2 Chronicles 31:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዛዕባ እቶም ኣብ ከተማታት ይሁዳ ዚነብሩ ዝነበሩ ደቂ እስራኤልን ይሁዳን ድማ፡ ዕሽር ከብትን ኣባጊዕን፡ ነቲ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም እተቐደሰ ዕሽር ቅዱስ ህያባትን ኣምጺኦም ብእኩብ ኣቐመጥዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በይ​ሁ​ዳም ከተ​ሞች የሚ​ኖሩ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልና የይ​ሁዳ ልጆች የበ​ሬ​ዉ​ንና የበ​ጉን፥ የፍ​የ​ሉ​ንም ዐሥ​ራት አመጡ፤ ለአ​ም​ላ​ካ​ቸው ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቀደ​ሱት፤ ከም​ረ​ውም አኖ​ሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በይሁዳም ከተሞች የሚኖሩ የእስራኤልና የይሁዳ ልጆች የበሬውንና የበጉን አሥራት፥ ለአምላካቸውም ለእግዚአብሔር የተቀደሰውን አሥራት አመጡ፥ ከምረውም አኖሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በይሁዳም ከተሞች የሚኖሩ የእስራኤልና የይሁዳም ልጆች የበሬውንና የበጉን አሥራት፥ ለአምላካቸውም ለጌታ የተቀደሰውን አሥራት አመጡ፥ ከምረውም አስቀመጡት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳ ካታማቱዋን ደእያ እስራኤልያ አሳይነ ይሁዳ አሳይ ቦራፐነ ዶርሳፐ አስራታነ መና ጎዳዉ፥ ባረንቱ ጾሳዉ፥ ዱማይ ዎዳዋ አሂደ ዶሬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihudaa katamatuwaan de'iyaa Israa'eeliyaa asaynne Yihudaa Asay booraappenne dorssaappe asiraataanne Med'inaa Godaw, barenttu S'oossaw, dummayi wotseeddawaa ahiide dooreeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda katamatan de7iza Isra7eele asaynne Yuhuda asay miizatappe, dorsatappe, deyshatappenne GODAA bantta Xoossaas istti dummasi woththida miish ubbaafe asraata ehi kunththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ካታማታን ዴኢዛ ኢስራኤሌ ኣሳይኔ ዩሁዳ ኣሳይ ሚዛታፔ፥ ዶርሳታፔ፥ ዴይሻታፔኔ ጎዳ ባንታ ጾሳስ ኢስቲ ዱማሲ ዎዳ ሚሽ ኡባፌ ኣስራታ ኤሂ ኩንዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳ ካታማታን ደእያ እስራኤለ አሳይነ ይሁዳ አሳይ ባንታ መሄታፐ፥ ዶርሳታፐ አስራታ እምዶሶና፤ ጎዳ፥ ባንታ ፆሳስ፥ ዱማይድ ዎዳባ ኤህድ ዶርዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihuda katamatan de7iya Isra7eele asaynne Yihuda asay banta mehetape, dorsatape asraata immidosona; Godaa, banta Xoossaas, dummayidi wothidaba ehidi dooridosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በይሁዳ ከተሞች ይኖሩ የነበሩት የእስራኤልና የይሁዳ ሰዎችም ከከብቶቻቸው፣ ከበግና ከፍየል መንጎቻቸውና ለአምላካቸው ለእግዚአብሔር ከለዩአቸው የተቀደሱ ነገሮች ዐሥራት አውጥተው አመጡ፤ ከመሩትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በይሁዳ ከተሞች ሰዎችም ሕዝብም ሁሉ ከቀንድ ከብቶቻቸውና ከበጎቻቸው ዐሥራት አውጥተው ሰጡ፤ እንዲሁም ለአምላካቸው ለእግዚአብሔር የተለየ ያደረጉትን ስጦታ አምጥተው ከመሩት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣብ ከተማታት ይሁዳ ዝነብሩ ደቂ እስራኤልን ደቂ ይሁዳን ከዓ ኻብ ኣብዑርን ኣባጊዕን ኣስራት፥ ካብቲ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ኢሎም ዝወፈይዎ ድማ ኣስራት ኣምፅኡ፤ ኣብኡ ኸዓ ዀመርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ኣብ ከተማታት ይሁዳ ዚነብሩ ደቂ እስራኤልን ይሁዳን ከኣ ካብ ኣብዑርን ኣባጊዕን ኣስራት፡ ካብቲ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ኢሎም ዝቐደስዎ ቅዱሳት ነገር ድማ ኣስራት ኣምጽኡ፡ ኲምራታት ከኣ ገበርዎ።