2 Chronicles 31:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ትእዛዝ ምስ ወጸ ድማ፡ ደቂ እስራኤል ቀዳሞት ፍረ ስርናይን ወይንን ዘይትን መዓርን ካብ ኵሉ ፍርያት እታ ሃገርን ብብዝሒ ኣምጽኡ። ዕሽር ኩሉ ድማ ብብዝሒ ኣምጽኣሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህ​ንም ነገር እን​ዳ​ዘዘ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች የእ​ህ​ሉ​ንና የወ​ይ​ኑን፥ የዘ​ይ​ቱ​ንና የማ​ሩ​ንም፥ የእ​ር​ሻ​ው​ንም ፍሬ መጀ​መ​ሪያ ሁሉ ሰጡ፤ የሁ​ሉ​ንም ዐሥ​ራት አብ​ዝ​ተው አቀ​ረቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህንም ነገር እንዳዘዘ የእስራኤል ልጆች የእህሉንና የወይኑን ጠጅ የዘይቱንና የማሩንም፥ የእርሻውንም ፍሬ ሁሉ በኵራት ሰጡ፤ የሁሉንም አሥራት አብዝተው አቀረቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህንም ነገር እንዳዘዘ የእስራኤል ልጆች የእህሉንና የወይኑን ጠጅ የዘይቱንና የማሩንም፥ የእርሻውንም ፍሬ ሁሉ በብዛት ሰጡ፤ የሁሉንም አሥራት በብዛት አቀረቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህዝቂያሰ ሄዋ አዛዞ ሳናካ፥ እስራኤልያ አሳይ ካፐ፥ ዎይንያ ኤሳፐ፥ ዛይትያፐ፥ ማ ኤሳፐነ ጎሻን ሞኬዳባፐ ጼራ ጾሳዉ ዳርሲደ እሜድኖ፤ ባረንቶ ደእያ ኡባባፐካ አስራታ መና ጎዳዉ ከሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hizk'k'iyaase hewaa azazo saannakka, Israa'eeliyaa Asay katsaappe, woyniyaa eessaappe, zayitiyaappe, matsaa eessaappenne goshshan mokkeeddabaappe s'eeraa S'oossaw darissiide immeeddino; barenttoo de'iyaa ubbabaappekka asiraataa Med'inaa Godaw kesseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hizqiyaasi hessa azazida mala Isra7eele asay kaththafe, woyne ushshafe, zayteppe, eessafenne goyi shiishshida kaththa ayfeppe xeera GODAAS kiyateththan immida; banttas de7iza ubba miishshafekka keehi daro asraata ehida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂዝቂያሲ ሄሳ ኣዛዚዳ ማላ ኢስራኤሌ ኣሳይ ካፌ፥ ዎይኔ ኡሻፌ፥ ዛይቴፔ፥ ኤሳፌኔ ጎዪ ሺሺዳ ካ ኣይፌፔ ጼራ ጎዳስ ኪያቴን ኢሚዳ፤ ባንታስ ዴኢዛ ኡባ ሚሻፌካ ኬሂ ዳሮ ኣስራታ ኤሂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ካዋ ኪታ ስእዳ ዎደ ካፈ፥ ዎይነ ኡሻፈ፥ ዛይትያፐ፥ ኤሳፈነ ጋደን ካፅዳባፐ ባይራ ጎዳስ እምዶሶና፤ ባንታዉ ደእያባ ኡባፈ አስራታ ከስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay kawa kiitaa si7ida wode kathaafe, woyne ushshafe, zaytiyape, eessafenne gaden kaxidabaape bayraa Godaas immidosona; bantaw de7iyaba ubbaafe asraata kessidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ትእዛዙ እንደ ወጣ እስራኤላውያን ወዲያውኑ የእህሉንና የአዲሱን ወይን ጠጅ፣ የዘይቱንና የማሩን እንዲሁም የዕርሻውን ፍሬ ሁሉ በኵራት በልግስና ሰጡ፤ ካላቸው ከማንኛውም ነገር ሁሉ ላይ እጅግ ብዙ የሆነ ዐሥራት አውጥተው አመጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን ይህን የንጉሡን ትእዛዝ እንደ ሰሙ ከእህላቸውና ከወይን ጠጃቸው፥ ከወይራ ዘይታቸውና ከማራቸው ከሌላውም የእርሻቸው ፍሬ ሁሉ ምርጥ የሆነውን በኲራት በልግሥና አበረከቱ፤ ከነበራቸውም ሀብት ሁሉ ዐሥራት አውጥተው ሰጡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ትእዛዝ እዙይ ምስ ወፀ ድማ፥ ደቂ እስራኤል ካብ እኽልን ካብ ወይንን ዘይትን መዓርን ካብ ኵሉ እቶት ገራሁን በዅራት ኣብዚሖም ሃቡ፤ ናይ ኵሉ ኣስራትውን ኣብዚሖም ሃቡ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ትእዛዝ እዚ ምስ ወጸ ድማ፡ ደቂ እስራኤል ካብ እኽልን ካብ ወይንን ዘይትን መዓርን ካብ ኲሉ እቶም ግራሁን በዂራት ኣብዚሖም ሀቡ፡ ናይ ኲሉ ኣስራትውን ኣብዚሖም ኣእተዉ።