2 Chronicles 31:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ዅሉ ምስ ተዛዘመ ድማ፡ ብዘሎ እቶም ኣብኡ ዝነበሩ እስራኤል ናብ ከተማታት ይሁዳ ወጺኦም፡ ነቲ ኣሳእል ሰበርዎም፡ ነቲ ቈጥቋጥ ድማ ቆሪጾም፡ ነቲ በረኽትን መሰውኢታትን ካብ ብዘሎ ይሁዳን ብንያምን፡ ኣብ ኤፍሬምን ምናሴን ኣፍረሱ ከምኡ’ውን፡ ንኹሎም ብመርገም ክሳብ ዝሃርምዎም። ሽዑ ኵሎም ደቂ እስራኤል ነፍሲ ወከፎም ናብ ርስቶም ናብ ከተማታቶም ተመልሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም ሁሉ በተ​ፈ​ጸመ ጊዜ በይ​ሁዳ ከተ​ሞች የተ​ገኙ እስ​ራ​ኤል ሁሉ ወጥ​ተው ዐም​ዶ​ቹን ሰበሩ፤ ዐፀ​ዶ​ች​ንም ኮረ​ብ​ታ​ዎ​ች​ንም አፈ​ረሱ፤ መሠ​ዊ​ያ​ው​ንም አጠፉ። በይ​ሁ​ዳና በብ​ን​ያ​ምም ሁሉ ደግ​ሞም በኤ​ፍ​ሬ​ምና በም​ናሴ የነ​በ​ሩ​ትን ፈጽ​መው እስከ ዘለ​ዓ​ለሙ አጠ​ፉ​አ​ቸው። የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ሁሉ ወደ ርስ​ታ​ቸ​ውና ወደ ከተ​ሞ​ቻ​ቸው ተመ​ለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህም ሁሉ በተፈጸመ ጊዜ በዚያ የተገኙ እስራኤል ሁሉ ወደ ይሁዳ ከተሞች ወጥተው ሁሉን ፈጽመው እስካጠፉአቸው ድረስ ሐውልቶቹን ሰባበሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቹንም ቈረጡ፥ በይሁዳና በብንያምም ሁሉ ደግሞም በኤፍሬምና በምናሴ የነበሩትን የኮረብታው መስገጃዎችና መሠዊያዎች አፈረሱ። የእስራኤልም ልጆች ሁሉ ወደ ርስታቸውና ወደ ከተሞቻቸው ተመለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም ሁሉ በተፈጸመ ጊዜ በዚያ የተገኙ እስራኤል ሁሉ ወደ ይሁዳ ከተሞች ወጥተው ሁሉንም ፈጽመው እስከሚያጠፏቸው ድረስ ሐውልቶቹን ሰባበሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቹንም ቈረጡ፥ በይሁዳና በብንያምም ሁሉ ደግሞም በኤፍሬምና በምናሴ የነበሩትን የኮረብታው መስገጃዎችና መሠዊያዎች አፈረሱ። የእስራኤልም ልጆች ሁሉ ወደ ርስታቸውና ወደ ከተሞቻቸው ተመለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዌ ኡባይ ፖለቴዳ ዎደ፥ ሄ ሳኣን ደእያ እስራኤልያ ኡባቱ ይሁዳ ካታማቱዋ ቢደ፥ ደእያዋ ኡባ ይሳና ጋካናዉ፥ ኤቃ ቱሳቱዋ ክንቼሬድኖ፤ አሼሮ ግያ ጾሳት ምስልያ ቃንጽ ኦሌድኖ፤ ይሁዳ ቢታንነ ቢንያማ ጋድያን ኡባን፥ ቃይ ኤፍሬማ ቢታንነ ምናሰ ቢታን ደእያ ጎይንያ ቃ ሳአቱዋነ ያርሽያ ሳኣ ላሌድኖ። ኡንቱንቱ ሄዋንታ ኡባ ይሴዳዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ባረንቱ ካታማ ካታማነ ባረንቱ ሶ ሶ ስሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawe ubbay poletteedda wode, he sa'aan de'iyaa Israa'eeliyaa ubbatuu Yihudaa katamatuwaa biide, de'iyaawaa ubbaa d'ayssana gakkanaw, eek'aa tuussatuwaa kinchchereetseeddino; Asheero giyaa s'oossatti misiliyaa k'ans's'i oleeddino; Yihudaa biittaaninne Biiniyaama gadiyaan ubbaan, k'ay Efireema biittaaninne Minaase biittan de'iyaa goynniyaa d'ok'k'a sa'atuwaanne yarshshiyaa sa'aa laaleeddino. Unttunttu hewantta ubbaa d'aysseeddawaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa Asay ubbay barenttu katamaa katamaanne barenttu soo soo simmeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssi ubbay polettidaappe guye heen diza Isra7eele asay Yuhuda katamata yiidi goynettiza shuchchata menththereththi yeggida; Asheero geetettiza eeqa xoossay misleta qanxxereththi olida; qasseka Yuhuda biittan, Biniyaame biittan, Efreeme biittaninne Minaase biittan diza zumbullata bolla goynnizasotanne yarsho yarshizasohota dhayssida; Isra7eele asay hessa ubbaa ooththidaappe guye bantta katama katamanne banttaso banttaso simmida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሲ ኡባይ ፖሌቲዳፔ ጉዬ ሄን ዲዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ ዩሁዳ ካታማታ ዪዲ ጎይኔቲዛ ሹቻታ ሜንሬ ዬጊዳ፤ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳይ ሚስሌታ ቃንጼሬ ኦሊዳ፤ ቃሴካ ዩሁዳ ቢታን፥ ቢኒያሜ ቢታን፥ ኤፍሬሜ ቢታኒኔ ሚናሴ ቢታን ዲዛ ዙምቡላታ ቦላ ጎይኒዛሶታኔ ያርሾ ያርሺዛሶሆታ ይሲዳ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሄሳ ኡባ ኦዳፔ ጉዬ ባንታ ካታማ ካታማኔ ባንታሶ ባንታሶ ሲሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባለይ ፖለትዳ ዎደ ሄ በሳን ደእያ እስራኤለ ኡባይ ይሁዳ ካታማታ ብድ ኤቃ ሹቻታ ትንቸረዶሶና፤ አሼራ ኤቃ ምስለታ ቃንፀረዶሶና። ይሁዳን፥ ብንያመን ኤፍሬማንነ ምናሰ ቢታን ደእያ ቃ ጎይኖ በሳታነ ያርሾ በሳታ ላልዶሶና። ኤንቲ ሄ ኡባ ይስዳፐ ጉየ እስራኤለ አሳ ኡባይ ባንታ ካታማነ ባንታ ሶ ሶ ስምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ba7aaley poletida wode he bessan de7iya Isra7eele ubbay Yihuda katamata bidi eeqa shuchata tincherethidosona; Asheera eeqa misileta qanxerethidosona. Yihudan, Biniyaamen Efreemaninne Minaase biittan de7iya dhoqa goyinno bessatanne yarsho bessata laallidosona. Enti he ubbaa dhaysidaape guye Isra7eele asa ubbay banta katamaanne banta soo soo simmidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህ ሁሉ ከተፈጸመ በኋላ፣ በዚያ የነበሩት እስራኤላውያን ወደ ይሁዳ ከተሞች ወጥተው፣ የማምለኪያ ድንጋዮችን ሰባበሩ፤ የአሼራን ምስል ዐምዶች ቈረጡ፤ እንዲሁም በመላው ይሁዳና በብንያም፣ በኤፍሬምና በምናሴ የነበሩትን የኰረብታ መስገጃዎችና መሠዊያዎች አጠፉ፤ እስራኤላውያን እነዚህን ሁሉ ካጠፉ በኋላ ወደየከተሞቻቸውና ወደየርስታቸው ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከበዓሉ ፍጻሜ በኋላ መላው የእስራኤል ሕዝብ ወደ ይሁዳ ከተሞች ሁሉ በመሄድ ከድንጋይ የተሠሩትን የጣዖት ዐምዶች ሰባበሩ፤ አሼራ ተብላ በምትጠራው ሴት አምላክ ስም የቆሙ ምስሎችንም ሰባብረው ጣሉ፤ መሠዊያዎችንና የአሕዛብ መስገጃ ስፍራዎችንም ደመሰሱ፤ እንዲሁም በቀሩት በይሁዳ፥ በብንያም፥ በኤፍሬምና በምናሴ ግዛቶች ውስጥ የነበሩትን የጣዖት መስገጃዎችንና መሠዊያዎችን ሁሉ አፈራረሱ፤ ከዚያም በኋላ ወደየመኖሪያ ስፍራዎቻቸው ተመለሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ዅሉ ምስ ተፈፀመ፥ እቶም ኣብኡ ተኣኪቦም ዝነበሩ ህዝቢ እስራኤል፥ ናብ ኵለን ከተማታት ይሁዳ ኸዱ እሞ፥ ነቲ ኣዕምዲ ጣዖት ሰባበርዎ፤ ነቲ መምለኺ ኣፀዳትውን፤ ነቲ ኣብ ኵሉ ይሁዳን ብንያምን ኤፍሬምን ምናሴን ዘሎ ንጣዖት ዘምልኹሉ ዝነበሩ በረኽትን መሰውኢታትን ኣፈራረስዎ። ኵሎም ደቂ እስራኤል ድማ፥ ነፍሲ ወከፍ ነናብ ርስቱ፥ ናብ ከተማታቶም ተመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ዂሉ ምስ ተፈጸመ ኸኣ፡ ኣብኡ እተረኽበ ዘበለ ብዘለዉ እስራኤል ናብ ከተማታት ይሁዳ ወጹ እሞ ነቲ ኣዕኑድ ሰበርዎ፡ ንኣስታርቴታት ድማ ቈራረጽዎ፡ ካብ ብዘሎ ይሁዳን ብንያምን ኤፍሬምን ምናሴን ከኣ በረኽትን መሰውኢታትን ክሳዕ ዚጥርሱ፡ ኣፍረስዎም። ኲሎም ደቂ እስራኤል ድማ፡ ነፍሲ ወከፍ ነናብ ርስቱ፡ ናብ ከተማታቶም ተመልሱ።