2 Chronicles 31:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ እቶም ኣብ ከተማታት ይሁዳ ዚነብሩ ዝነበሩ ደቂ እስራኤልን ይሁዳን ድማ፡ ዕሽር ከብትን ኣባጊዕን፡ ነቲ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም እተቐደሰ ዕሽር ቅዱስ ህያባትን ኣምጺኦም ብእኩብ ኣቐመጥዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በይሁዳም ከተሞች የሚኖሩ የእስራኤልና የይሁዳ ልጆች የበሬዉንና የበጉን፥ የፍየሉንም ዐሥራት አመጡ፤ ለአምላካቸው ለእግዚአብሔርም ቀደሱት፤ ከምረውም አኖሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በይሁዳም ከተሞች የሚኖሩ የእስራኤልና የይሁዳ ልጆች የበሬውንና የበጉን አሥራት፥ ለአምላካቸውም ለእግዚአብሔር የተቀደሰውን አሥራት አመጡ፥ ከምረውም አኖሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በይሁዳም ከተሞች የሚኖሩ የእስራኤልና የይሁዳም ልጆች የበሬውንና የበጉን አሥራት፥ ለአምላካቸውም ለጌታ የተቀደሰውን አሥራት አመጡ፥ ከምረውም አስቀመጡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካታማቱዋን ደእያ እስራኤልያ አሳይነ ይሁዳ አሳይ ቦራፐነ ዶርሳፐ አስራታነ መና ጎዳዉ፥ ባረንቱ ጾሳዉ፥ ዱማይ ዎዳዋ አሂደ ዶሬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa katamatuwaan de'iyaa Israa'eeliyaa asaynne Yihudaa Asay booraappenne dorssaappe asiraataanne Med'inaa Godaw, barenttu S'oossaw, dummayi wotseeddawaa ahiide dooreeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda katamatan de7iza Isra7eele asaynne Yuhuda asay miizatappe, dorsatappe, deyshatappenne GODAA bantta Xoossaas istti dummasi woththida miish ubbaafe asraata ehi kunththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካታማታን ዴኢዛ ኢስራኤሌ ኣሳይኔ ዩሁዳ ኣሳይ ሚዛታፔ፥ ዶርሳታፔ፥ ዴይሻታፔኔ ጎዳ ባንታ ጾሳስ ኢስቲ ዱማሲ ዎዳ ሚሽ ኡባፌ ኣስራታ ኤሂ ኩንዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካታማታን ደእያ እስራኤለ አሳይነ ይሁዳ አሳይ ባንታ መሄታፐ፥ ዶርሳታፐ አስራታ እምዶሶና፤ ጎዳ፥ ባንታ ፆሳስ፥ ዱማይድ ዎዳባ ኤህድ ዶርዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda katamatan de7iya Isra7eele asaynne Yihuda asay banta mehetape, dorsatape asraata immidosona; Godaa, banta Xoossaas, dummayidi wothidaba ehidi dooridosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በይሁዳ ከተሞች ይኖሩ የነበሩት የእስራኤልና የይሁዳ ሰዎችም ከከብቶቻቸው፣ ከበግና ከፍየል መንጎቻቸውና ለአምላካቸው ለእግዚአብሔር ከለዩአቸው የተቀደሱ ነገሮች ዐሥራት አውጥተው አመጡ፤ ከመሩትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በይሁዳ ከተሞች ሰዎችም ሕዝብም ሁሉ ከቀንድ ከብቶቻቸውና ከበጎቻቸው ዐሥራት አውጥተው ሰጡ፤ እንዲሁም ለአምላካቸው ለእግዚአብሔር የተለየ ያደረጉትን ስጦታ አምጥተው ከመሩት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ከተማታት ይሁዳ ዝነብሩ ደቂ እስራኤልን ደቂ ይሁዳን ከዓ ኻብ ኣብዑርን ኣባጊዕን ኣስራት፥ ካብቲ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ኢሎም ዝወፈይዎ ድማ ኣስራት ኣምፅኡ፤ ኣብኡ ኸዓ ዀመርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣብ ከተማታት ይሁዳ ዚነብሩ ደቂ እስራኤልን ይሁዳን ከኣ ካብ ኣብዑርን ኣባጊዕን ኣስራት፡ ካብቲ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ኢሎም ዝቐደስዎ ቅዱሳት ነገር ድማ ኣስራት ኣምጽኡ፡ ኲምራታት ከኣ ገበርዎ። |