2 Chronicles 31:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ጥቓኡ ድማ ኤደንን ሚኒያሚንን የሹዋን ሸማያንን ኣማርያን ሸቃንያን ኣብ ከተማታት ካህናት፡ ኣብ ቀዋሚ ስልጣኖም ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በካ​ህ​ና​ቱም ከተ​ሞች ለታ​ላ​ላ​ቆ​ችና ለታ​ና​ና​ሾች ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው በየ​ሰ​ሞ​ና​ቸው ክፍ​ላ​ቸ​ውን በእ​ም​ነት ይሰጡ ዘንድ ኤዶም፥ ብን​ያስ፥ ኢያሱ፥ ሴሚ፥ አማ​ርያ፥ ኮክ​ን​ያስ ከእጁ በታች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በካህናቱም ከተሞች ለታላላቆችና ለታናናሾች ወንድሞቻቸው በየሰሞናቸው ክፍላቸውን በእምነት ይሰጡ ዘንድ ዔድን፥ ሚንያሚን፥ ኢያሱ፥ ሸማያ፥ አማርያ፥ ሴኬንያ ከእጁ በታች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በካህናቱም ከተሞች ለታላላቆችና ለታናናሾች ወንድሞቻቸው በየሰሞናቸው ድርሻቸውን በታማኝነት እንዲሰጡ ዔድን፥ ሚንያሚን፥ ኢያሱ፥ ሸማያ፥ አማርያ፥ ሴኬንያ የቆሬ ረዳቶች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቄሳቱ ደእያ ካታማቱዋን ዎጋፐ ላፋ ጋካናዉ ደእያ ባረንቱ እሻቶ አማነቲደ፥ ኡንቱንቱ ኦሱዋዳን ኦሱዋዳን ሻክ ሻክ እማናዳን ኤደን፥ ምንያምን፥ ኢያሱ፥ ሻማኤ፥ አማረነ ሻካነ ቆረፐ ጋርሳና ሱንቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'eesetuu de'iyaa katamatuwaan wogaappe laafa gakkanaw de'iyaa barenttu ishatoo ammanettiide, unttunttu oosuwaadan oosuwaadan shaakki shaakki immanaadan Edeni, Miniyaamini, Iyyaasu, Shamaa'e, Amaarenne Shakaane K'oreppe garssanna suntsetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qeeseti de7iza katamatan gitappe guuth gakkanaas diza bantta ishatas ammanettidi istta ooso maara mala shaakki shaakki immanaas Edene, Miniyaamine, Iyaaso, Shama7e, Amaariyanne Shakaaniyay Qooreppe garsara shuumida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቄሴቲ ዴኢዛ ካታማታን ጊታፔ ጉ ጋካናስ ዲዛ ባንታ ኢሻታስ ኣማኔቲዲ ኢስታ ኦሶ ማራ ማላ ሻኪ ሻኪ ኢማናስ ኤዴኔ፥ ሚኒያሚኔ፥ ኢያሶ፥ ሻማኤ፥ ኣማሪያኔ ሻካኒያይ ቆሬፔ ጋርሳራ ሹሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነት ደእያ ካታማታን ግታፐ ጉ ጋካናዉ ደእያ ባንታ እሻታስ አማነትድ፥ ኤንታ ኦሱዋዳ ኦሱዋዳ ሻክድ እማና መላ ኤደን፥ ምንያምን፥ እያሱይ፥ ሻማኤይ፥ አማረይነ ሳካን ቆረፐ ጋርሳራ ሹመትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahineti de7iya katamatan gitape guuthu gakanaw de7iya banta ishatas ammanetidi, enta oosuwada oosuwada shaakidi immana mela Edeni, Miniyamini, Iyyasuy, Shama7ey, Amaareynne Sakani Qorepe garsara shuumetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዔድን፣ ሚንያሚን፣ ኢያሱ፣ ሸማያ፣ አማርያና ሴኬንያ በካህናቱ ከተሞች ተገኝተው፣ ለካህናት ወገኖቻቸው ለታላላቆቹም ሆነ ለታናናሾቹ፣ እንደየምድባቸው፣ በማከፋፈሉ ረገድ በታማኝነት ረዱት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ካህናት በሚኖሩባቸው በሌሎች ከተሞች ቆሬን በታማኝነት የሚረዱ ዔደን፥ ሚንያሚን፥ ኢያሱ፥ ሸማዕያ፥ አማርያና ሸካንያ ተብለው የሚጠሩ ሰዎች ነበሩ፤ እነርሱም በሥራቸው ምድብ መሠረት ምግቡን ወገኖቻቸው ለሆኑ ሌዋውያን በትክክል ያከፋፍሉ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ትሕቲኡ ድማ ነቶም ኣሕዋቶም ከከምታ መደብ ስራሖም ማዕረ ማዕረ ገይሮም ብእምነት ክዕድሉሉ፥ ዔድን፥ ሚንያሚን፥ ኢያሱ፥ ሸማያ፥ ኣማርያ፥ ሴኬንያ፥ ዝበሃሉ ሌዋውያን ኣብተን ካህናት ዝነብሩለን ከተማታት ተሸይሞም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ትሕቲ ኢዱ ድማ፡ ነቶም ኣሕዋቶም ከከምቲ ኽፍሎም ንዓብይን ንንኡስን ኪዕድሉሎም፡ ዔዴንን ሚንያሚንን የሹዓን ሸማዕያን ኣማርያን ሸካንያን ብእምነት ኣብ ከተማታት ካህናት ተሸይሞም ነበሩ።