2 Chronicles 32:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ህዝቅያስ እቲ በሪኽ ስፍራታቱን መሰውኢታቱን ወሲዱ፡ ንይሁዳን ንየሩሳሌምን ኣዚዙ፡ ኣብ ቅድሚ ሓደ መሰውኢ ስገዱ፡ ኣብ ልዕሊኡ ድማ ዕጣን ግበሩ፡ ኣይበለንዶ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚህ መሠዊያ ፊት ስገዱ፤ በእርሱም ላይ ዕጠኑ፤ እያለ የይሁዳን ሕዝብና የኢየሩሳሌምን ነዋሪዎች አዝዞ፥ የኮረብታውን መስገጃዎችና መሠዊያዎቹን ያፈረሰ ይህ ሕዝቅያስ አይደለምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአንድ መሠዊያ ፊት ስገዱ፥ በእርሱም ላይ ዕጠኑ እያለ ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን አዝዞ፥ የኮረብታው መስገጃዎቹና መሠዊያዎቹን ያፈረሰ ይህ ሕዝቅያስ አይደለምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በአንድ መሠዊያ ፊት ስገዱ፥ በእርሱም ላይ ዕጠኑ” እያለ ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን አዝዞ፥ የኮረብታው መስገጃዎቹና መሠዊያዎቹን ያፈረሰ ይህ ሕዝቅያስ አይደለምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ጾሳቶ ጎይንያ ቃ ሳአቱዋነ ያርሽያ ሳኣ ድጊደ፥ ይሁዳነ የሩሳላመ አሳ፥ “ህንተንቱ እት ያርሽያ ሳኣ ስንን ጎይንተ፤ ቃይ ህንተንቱ ያርሹዋካ አ ቦላ ጹግተ” ያግያዌ ሀ ህዝቂያሳ ግደኔ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha s'oossatoo goynniyaa d'ok'k'a sa'atuwaanne yarshshiyaa sa'aa diggiide, Yihudaanne Yerusaalame asaa, «Hinttenttu itti yarshshiyaa sa'aa sintsan goynnite; k'ay hinttenttu yarshshuwaakka Aa bolla s'uuggite» yaagiyaawe ha Hizk'k'iyaasa gidennee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Goynniza dhoqqasohotanne yarsho yarshizasohota diggidi Yuhuda asaanne Yerusalaame asaa, ‹Intte issison yarshitenne goynnite› giday ha Hizqiyaasa gidennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎይኒዛ ቃሶሆታኔ ያርሾ ያርሺዛሶሆታ ዲጊዲ ዩሁዳ ኣሳኔ ዬሩሳላሜ ኣሳ፥ ‹ኢንቴ ኢሲሶን ያርሺቴኔ ጎይኒቴ› ጊዳይ ሃ ሂዝቂያሳ ጊዴኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃ ጎይኖ በሳታነ ያርሾ በሳታ ድግድ፥ ይሁዳነ የሩሳላመ አሳ፥ ‘እስ ያርሾ በሳ ስንን ጎይንተ፤ ያርሹዋ እያ ቦላ ፁግተ’ ያገይ ህዝቅያሳ ግደኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dhoqa goyinno bessatanne yarsho bessata diggidi, Yihudanne Yerusalaame asaa, ‘Issi yarsho bessa sinthan goyinnite; yarshuwa iya bolla xuuggite’ yaagey Hizqiyaasa gidennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለይሁዳና ለኢየሩሳሌም፣ ‘በአንድ መሠዊያ ፊት ስገዱ፤ በላዩም መሥዋዕት አቃጥሉ’ በማለት የራሱን አምላክ የኰረብታ መስገጃ ስፍራዎችንና መሠዊያዎችን ያስወገደስ ሕዝቅያስ አይደለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ ቀደም የተቀደሱትን የእግዚአብሔርን ማምለኪያ ስፍራዎችና መሠዊያዎችን ያፈራረሰ፥ የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሕዝብም በአንድ መሠዊያ ላይ ብቻ ዕጣን እያጠነ እንዲሰግድ ያደረገ ሕዝቅያስ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንእግዚኣብሄር ዝስውኡሉ በረኽትን መሰውኢታትን ኣወጊዱ፥ ንይሁዳን ንኢየሩሳሌምን ‘ኣብ ቅድሚ ሓደ መሰውኢ ስገዱ፤ ኣብ ልዕሊኡ ድማ ዕጠኑ’ ዝበለስ እዝ ሕዝቅያስ እዙይዶ ኣይኮነን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንበረኽቱን ንመሰውኢታቱን ኣግሊሱ ንይሁዳን ንየሩሳሌምን፡ ኣብ ቅድሚ ሓደ መሰውኢ ስገዱ፡ አብ ልዕሊኡ ድማ ዕጠኑ፡ ዝበለስ፡ እዚ ህዝቅያስ እዚዶ ኣይኰነን |