2 Chronicles 30:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከም ኣቦታትኩምን ከምቶም ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ብዘይተኣማንነት ዝገበሩ ኣሕዋትኩምን ኣይትኹኑ፡ ስለዚ ድማ ከምቲ ትርእይዎ ዘለኹም ናብ ኵምራ ዑናታት ኣሕሊፉ ዝሃቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ን​ተም እን​ደ​ም​ታዩ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እንደ በደሉ፥ ለጥ​ፋ​ትም እንደ ሰጣ​ቸው እንደ አባ​ቶ​ቻ​ች​ሁና እንደ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችሁ አት​ሁኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተም እንደምታዩ የተፈቱ እስኪያደርጋቸው ድረስ የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን እንደ በደሉ እንደ አባቶቻችሁና እንደ ወንድሞቻችሁ አትሁኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተም እንደምታዩት መሣቀቅያ እስኪያደርጋቸው ድረስ የአባቶቻቸውን አምላክ ጌታን እንደ በደሉ እንደ አባቶቻችሁና እንደ ወንድሞቻችሁ አትሁኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረንቱ መና ጎዳዉ፥ ባረንቱ አዎቱዋ ጾሳዉ አማነትቤና ህንተንቱ አዎቱዋዳንነ ህንተንቱ እሻቱዋዳን ሀኖፕተ። ህንተንቱ ኤርያዋዳን ጾሳይ ኡንቱንቱ ዎልቃማ ሙሩዋ ሙሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Barenttu Med'inaa Godaw, barenttu aawotuwaa S'oossaw ammanettibeenna hinttenttu aawotuwaadaaninne hinttenttu ishatuwaadan hanoppite. Hinttenttu eriyaawaadan S'oossay unttunttu wolk'k'aama muruwaa mureedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte eriza mala istti qidhes kezanaashe gakkanaas bantta aawata GODAAS ammanettontta ixxida intte aawata malanne intte ishata mala gidopite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኤሪዛ ማላ ኢስቲ ቂስ ኬዛናሼ ጋካናስ ባንታ ኣዋታ ጎዳስ ኣማኔቶንታ ኢጺዳ ኢንቴ ኣዋታ ማላኔ ኢንቴ ኢሻታ ማላ ጊዶፒቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ካሰ በእዳይሳዳ ኤንታ ቦረስ አድ እማና ጋካናዉ ባንታ ጎዳስ፥ ባንታ አዋታ ፆሳስ አማነትቦና ህንተ አዋታዳነ ህንተ እሻታዳ ሀኖፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte kase be7idaysada enta bores aathidi immana gakanaw banta Godaas, banta aawata Xoossaas ammanetibona hinte aawatadanne hinte ishatada hanopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደምታዩት ሁሉ መሣለቂያ እስኪያደርጋቸው ድረስ፣ ለአባቶቻቸው አምላክ ለእግዚአብሔር እንዳልታመኑ እንደ አባቶቻችሁና እንደ ወንድሞቻችሁ አትሁኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር ታማኞች እንዳልሆኑት እንደ ቀድሞ አባቶቻችሁና እንደ ወገኖቻችሁ እስራኤላውያን አትሁኑ፤ እንደምታውቁት እግዚአብሔር እነርሱን ለጥፋት አሳልፎ ሰጥቶአቸዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ ንስኻትኩም እትሪእዎ ዘለኩም ከም ዝጠፍኡ ኽሳዕ ዝገብሮም ንኣምላኽ ኣቦታቶም እግዚኣብሄር ከም ዝበደሉ ከም ኣቦታትኩምን ኣሕዋትኩምን ኣይትኹኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቶም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ዝበደሉ ኣቦታትኩምን ኣሕዋትኩምን ኣይትኹኑ፡ ንሱ ኸኣ፡ ከምዚ እትርእይዎ ዘሎኹም፡ ኣባደሞም፡