2 Chronicles 31:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ብዘሎ እቲ ጉባኤ ንዘለዉ ኵሎም ደቆም ደቆምን ኣንስቶምን ኣወዳቶምን ኣዋልዶምን ድማ። ከመይሲ ኣብ ቅድስና ኣብቲ ጽኑዕ ስልጣኖም ቀዲሶም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በማ​ኅ​በ​ራ​ቸ​ውም ሁሉ በየ​ት​ው​ል​ዳ​ቸው ለተ​ቈ​ጠሩ ለሚ​ስ​ቶ​ቻ​ቸው፥ ለወ​ን​ዶ​ችና ለሴ​ቶች ልጆ​ቻ​ቸ​ውም ይሰጡ ነበር፤ በእ​ም​ነት ፈጽ​መው ተቀ​ድ​ሰ​ዋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በማኅበሩም ሁሉ በየትውልዳቸው ለተቈጠሩ ለሕፃናቶቻቸውና ለሚስቶቻቸው ለወንዶችና ለሴቶች ልጆቻቸውም ይሰጡ ነበር፤ በእምነት ተቀድሰዋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በታማኝነትም ቅድስናቸውን ጠብቀዋልና ካህነናቱ በየትውልዳቸው ከሕፃናቶቻቸውና ከሚስቶቻቸው ከወንዶችና ከሴቶች ልጆቻቸው እንዲሁም ከማኅበሩ ሁሉ ጋር ተቈጠሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቄሳቱ ነ ሌዋቱ ባረንቱ የለታዳን የለታዳን ፓይደትያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ጉ ናናቱዋና፥ ባረንቱ ማጫ አሳቱዋና፥ ባረንቱ ማጫ ናናነ ባረንቱ አቱማ ናናቱዋና እትፐ ጻፈቴድኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ አማነቲደ፥ ባረንቱ ሁጲያዉ ጌዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'eesetuunne Leewatuu barenttu yeletaadan yeletaadan paydetiyaa wode, unttunttu barenttu guutsa naanatuwaanna, barenttu mac'c'a asatuwaana, barenttu mac'c'a naanaanne barenttu attuma naanatuwaanna ittippe s'aafetteeddino; ayaw gooppe, unttunttu ammanettiide, barenttu huup'iyaw geeyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha yeleta mazgaban diza kumeththa Isra7eele maabaras qeeri naytas, attuma naytassinne macca naytas immanaas bana ammaneteththan dummasida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ዬሌታ ማዝጋባን ዲዛ ኩሜ ኢስራኤሌ ማባራስ ቄሪ ናይታስ፥ ኣቱማ ናይታሲኔ ማጫ ናይታስ ኢማናስ ባና ኣማኔቴን ዱማሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ አማነትድ ባንታና ጌሽዳ ግሾ ኤንቲ ባንታ የለታ ማራን ታይበትያ ዎደ ባንታ ናይታራነ ማቸታራ እስፈ ፃፈትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti ammanetidi bantana geeshshida gisho enti banta yeletaa maaran taybetiya wode banta naytaranne machetara issife xaafetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ የትውልድ መዝገብ ላይ የተዘረዘሩትን መላውን የማኅበረ ሰቡን ሕፃናት፣ ሚስቶችን፣ ወንዶችና ሴቶች ልጆችን ጨመሯቸው፤ ራሳቸውን በመቀደስ ታማኞች ነበሩና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህ ካህናትና ሌዋውያን ራሳቸውን የቀደሱ ታማኞች ስለ ነበሩ የሚመዘገቡት ከሚስቶቻቸው ከልጆቻቸውና በእነርሱ ሥር ከሚተዳደሩት ሰዎች ሁሉ ጋር በአንድነት ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብቲ ማሕበር በብትውልዶም ዝተቘፀሩ ኸምቲ ሕጊ፥ ርእሶም ብእምነት ቀዲሶም ስለ ዝነበሩ፥ ምስ ኵሎም ህፃናቶምን ኣንስቶምን ኣወዳቶምን ኣጓላቶምን ተፅሓፉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብቲ እተመዘዝዎ መዞም ደማ ርእሶም ብእምነት ቀደሱ እሞ፡ ነቶም እተጻሕፉ ዂሎም ሕጻናቶምን ኣንስቶምን ኣወዳቶምን ኣዋልዶምን፡ ብዘለዉ ናይታ ማሕበር፡