2 Chronicles 31:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ብዘሎ እቲ ጉባኤ ንዘለዉ ኵሎም ደቆም ደቆምን ኣንስቶምን ኣወዳቶምን ኣዋልዶምን ድማ። ከመይሲ ኣብ ቅድስና ኣብቲ ጽኑዕ ስልጣኖም ቀዲሶም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በማኅበራቸውም ሁሉ በየትውልዳቸው ለተቈጠሩ ለሚስቶቻቸው፥ ለወንዶችና ለሴቶች ልጆቻቸውም ይሰጡ ነበር፤ በእምነት ፈጽመው ተቀድሰዋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በማኅበሩም ሁሉ በየትውልዳቸው ለተቈጠሩ ለሕፃናቶቻቸውና ለሚስቶቻቸው ለወንዶችና ለሴቶች ልጆቻቸውም ይሰጡ ነበር፤ በእምነት ተቀድሰዋልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በታማኝነትም ቅድስናቸውን ጠብቀዋልና ካህነናቱ በየትውልዳቸው ከሕፃናቶቻቸውና ከሚስቶቻቸው ከወንዶችና ከሴቶች ልጆቻቸው እንዲሁም ከማኅበሩ ሁሉ ጋር ተቈጠሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሳቱ ነ ሌዋቱ ባረንቱ የለታዳን የለታዳን ፓይደትያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ጉ ናናቱዋና፥ ባረንቱ ማጫ አሳቱዋና፥ ባረንቱ ማጫ ናናነ ባረንቱ አቱማ ናናቱዋና እትፐ ጻፈቴድኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ አማነቲደ፥ ባረንቱ ሁጲያዉ ጌዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesetuunne Leewatuu barenttu yeletaadan yeletaadan paydetiyaa wode, unttunttu barenttu guutsa naanatuwaanna, barenttu mac'c'a asatuwaana, barenttu mac'c'a naanaanne barenttu attuma naanatuwaanna ittippe s'aafetteeddino; ayaw gooppe, unttunttu ammanettiide, barenttu huup'iyaw geeyeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha yeleta mazgaban diza kumeththa Isra7eele maabaras qeeri naytas, attuma naytassinne macca naytas immanaas bana ammaneteththan dummasida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ዬሌታ ማዝጋባን ዲዛ ኩሜ ኢስራኤሌ ማባራስ ቄሪ ናይታስ፥ ኣቱማ ናይታሲኔ ማጫ ናይታስ ኢማናስ ባና ኣማኔቴን ዱማሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ አማነትድ ባንታና ጌሽዳ ግሾ ኤንቲ ባንታ የለታ ማራን ታይበትያ ዎደ ባንታ ናይታራነ ማቸታራ እስፈ ፃፈትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti ammanetidi bantana geeshshida gisho enti banta yeletaa maaran taybetiya wode banta naytaranne machetara issife xaafetidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ የትውልድ መዝገብ ላይ የተዘረዘሩትን መላውን የማኅበረ ሰቡን ሕፃናት፣ ሚስቶችን፣ ወንዶችና ሴቶች ልጆችን ጨመሯቸው፤ ራሳቸውን በመቀደስ ታማኞች ነበሩና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ ካህናትና ሌዋውያን ራሳቸውን የቀደሱ ታማኞች ስለ ነበሩ የሚመዘገቡት ከሚስቶቻቸው ከልጆቻቸውና በእነርሱ ሥር ከሚተዳደሩት ሰዎች ሁሉ ጋር በአንድነት ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ ማሕበር በብትውልዶም ዝተቘፀሩ ኸምቲ ሕጊ፥ ርእሶም ብእምነት ቀዲሶም ስለ ዝነበሩ፥ ምስ ኵሎም ህፃናቶምን ኣንስቶምን ኣወዳቶምን ኣጓላቶምን ተፅሓፉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ እተመዘዝዎ መዞም ደማ ርእሶም ብእምነት ቀደሱ እሞ፡ ነቶም እተጻሕፉ ዂሎም ሕጻናቶምን ኣንስቶምን ኣወዳቶምን ኣዋልዶምን፡ ብዘለዉ ናይታ ማሕበር፡ |