2 Chronicles 31:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጥቓኡ ድማ ኤደንን ሚኒያሚንን የሹዋን ሸማያንን ኣማርያን ሸቃንያን ኣብ ከተማታት ካህናት፡ ኣብ ቀዋሚ ስልጣኖም ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በካህናቱም ከተሞች ለታላላቆችና ለታናናሾች ወንድሞቻቸው በየሰሞናቸው ክፍላቸውን በእምነት ይሰጡ ዘንድ ኤዶም፥ ብንያስ፥ ኢያሱ፥ ሴሚ፥ አማርያ፥ ኮክንያስ ከእጁ በታች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በካህናቱም ከተሞች ለታላላቆችና ለታናናሾች ወንድሞቻቸው በየሰሞናቸው ክፍላቸውን በእምነት ይሰጡ ዘንድ ዔድን፥ ሚንያሚን፥ ኢያሱ፥ ሸማያ፥ አማርያ፥ ሴኬንያ ከእጁ በታች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በካህናቱም ከተሞች ለታላላቆችና ለታናናሾች ወንድሞቻቸው በየሰሞናቸው ድርሻቸውን በታማኝነት እንዲሰጡ ዔድን፥ ሚንያሚን፥ ኢያሱ፥ ሸማያ፥ አማርያ፥ ሴኬንያ የቆሬ ረዳቶች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሳቱ ደእያ ካታማቱዋን ዎጋፐ ላፋ ጋካናዉ ደእያ ባረንቱ እሻቶ አማነቲደ፥ ኡንቱንቱ ኦሱዋዳን ኦሱዋዳን ሻክ ሻክ እማናዳን ኤደን፥ ምንያምን፥ ኢያሱ፥ ሻማኤ፥ አማረነ ሻካነ ቆረፐ ጋርሳና ሱንቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesetuu de'iyaa katamatuwaan wogaappe laafa gakkanaw de'iyaa barenttu ishatoo ammanettiide, unttunttu oosuwaadan oosuwaadan shaakki shaakki immanaadan Edeni, Miniyaamini, Iyyaasu, Shamaa'e, Amaarenne Shakaane K'oreppe garssanna suntsetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeeseti de7iza katamatan gitappe guuth gakkanaas diza bantta ishatas ammanettidi istta ooso maara mala shaakki shaakki immanaas Edene, Miniyaamine, Iyaaso, Shama7e, Amaariyanne Shakaaniyay Qooreppe garsara shuumida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴቲ ዴኢዛ ካታማታን ጊታፔ ጉ ጋካናስ ዲዛ ባንታ ኢሻታስ ኣማኔቲዲ ኢስታ ኦሶ ማራ ማላ ሻኪ ሻኪ ኢማናስ ኤዴኔ፥ ሚኒያሚኔ፥ ኢያሶ፥ ሻማኤ፥ ኣማሪያኔ ሻካኒያይ ቆሬፔ ጋርሳራ ሹሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነት ደእያ ካታማታን ግታፐ ጉ ጋካናዉ ደእያ ባንታ እሻታስ አማነትድ፥ ኤንታ ኦሱዋዳ ኦሱዋዳ ሻክድ እማና መላ ኤደን፥ ምንያምን፥ እያሱይ፥ ሻማኤይ፥ አማረይነ ሳካን ቆረፐ ጋርሳራ ሹመትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahineti de7iya katamatan gitape guuthu gakanaw de7iya banta ishatas ammanetidi, enta oosuwada oosuwada shaakidi immana mela Edeni, Miniyamini, Iyyasuy, Shama7ey, Amaareynne Sakani Qorepe garsara shuumetidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዔድን፣ ሚንያሚን፣ ኢያሱ፣ ሸማያ፣ አማርያና ሴኬንያ በካህናቱ ከተሞች ተገኝተው፣ ለካህናት ወገኖቻቸው ለታላላቆቹም ሆነ ለታናናሾቹ፣ እንደየምድባቸው፣ በማከፋፈሉ ረገድ በታማኝነት ረዱት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህናት በሚኖሩባቸው በሌሎች ከተሞች ቆሬን በታማኝነት የሚረዱ ዔደን፥ ሚንያሚን፥ ኢያሱ፥ ሸማዕያ፥ አማርያና ሸካንያ ተብለው የሚጠሩ ሰዎች ነበሩ፤ እነርሱም በሥራቸው ምድብ መሠረት ምግቡን ወገኖቻቸው ለሆኑ ሌዋውያን በትክክል ያከፋፍሉ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ትሕቲኡ ድማ ነቶም ኣሕዋቶም ከከምታ መደብ ስራሖም ማዕረ ማዕረ ገይሮም ብእምነት ክዕድሉሉ፥ ዔድን፥ ሚንያሚን፥ ኢያሱ፥ ሸማያ፥ ኣማርያ፥ ሴኬንያ፥ ዝበሃሉ ሌዋውያን ኣብተን ካህናት ዝነብሩለን ከተማታት ተሸይሞም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ትሕቲ ኢዱ ድማ፡ ነቶም ኣሕዋቶም ከከምቲ ኽፍሎም ንዓብይን ንንኡስን ኪዕድሉሎም፡ ዔዴንን ሚንያሚንን የሹዓን ሸማዕያን ኣማርያን ሸካንያን ብእምነት ኣብ ከተማታት ካህናት ተሸይሞም ነበሩ። |