቸው፤ በዙ​ሪ​ያ​ቸ​ውም ካለው ሁሉ አሳ​ረ​ፋ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲሁም እግዚአብሔር ሕዝቅያስንና በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ከአሦር ንጉሥ ከሰናክሬም እጅ ከሁሉም እጅ አዳናቸው፤ በዙሪያቸውም ካለው ሁሉ አሳረፋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲሁም ጌታ ሕዝቅያስንና በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ከአሦር ንጉሥ ከሰናክሬም እጅ ከጠላቶቻቸውም ሁሉ እጅ አዳናቸው፤ በዙሪያቸውም ካለው ሁሉ አሳረፋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋዳን ኦደ፥ መና ጎዳይ ህዝቂያሳነ የሩሳላመን ደእያ አሳ አሶረ ካትያ ሳናክሬባ ኩሽያፐነ ሀራ ሞርከቱዋ ኡባቱዋ ኩሽያፐ አሼዳ፤ ኡንቱንቱ ሾሮ ቢታቱዋ ኡባባፐ ኡንቱንቱ ሸምፕሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaadan ootsiidde, Med'inaa Goday Hizk'k'iyyaasanne Yerusaalamen de'iyaa asaa Asoore Kaatiyaa Sanaakireeba kushiyaappenne hara morkkatuwaa ubbatuwaa kushiyaappe ashsheeda; unttunttu shooro biittatuwaa ubbabaappe unttunttu shemppisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessaththo ooththidi GODAY Hizqiyaasanne Yerusalaamen de7iza asaa Asoore Kawo Senakireeme kusheppenne hara morkketa ubbaa kusheppe ashshides; histtidi istta yuushon diza asa ubbaafe istta naagides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ኦዲ ጎዳይ ሂዝቂያሳኔ ዬሩሳላሜን ዴኢዛ ኣሳ ኣሶሬ ካዎ ሴናኪሬሜ ኩሼፔኔ ሃራ ሞርኬታ ኡባ ኩሼፔ ኣሺዴስ፤ ሂስቲዲ ኢስታ ዩሾን ዲዛ ኣሳ ኡባፌ ኢስታ ናጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳዳ ኦድ፥ ጎዳይ ህዝቅያሳነ የሩሳላመ አሳ አሶረ ካዋ ሳናክሬማ ኩሸፐነ ሀራ ሞርከታ ኩሸፐ አሽስ፤ ኤንታ ሾሮ ቢታታ ኡባፈ ኤንታ ሸምፕስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessada oothidi, Goday Hizqiyaasanne Yerusalaame asaa Asoore kawa Sanakreema kushepenne hara morketa kushepe ashshis; enta shooro biittata ubbaafe enta shempisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም ሕዝቅያስንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ከአሦር ንጉሥ ከሰናክሬምና ከሌሎችም እጅ ሁሉ አዳናቸው፤ በዙሪያቸው ካሉትም ሁሉ ጠበቃቸው ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ሁኔታ እግዚአብሔር ንጉሥ ሕዝቅያስንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ከአሦር ንጉሠ ነገሥት ከሰናክሬብና ከሌሎቹም ጠላቶቻቸው እጅ በመታደግ አዳናቸው፤ ጐረቤቶቻቸው ከሆኑትም ሕዝቦች ሁሉ ጋር በሰላም እንዲኖሩ ፈቀደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሕዝቅያስን ነቶም ኣብ ኢየሩሳሌም ዝነበሩን ካብ ኢድ ሰናክሬም ንጉስ ኣሶርን ካብ ኢድ ኵሎም ካልኦት ፀላእቶምን ኣድሓኖም፤ ብዅሉ ወገንውን ሓለዎም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንህዝቅያስን ነቶም ኣብ የሩሳሌም ዝነብሩን ካብ ኢድ ሰናክሬብ ንጉስ ኣሶርን ካብ ኢድ ኲሎም ካልኦት ኣድሐኖም፡ ብዂሉ ወገን ድማ ሐለዎም።