2 Chronicles 31:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቆራ ወዲ ኢምና፡ እቲ ሌዋዊ፡ ሓላዊ ኣፍ ደገ ብሸነኽ ምብራቕ፡ መስዋእቲ እግዚኣብሄርን ቅዱሳን ህያባትን ኪዕድል፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ብፍቓድ ኣምላኽ ዚህቦ ህያባት ይዕደል ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሌዋዊውም የይምላእ ልጅ የምሥራቁ ደጅ በረኛ ቆሬ የእግዚአብሔርን መባና የተቀደሱትን ነገሮች እንዲያካፍል ሕዝቡ በፈቃዳቸው ለእግዚአብሔር በአቀረቡት ላይ ተሾመ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሌዋዊውም የይምና ልጅ የምሥራቁ ደጅ በረኛ ቆሬ የእግዚአብሔርን መባና የተቀደሱትን ነገሮች እንዲያካፍል ሕዝቡ ለእግዚአብሔር በፈቃድ ባቀረቡት ላይ ተሾመ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሌዋዊውም የይምና ልጅ የምሥራቁ ደጅ ጠባቂ ቆሬ የጌታን መባና የተቀደሱትን ነገሮች እንዲያከፋፍል ሕዝቡ ለጌታ በፈቃድ ባቀረቡት መባ ላይ ተሾመ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሌዊያ ይምና ናአይ ቆሪ፥ አዋይ ዶልያ ባጋ ፐንግያ ናግያዌ፥ አሳይ መና ጎዳዉ ባረ ሸንያን ጮ አሄዳ እሙዋነ ዱማይ ዎዳዋ አካናዉነ ሻክ ሻክ እማናዉ ሱንቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Leewiyaa Yimina na'ay K'orii, away doliyaa bagga penggiyaa naagiyaawe, Asay Med'inaa Godaw bare sheniyaan c'oo aheedda imuwaanne dummayi wotseeddawaa akkanawunne shaakki shaakki Immanaw suntsetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Arshey mokkiza bagga pengeza naagiza Lewe Yimine naa Qoorey ba dosan Xoossas ehida imotatanne muxuwaatata Xoossas dummatida miishshata shaakki shaakki immanaas aawateththi imettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋ ፔንጌዛ ናጊዛ ሌዌ ዪሚኔ ና ቆሬይ ባ ዶሳን ጾሳስ ኤሂዳ ኢሞታታኔ ሙጹዋታታ ጾሳስ ዱማቲዳ ሚሻታ ሻኪ ሻኪ ኢማናስ ኣዋቴ ኢሜቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዶሎሀ ባጋ ፐንግያ ናገይሳታ ሀላቃይ ሌወይ፥ ይምና ናአይ፥ ቆረይ፥ አሳይ ዶሳን ፆሳስ ኤህዳ እሙዋ ኤካናዉነ ግሻናዉ ሹመትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Doloha bagga pengiya naageysata halaqay Leewey, Yimina na7ay, Qorey, asay dosan Xoossas ehida imuwa ekanawunne gishanaw shuumetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የምሥራቁ በር ጠባቂ የሆነው የሌዋዊው የይምና ልጅ ቆሬ ደግሞ በበጎ ፈቃድ ለእግዚአብሔር በቀረበው ስጦታ ላይ የእግዚአብሔርን መባና የተቀደሱትንም ነገሮች ለማከፋፈል፣ ኀላፊ ነበረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቤተ መቅደሱ የምሥራቃዊ በር ዘብ ጠባቂዎች አለቃ ለነበረው ለሌዋዊው ዩምና ልጅ ለቆሬ ደግሞ፥ ለእግዚአብሔር የሚቀርበውን የበጎ ፈቃድ ስጦታዎች ሁሉ የመቀበልና የማከፋፈል ኀላፊነት ተሰጠው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቆሬ ወዲ ይምና ሌዋዊ፥ ሓላዊ እታ ምብራቓዊት በሪ ኸዓ ነቲ ናብ እግዚኣብሄር ዝቐርብ መባእን ነቲ ንእግዚኣብሄር ዝተወፈየ ውህብቶን ነቲ ብድሌት ንኣምላኽ ዝተሰውአ መባእን፥ ክቕበልን ክዕድልን ተሸመ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቆሬ ወዲ ይምና ሌዋዊ፡ ሓላዊ እታ ምብራቓዊት ደገ ኸኣ ነቲ መባእ እግዚኣብሄርን ነቲ ቅዱስ ቅዱሳን ነገርን ኪዕድሎ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ብፍታው ንኣምላኽ እተሰውኤ መባእ ዋና ዀነ። |