2 Chronicles 32:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ድማ ንጉስ ህዝቅያስን ነብዪ ኢሳይያስን ወዲ ኣሞጽ ጸለዩን ናብ ሰማይ ጸውዑን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉሡ ሕዝ​ቅ​ያ​ስና የአ​ሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳ​ይ​ያስ ስለ​ዚህ ተግ​ዳ​ሮት ጸለዩ፤ ወደ ሰማ​ይም ጮኹ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ሕዝቅያስና የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስ ስለዚህ ጸለዩ፥ ወደ ሰማይም ጮኹ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ሕዝቅያስና የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስ ስለዚህ ነገር ጸለዩ፥ ወደ ሰማይም ጮኹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ካቲ ህዝቂያስነ አሞጻ ናአይ፥ ትምቢትያ ኦድያ እሳያሰ ሀዋ ድራዉ፥ ጾሳ ዎሴድኖ፤ ኡንቱንቱ ሳሉዋ ፑደ ዋሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Kaatii Hizk'k'iyaasinne Amoos'a na'ay, timbbitiyaa odiyaa Isiyaasi hawaa diraw, S'oossaa woosseeddino; unttunttu saluwaa pude waasseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Kawo Hizqiyaasinne Amoxe naa nabe Isayaasi hayssa gishshas woossishe pude salo waassida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ሂዝቂያሲኔ ኣሞጼ ና ናቤ ኢሳያሲ ሃይሳ ጊሻስ ዎሲሼ ፑዴ ሳሎ ዋሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ህዝቅያስነ አሞፀ ናአይ፥ ናበይ እሳያስ ሄሳ ግሾ ዎሳን ሳሎ ፆሳኮ ፑደ ዋስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Hizqiyaasinne Amoxe na7ay, nabey Isayaasi hessa gisho woosan salo Xoossaako pude waassidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሥ ሕዝቅያስና የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስም ስለዚህ ጕዳይ በጸሎት ወደ ሰማይ ጮኹ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሕዝቅያስና የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስ ወደ እግዚአብሔር ጸለዩ፤ እንዲረዳቸውም ወደ እርሱ አጥብቀው ጮኹ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ሕዝቅያስን ነቢይ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞፅን ግና ብዛዕባ እዝ ነገር እዙይ ናብ እግዚኣብሄር ፀለዩ፤ ናብ ሰማይውን ኣእወዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስ ህዝቅያስን ነብዪ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽን ግና ብዛዕባ እዚ ነገር እዚ ጸለዩ፡ ናብ ሰማይውን ተማህለሉ።