2 Chronicles 32:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ነቶም ኣብ መንደቕ ዝነበሩ ነበርቲ የሩሳሌም፡ ብዘረባ ኣይሁድ ብዓው ዝበለ ድምጺ ጨደሩሎም፡ ኬፍርህዎምን ኬሸብሩን እዮም። ነታ ከተማ ምእንቲ ኺሕዝዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቅጥሩን እንዲያፈርሱ ከተማዪቱንም እንዲወስዱ፥ በቅጥር ላይ የተቀመጡትን የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ያስፈራቸውና ያስደነግጣቸው ዘንድ በታላቅ ድምፅ በዕብራይስጥ ቋንቋ ይጮኽባቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከተማይቱንም እንዲወስዱ፥ በቅጥር ላይ የተቀመጡትን የኢየሩሳሌም ሕዝብ ያስፈሩና ያስደነግጡ ዘንድ፥ በታላቅ ድምፅ በዕብራይስጥ ቋንቋ ይጮኹባቸው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከተማይቱንም ወርሮ ለመውሰድ፥ በቅጥርም ላይ የተቀመጡትን የኢየሩሳሌም ሕዝብ ለማስፈራራትና ለማስደንገጥ፥ በታላቅ ድምፅ በዕብራይስጥ ቋንቋ ይጮኹባቸው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳናክሬባ ኦሳንቻቱ ካታማ ኦሞዳናዉ ኮዪደ፥ ድርሳ ግምቢያ ቦላ ኡቴዳ የሩሳላመ አሳ ያሽሳናዉነ ዳጋንናዉ ባረንቱ ቃላ ቁ ኦደ፥ እብራዌዋን ኡንቱንቱ ቦላ ዋሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sanaakireeba oosanchchatuu katamaa omooddanaw koyiide, dirssaa gimbbiyaa bolla utteedda Yerusaalame asaa yashissanawunne dagantsanaw barenttu k'aalaa d'ok'k'u ootsiide, Ibraawetsuwaan unttunttu bolla waasseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Senaakireeme oosanchchati katamaa di7anaas koyidi dirsa gimbeza bolla uttida Yerusalaame asaa yashissanaassinne daganththanaas bantta cenggurs dhoqqu histtidi Ibraaweta qaalan waassida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሴናኪሬሜ ኦሳንቻቲ ካታማ ዲኣናስ ኮዪዲ ዲርሳ ጊምቤዛ ቦላ ኡቲዳ ዬሩሳላሜ ኣሳ ያሺሳናሲኔ ዳጋንናስ ባንታ ጬንጉርስ ቁ ሂስቲዲ ኢብራዌታ ቃላን ዋሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳናክሬማ ሹማት ካታማ ኦይካናዉ ኮይድ፥ ድርሳ ግምበ ቦላ ኡትዳ የሩሳላመ አሳ ያሽሳናዉነ ዳጋንናዉ ባንታ ቃላ ቁ ኦድ፥ እብራወ ዶናን ኤንታ ቦላ ዋስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sanakreema shuumati katamaa oykanaw koyidi, dirsa gimbe bolla uttida Yerusalaame asaa yashisanawunne daganthanaw banta qaala dhoqu oothidi, Ibraawetho doonan enta bolla waassidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም በማስደንገጥና በማስፈራራት ከተማዪቱን ለመያዝ ሲሉ በቅጥሩ ላይ ወደ ተቀመጠው ወደ ኢየሩሳሌም ሕዝብ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው በዕብራይስጥ ቋንቋ ጮኹ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአሦር ባለሥልጣኖች ይህን የዛቻ ቃል በዕብራይስጥ ቋንቋ በቅጽሮቹ ላይ ለነበሩት ለኢየሩሳሌም ሰዎች ከፍ ባለ ድምፅ ያሰሙ ነበር፤ ይህንንም ያደረጉበት ምክንያት ሕዝቡን አስፈራርተው ተስፋ በማስቈረጥ ከተማይቱን በቀላል ለመያዝ ዐቅደው ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነታ ኸተማ ምእንቲ ኽሕዝዋ ድማ፥ ነቶም ኣብ ልዕሊ እቲ መንደቕ ዝነብሩ ህዝቢ ኢየሩሳሌም ከፍርሕዎምን ከሸብርዎምን ዓው ኢሎም ብቛንቋ ዕብራይስጢ ተዛረብዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነታ ኸተማ ምእንቲ ኺሕዝዋ ድማ፡ ነቶም ኣብ ልዕሊ መንደቕ ዝነበሩ ህዝቢ የሩሳሌም ኬፍርህዎምን ኬሸብርዎምንሲ ዓው ኢሎም ብቛንቋ ኣይሁድ ተዛረብዎም። |