2 Chronicles 30:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ እግዚኣብሄር እንተ ተነሲሕኩም፡ ኣሕዋትኩምን ደቅኹምን ኣብ ቅድሚ እቶም ናብ ስደት ዚወስድዎም ኪድንግጹ እዮም እሞ፡ ናብዛ ምድሪ እዚኣ ይምለሱ። እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ጸጋን መሓርን እዩ እሞ ናብኡ እንተ ተመለስካ ድማ ገጹ ካባኻ ክመልስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላካችሁ እግዚአብሔር ቸርና መሓሪ ነውና፥ ወደ እርሱም ብንመለስ ፊቱን ከእኛ አያዞርምና ወደ እግዚአብሔር ብትመለሱ ወንድሞቻችሁና ልጆቻችሁ በማረኩአቸው ፊት ምሕረትን ያገኛሉ፤ ደግሞም ወደዚህች ምድር ይመልሳቸዋል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላካችሁም እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ ነውና፥ ወደ እርሱም ብትመለሱ ፊቱን ከእናንተ አያዞርምና ወደ እግዚአብሔር ብትመለሱ ወንድሞቻችሁና ልጆቻችሁ በማረኩአቸው ፊት ምሕረትን ያገኛሉ፥ ደግሞም ወደዚህች ምድር ይመለሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አምላካችሁ ጌታ ቸርና መሐሪ ነውና፥ ወደ እርሱም ብትመለሱ ፊቱን ከእናንተ አያዞርምና ወደ ጌታ ብትመለሱ ወንድሞቻችሁና ልጆቻችሁ በማረኩአቸው ፊት ምሕረትን ያገኛሉ፥ ደግሞም ወደዚህች ምድር ይመለሳሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተንቱ መና ጎዳኮ ስሞፐ፥ ህንተንቱ እሻቱዋነ ህንተንቱ ናናይ ባረንታ ኦሞዴዳዋንቱ ስንን ማሮታ ደሚደ፥ ሀ ጋድያ ስማና። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ህንተንቱ ጾሳይ ቃረትያዋነ ማርያዋ። ህንተንቱ አኮ ስሞፐ፥ ባረ ስን ህንተፐ ዎራ ዛረና” ያግያዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenttu Med'inaa Godaakko simmooppe, hinttenttu ishatuwaanne hinttenttu naanay barentta omoodeeddawanttu sintsan maarotaa demmiide, ha gadiyaa simmana. Ayaw gooppe, Med'inaa Goday hinttenttu S'oossay k'arettiyaawaanne maariyaawaa. Hinttenttu aakko simmooppe, bare sintsa hintteppe wora zaarenna» yaagiyaawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte intte GODAAKKO simmiko GODAA intte Xoossay qadhettizaadenne maarizaade gidida gishshas intte ishatanne intte nayta di7i efidayta sinththan istti maaroteth demmidi ha biittaa simmana; intte izakko simmiko izi ba sinth intteko zaarana» giza dabdaabbe efida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኢንቴ ጎዳኮ ሲሚኮ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ቃቲዛዴኔ ማሪዛዴ ጊዲዳ ጊሻስ ኢንቴ ኢሻታኔ ኢንቴ ናይታ ዲኢ ኤፊዳይታ ሲንን ኢስቲ ማሮቴ ዴሚዲ ሃ ቢታ ሲማና፤ ኢንቴ ኢዛኮ ሲሚኮ ኢዚ ባ ሲን ኢንቴኮ ዛራና» ጊዛ ዳብዳቤ ኤፊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ጎዳኮ ስምኮ ህንተ እሻትነ ህንተ ናይት ባንታና ድእዳይሳታ ስንን ማሮታ ደምድ ሀ ቢታ ስማና። ጎዳይ ህንተ ፆሳይ ቃተይሳነ ማረይሳ ግድያ ግሾ ህንተ እያኮ ስምኮ ባ ሶምኡዋ ህንተፈ ቆሰና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte Godaako simmiko hinte ishatinne hinte nayti bantana di77idaysata sinthan maarota demmidi ha biitta simmana. Goday hinte Xoossay qadheteysanne maareysa gidiya gisho hinte iyako simmiko ba som7uwa hintefe qosenna” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንተ ወደ እግዚአብሔር ብትመለሱ፣ አምላካችሁ እግዚአብሔር ቸርና ርኅሩኅ ስለሆነ ወንድሞቻችሁና ልጆቻችሁን በማረኳቸው ዘንድ ምሕረትን ያገኛሉ፤ ወደዚህች ምድር ይመለሳሉ። እናንተ ወደ እርሱ ብትመለሱ፣ እርሱም ፊቱን ከእናንተ አይመልስም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ እግዚአብሔር ብትመለሱ፥ እነዚያ ልጆቻችሁንና ዘመዶቻችሁን ማርከው የወሰዱ ሰዎች ለእነርሱ በመራራት ወደየመኖሪያ ስፍራቸው ተመልሰው እንዲመጡ ይፈቅዱላቸዋል፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ ስለ ሆነ እናንተ ወደ እርሱ ብትመለሱ እርሱ ፊቱን ከእናንተ አያዞርም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ እግዚኣብሄር እንተ ተመሊስኩም፥ እቶም ኣሕዋትኩምን ደቅኹምን ድማ ኣብ ቅድሚ እቶም ማሪኾምዎም ዘለዉ ምሕረት ክረኽቡ፥ ናብዛ ሃገር እዚኣውን ክምለሱ እዮም። እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ርህሩህን መሓርን እዩ እሞ፥ ናብኡ እንተ ተመሊስኩም፥ ንሱውን ገፁ ናባኻትኩም ክመልስ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ እግዚኣብሄር እንተ ተመለስኩምሲ፡ እቶም ኣሕዋትኩምን ደቅኹምን ከኣ ኣብ ቅድሚ እቶም ማሪኾምዎም ዘለዉ ምሕረት ኪረኽቡ፡ ናብዛ ሃገር እዚኣውን ኪምለሱ እዮም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ርሕሩሕን መሓርን እዩ እሞ፡ ናብኡ እንተ ተመለስኩም፡ ንሱ ድማ ገጹ ኻባኻትኩም ኣይኪመልሶን እዩ። |