2 Chronicles 31:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዛርያ ሊቀ ኻህናት ቤት ጻዶቅ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰሉ፦ “ህዝቢ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር መስዋእቲ ኬምጽእ ካብ ዝጅምር ኣትሒዙ፡ እግዚኣብሄር ናቱ ስለ ዝመረኾ፡ በሊዕና ኣኺልና፡ ተረፈና ድማ ተረፈ ህዝቢ። እቲ ዝተረፈ ድማ እዚ ዓቢ ድኳን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሳዶቅም ወገን የሆነ ታላቁ ካህን ዓዛርያስ፥ “ሕዝቡ መባውን ወደ እግዚአብሔር ፊት ማቅረብ ከጀመረ ወዲህ በልተናል፤ ጠጥተናልም፤ ጠግበናልም፤ እግዚአብሔርም ሕዝቡን ባርኮአልና ብዙ ተርፎአል፤ ከዚህም ገና ብዙ ተረፈ” ብሎ ተናገረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሳዶቅም ወገን የሆነ ዋነኛው ካህን ዓዛሪያስ። ሕዝቡ ቍርባኑን ወደ እግዚአብሔር ቤት ማቅረብ ከጀመረ ወዲህ በልተናል፥ ጠግበናልም፥ እግዚአብሔር ሕዝቡን ባርኮአልና ብዙ ተርፎአል፤ የተረፈውም ይህ ክምር ትልቅ ነው ብሎ ተናገረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሳዶቅም ወገን የሆነ ታላቁ ካህን ዓዛርያስ፦ “ሕዝቡ ቁርባኑን ወደ ጌታ ቤት ማቅረብ ከጀመረ ወዲህ በልተናል፥ ጠግበናልም፥ ጌታ ሕዝቡን ባርኮአልና ብዙ ተርፎአል፤ የተረፈውም ይህ ክምር ትልቅ ነው” ብሎ ተናገረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጻዶቃ ያራ ግድያ ቄሰ ኡባቱዋ ካፑ አዛርያስ ህዝቂያሳ፥ “አሳይ ባረንቱ እሙዋ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ አህያዋ ዶምና፥ ኑን ሚደ ካሌዶ። መና ጎዳይ ባረ አሳ አንጄዳ ድራዉ፥ ሀዌ ሎይ ዳሩ አቴዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'aadook'a yara gidiyaa k'eese ubbatuwaa Kaappuu Azaariyaasi Hizk'k'iyyaasa, «Asay barenttu imuwaa Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa ahiyaawaa doommina, nuuni miide kalleeddo. Med'inaa Goday bare asaa anjjeedda diraw, hawe loytsi daruu atteedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Saadooqe zareppe qeeseta halaqa Azaariyaasi Hizqiyaasas, «Asay bantta imota Xoossaa keeth eho doommoosofe nuus gidi palahizaaz demmidos; GODAY ba asaa anjjida gishshas hayssa keena tirpay attides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ሳዶቄ ዛሬፔ ቄሴታ ሃላቃ ኣዛሪያሲ ሂዝቂያሳስ፥ «ኣሳይ ባንታ ኢሞታ ጾሳ ኬ ኤሆ ዶሞሶፌ ኑስ ጊዲ ፓላሂዛዝ ዴሚዶስ፤ ጎዳይ ባ ኣሳ ኣንጂዳ ጊሻስ ሃይሳ ኬና ቲርፓይ ኣቲዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳዶቃ ያራ ግድዳ ካህነ ሀላቃይ አዛርያስ፥ “ባንታ እሙዋ ፆሳ ኬ ኤሆ ዶምን ኑ ምድ ካልዳ። ጎዳይ ባ አሳ አንጅዳ ግሾ ዳሮ ፓላህስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saadoqa yara gidida kahine halaqay Azaariyasi, “Banta imuwa Xoossa keethi eho doomin nu midi kallida. Goday ba asaa anjida gisho daro palahis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከሳዶቅ ቤተ ሰብ የሆነው ሊቀ ካህናቱ ዓዛርያስም፣ “ሕዝቡ ስጦታውን ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ማምጣት ከጀመረበት ጊዜ አንሥቶ፣ በቂ ምግብ አግኝተናል፤ ብዙም ተርፎናል፤ እግዚአብሔር ሕዝቡን ስለባረከም ይህን ያህል ብዛት ያለው ሊተርፍ ችሏል” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሳዶቅ ዘር የሆነው ሊቀ ካህናት ዐዛርያስም ንጉሡን፥ “ሕዝቡ ዐሥራቱን ወደ እግዚአብሔር ቤት ማምጣት ከጀመረ ወዲህ፥ እነሆ፥ በቂ ምግብ አለን፤ ብዙም ተርፎናል፤ እግዚአብሔር ሕዝቡን ስለ ባረከ እነሆ፥ ይህን ሁሉ በብዛት አግኝተናል” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቲ ኻብ ማይ ቤት ሳዶቅ ዝነበረ ሊቀ ካህናት ኣዛርያስ “እቲ መባእ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ምእታው ካብ ዝጅምር፥ እግዚኣብሄር ንህዝቡ ስለ ዝባረኾ፥ ክሳዕ ዝተርፈና በሊዕና ንፀግብ ኣለና። እቲ ተሪፉ ዘሎ ዅምሪ ኸዓ ዓብዪ እዩ” ኢሉ ተናገረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቲ ኻብ ማይ ቤት ጻዶቅ ዝነበረ ሊቀ ኻህናት ኣዛርያ ኸምዚ ኢሉ መለሰሉ፡ እቲ መባእ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ምእታው ካብ ዚጅምር ሒዝና ኽሳዕ እንጸግብ ንበልዕ ነበርና፡ ብዙሕ ከኣ ኣትረፍና። እግዚኣብሄር ንህዝቡ ባሪኽዎ እዩ እሞ፡ እቲ ተሪፉ ዘሎ እዚ ድልቢ እዚ እዩ። |