2 Chronicles 32:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ህዝቅያስ እቲ በሪኽ ስፍራታቱን መሰውኢታቱን ወሲዱ፡ ንይሁዳን ንየሩሳሌምን ኣዚዙ፡ ኣብ ቅድሚ ሓደ መሰውኢ ስገዱ፡ ኣብ ልዕሊኡ ድማ ዕጣን ግበሩ፡ ኣይበለንዶ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚህ መሠ​ዊያ ፊት ስገዱ፤ በእ​ር​ሱም ላይ ዕጠኑ፤ እያለ የይ​ሁ​ዳን ሕዝ​ብና የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምን ነዋ​ሪ​ዎች አዝዞ፥ የኮ​ረ​ብ​ታ​ውን መስ​ገ​ጃ​ዎ​ችና መሠ​ዊ​ያ​ዎ​ቹን ያፈ​ረሰ ይህ ሕዝ​ቅ​ያስ አይ​ደ​ለ​ምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአንድ መሠዊያ ፊት ስገዱ፥ በእርሱም ላይ ዕጠኑ እያለ ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን አዝዞ፥ የኮረብታው መስገጃዎቹና መሠዊያዎቹን ያፈረሰ ይህ ሕዝቅያስ አይደለምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በአንድ መሠዊያ ፊት ስገዱ፥ በእርሱም ላይ ዕጠኑ” እያለ ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን አዝዞ፥ የኮረብታው መስገጃዎቹና መሠዊያዎቹን ያፈረሰ ይህ ሕዝቅያስ አይደለምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ጾሳቶ ጎይንያ ቃ ሳአቱዋነ ያርሽያ ሳኣ ድጊደ፥ ይሁዳነ የሩሳላመ አሳ፥ “ህንተንቱ እት ያርሽያ ሳኣ ስንን ጎይንተ፤ ቃይ ህንተንቱ ያርሹዋካ አ ቦላ ጹግተ” ያግያዌ ሀ ህዝቂያሳ ግደኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha s'oossatoo goynniyaa d'ok'k'a sa'atuwaanne yarshshiyaa sa'aa diggiide, Yihudaanne Yerusaalame asaa, «Hinttenttu itti yarshshiyaa sa'aa sintsan goynnite; k'ay hinttenttu yarshshuwaakka Aa bolla s'uuggite» yaagiyaawe ha Hizk'k'iyaasa gidennee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Goynniza dhoqqasohotanne yarsho yarshizasohota diggidi Yuhuda asaanne Yerusalaame asaa, ‹Intte issison yarshitenne goynnite› giday ha Hizqiyaasa gidennee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎይኒዛ ቃሶሆታኔ ያርሾ ያርሺዛሶሆታ ዲጊዲ ዩሁዳ ኣሳኔ ዬሩሳላሜ ኣሳ፥ ‹ኢንቴ ኢሲሶን ያርሺቴኔ ጎይኒቴ› ጊዳይ ሃ ሂዝቂያሳ ጊዴኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃ ጎይኖ በሳታነ ያርሾ በሳታ ድግድ፥ ይሁዳነ የሩሳላመ አሳ፥ ‘እስ ያርሾ በሳ ስንን ጎይንተ፤ ያርሹዋ እያ ቦላ ፁግተ’ ያገይ ህዝቅያሳ ግደኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dhoqa goyinno bessatanne yarsho bessata diggidi, Yihudanne Yerusalaame asaa, ‘Issi yarsho bessa sinthan goyinnite; yarshuwa iya bolla xuuggite’ yaagey Hizqiyaasa gidennee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለይሁዳና ለኢየሩሳሌም፣ ‘በአንድ መሠዊያ ፊት ስገዱ፤ በላዩም መሥዋዕት አቃጥሉ’ በማለት የራሱን አምላክ የኰረብታ መስገጃ ስፍራዎችንና መሠዊያዎችን ያስወገደስ ሕዝቅያስ አይደለምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ ቀደም የተቀደሱትን የእግዚአብሔርን ማምለኪያ ስፍራዎችና መሠዊያዎችን ያፈራረሰ፥ የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሕዝብም በአንድ መሠዊያ ላይ ብቻ ዕጣን እያጠነ እንዲሰግድ ያደረገ ሕዝቅያስ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንእግዚኣብሄር ዝስውኡሉ በረኽትን መሰውኢታትን ኣወጊዱ፥ ንይሁዳን ንኢየሩሳሌምን ‘ኣብ ቅድሚ ሓደ መሰውኢ ስገዱ፤ ኣብ ልዕሊኡ ድማ ዕጠኑ’ ዝበለስ እዝ ሕዝቅያስ እዙይዶ ኣይኮነን?
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንበረኽቱን ንመሰውኢታቱን ኣግሊሱ ንይሁዳን ንየሩሳሌምን፡ ኣብ ቅድሚ ሓደ መሰውኢ ስገዱ፡ አብ ልዕሊኡ ድማ ዕጠኑ፡ ዝበለስ፡ እዚ ህዝቅያስ እዚዶ ኣይኰነን