2 Chronicles 31:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ትእዛዝ ምስ ወጸ ድማ፡ ደቂ እስራኤል ቀዳሞት ፍረ ስርናይን ወይንን ዘይትን መዓርን ካብ ኵሉ ፍርያት እታ ሃገርን ብብዝሒ ኣምጽኡ። ዕሽር ኩሉ ድማ ብብዝሒ ኣምጽኣሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህንም ነገር እንዳዘዘ የእስራኤል ልጆች የእህሉንና የወይኑን፥ የዘይቱንና የማሩንም፥ የእርሻውንም ፍሬ መጀመሪያ ሁሉ ሰጡ፤ የሁሉንም ዐሥራት አብዝተው አቀረቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህንም ነገር እንዳዘዘ የእስራኤል ልጆች የእህሉንና የወይኑን ጠጅ የዘይቱንና የማሩንም፥ የእርሻውንም ፍሬ ሁሉ በኵራት ሰጡ፤ የሁሉንም አሥራት አብዝተው አቀረቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህንም ነገር እንዳዘዘ የእስራኤል ልጆች የእህሉንና የወይኑን ጠጅ የዘይቱንና የማሩንም፥ የእርሻውንም ፍሬ ሁሉ በብዛት ሰጡ፤ የሁሉንም አሥራት በብዛት አቀረቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህዝቂያሰ ሄዋ አዛዞ ሳናካ፥ እስራኤልያ አሳይ ካፐ፥ ዎይንያ ኤሳፐ፥ ዛይትያፐ፥ ማ ኤሳፐነ ጎሻን ሞኬዳባፐ ጼራ ጾሳዉ ዳርሲደ እሜድኖ፤ ባረንቶ ደእያ ኡባባፐካ አስራታ መና ጎዳዉ ከሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hizk'k'iyaase hewaa azazo saannakka, Israa'eeliyaa Asay katsaappe, woyniyaa eessaappe, zayitiyaappe, matsaa eessaappenne goshshan mokkeeddabaappe s'eeraa S'oossaw darissiide immeeddino; barenttoo de'iyaa ubbabaappekka asiraataa Med'inaa Godaw kesseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hizqiyaasi hessa azazida mala Isra7eele asay kaththafe, woyne ushshafe, zayteppe, eessafenne goyi shiishshida kaththa ayfeppe xeera GODAAS kiyateththan immida; banttas de7iza ubba miishshafekka keehi daro asraata ehida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂዝቂያሲ ሄሳ ኣዛዚዳ ማላ ኢስራኤሌ ኣሳይ ካፌ፥ ዎይኔ ኡሻፌ፥ ዛይቴፔ፥ ኤሳፌኔ ጎዪ ሺሺዳ ካ ኣይፌፔ ጼራ ጎዳስ ኪያቴን ኢሚዳ፤ ባንታስ ዴኢዛ ኡባ ሚሻፌካ ኬሂ ዳሮ ኣስራታ ኤሂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ካዋ ኪታ ስእዳ ዎደ ካፈ፥ ዎይነ ኡሻፈ፥ ዛይትያፐ፥ ኤሳፈነ ጋደን ካፅዳባፐ ባይራ ጎዳስ እምዶሶና፤ ባንታዉ ደእያባ ኡባፈ አስራታ ከስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay kawa kiitaa si7ida wode kathaafe, woyne ushshafe, zaytiyape, eessafenne gaden kaxidabaape bayraa Godaas immidosona; bantaw de7iyaba ubbaafe asraata kessidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ትእዛዙ እንደ ወጣ እስራኤላውያን ወዲያውኑ የእህሉንና የአዲሱን ወይን ጠጅ፣ የዘይቱንና የማሩን እንዲሁም የዕርሻውን ፍሬ ሁሉ በኵራት በልግስና ሰጡ፤ ካላቸው ከማንኛውም ነገር ሁሉ ላይ እጅግ ብዙ የሆነ ዐሥራት አውጥተው አመጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ይህን የንጉሡን ትእዛዝ እንደ ሰሙ ከእህላቸውና ከወይን ጠጃቸው፥ ከወይራ ዘይታቸውና ከማራቸው ከሌላውም የእርሻቸው ፍሬ ሁሉ ምርጥ የሆነውን በኲራት በልግሥና አበረከቱ፤ ከነበራቸውም ሀብት ሁሉ ዐሥራት አውጥተው ሰጡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ትእዛዝ እዙይ ምስ ወፀ ድማ፥ ደቂ እስራኤል ካብ እኽልን ካብ ወይንን ዘይትን መዓርን ካብ ኵሉ እቶት ገራሁን በዅራት ኣብዚሖም ሃቡ፤ ናይ ኵሉ ኣስራትውን ኣብዚሖም ሃቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ትእዛዝ እዚ ምስ ወጸ ድማ፡ ደቂ እስራኤል ካብ እኽልን ካብ ወይንን ዘይትን መዓርን ካብ ኲሉ እቶም ግራሁን በዂራት ኣብዚሖም ሀቡ፡ ናይ ኲሉ ኣስራትውን ኣብዚሖም ኣእተዉ። |