2 Chronicles 32:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝቅያስ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ካብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ኬናግፈና እዩ ብምባል፡ ብጥሜትን ጽምእን ንሞት ኣሕሊፍኩም ኽትህቡ ኼእምነኩምዶ ኣይግባእን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላካችን እግዚአብሔር ከአሦር ንጉሥ እጅ ያድነናል እያለ ለራብ፥ ለጥምና ለሞት አሳልፎ ይሰጣችሁ ዘንድ የሚያሳስታችሁ ሕዝቅያስ አይደለምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላካችን እግዚአብሔር ከአሦር ንጉሥ እጅ ያድነናል እያለ በራብና በጥም እንድትሞቱ አሳልፎ ይሰጣችሁ ዘንድ የሚያባብላችሁ ሕዝቅያስ አይደለምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ጌታ አምላካችን ከአሦር ንጉሥ እጅ ያድነናል” እያለ በራብና በጥም እንድትሞቱ አሳልፎ ለመስጠት የሚያባብላችሁ ሕዝቅያስ አይደለምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህዝቂያሰ ህንተንታ፥ “አሶረ ካትያ ኩሽያፐ መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ኑና አሻናዋ” ያጌ፤ ሽን እ ህንተንታ ሄዋዳን ባለደ፥ ኮሻንነ ሳሙዋን ዎናዉ ሀኔ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hizk'k'iyaase hinttentta, «Asoore kaatiyaa kushiyaappe Med'inaa Goday nu S'oossay nuuna ashshanawaa» yaagee; shin I hinttentta hewaadan baletsiidde, koshshaaninne saamuwaan wod'anaw hanee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hizqiyaasi, ‹GODAA nu Xoossay nuna Asoore kawo kusheppe ashshana› gishe inttena baleththidi koshaninne saamon yegganaas gidennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂዝቂያሲ፥ ‹ጎዳ ኑ ጾሳይ ኑና ኣሶሬ ካዎ ኩሼፔ ኣሻና› ጊሼ ኢንቴና ባሌዲ ኮሻኒኔ ሳሞን ዬጋናስ ጊዴኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዝቅያስ፥ ‘ጎዳይ፥ ኑ ፆሳይ ኑና፥ አሶረ ካዋ ኩሸፐ አሻና’ ያግድ ጭምድ ህንተና ኮሻንነ ሳሞን ዎናዉ ሀኔስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hizqiyaasi, ‘Goday, nu Xoossay nuna, Asoore kawa kushepe ashshana’ yaagidi cimmidi hintena koshaninne saamon wodhanaw hanees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቅያስ፣ ‘ አምላካችን እግዚአብሔር ከአሦር ንጉሥ እጅ ያድነናል’ ማለቱስ በራብና በጥማት እንድትሞቱ ሊያስታችሁ አይደለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቅያስ ‘አምላካችን እግዚአብሔር ከአሦራውያን እጅ ያድነናል’ ይላችኋል፤ ነገር ግን እርሱ እንደዚህ ባለ አነጋገር እያታለለ፥ በራብና በውሃ ጥም እንድታልቁ ሊያደርጋችሁ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብጥሜትን ብፅምእን ክትሞቱስ፥ ሕዝቅያስዶ ኣይኮነን ‘እግዚኣብሄር ኣምላኽና ኻብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ከናግፈና እዩ’ እናበለ ዘስሕተኩም ዘሎ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብጥሜትን ብጽምኣትን ክትሞቱስ፡ ህዝቅያስዶ ኣይኰነን፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ኻብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ኬናግፈና እዩ፡ እናበለ ዜስሕተኩም ዘሎ፡ |