2 Chronicles 30:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እቶም ካህናት ሌዋውያን ተንሲኦም ነቲ ህዝቢ ባረኽዎ፡ ድምጾም ድማ ተሰምዐ፡ ጸሎቶም ድማ ናብታ ቅድስቲ መሕደሪኡ፡ ናብ ሰማይ ደየበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ና​ቱና ሌዋ​ው​ያ​ኑም ተነ​ሥ​ተው ሕዝ​ቡን ባረኩ፤ ድም​ፃ​ቸ​ውም ተሰማ፥ ጸሎ​ታ​ቸ​ውም ወደ ቅዱስ ማደ​ሪ​ያው ወደ ሰማይ ዐረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህናቱና ሌዋውያኑም ተነሥተው ሕዝቡን ባረኩ፤ ድምፃቸውም ተሰማ፥ ጸሎታቸውም ወደ ቅዱስ መኖሪያው ወደ ሰማይ ዐረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህናቱና ሌዋውያኑም ተነሥተው ሕዝቡን ባረኩ፤ ድምጻቸውም ተሰማ፥ ጸሎታቸውም ወደ ቅዱስ መኖሪያው ወደ ሰማይ ዐረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ቄሳቱ ነ ሌዋቱ ደንዲደ፥ ጾሳይ አሳ አንጃና ማላ ዎሴድኖ፤ ጾሳይ ሳሉዋን፥ ባረ ደእያ ጌሻ ሳኣን ኡንቱንቱ ዎሳ ስሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, k'eesatuu nne Leewatuu denddiide, S'oossay asaa anjjana mala woosseeddino; S'oossay saluwaan, bare de'iyaa geeshsha sa'aan unttunttu woosaa siseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye qeesetinne Leweti dendi eqqidi deraa anjjida; Xoossay istti gizayssa siyides; istta woosaykka salo keeth Xoossako gakkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ቄሴቲኔ ሌዌቲ ዴንዲ ኤቂዲ ዴራ ኣንጂዳ፤ ጾሳይ ኢስቲ ጊዛይሳ ሲዪዴስ፤ ኢስታ ዎሳይካ ሳሎ ኬ ጾሳኮ ጋኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነትነ ሌወት ደንድድ፥ ጎዳይ አሳ አንጃና መላ ዎስን ፆሳይ ሳሎን፥ ባ ደእያ ጌሻ በሳን ኤንታ ዎሳ ስእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahinetinne Leeweti dendidi, Goday asaa anjana mela woossin Xoossay salon, ba de7iya geeshsha bessan enta woosa si7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ካህናቱና ሌዋውያኑ ተነሥተው ሕዝቡን ባረኩ፤ እግዚአብሔርም ሰማቸው፤ ጸሎታቸውም ወደ ሰማይ ወደ ቅዱሱ ማደሪያው ደረሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ካህናቱና ሌዋውያኑም ቆመው የእግዚአብሔር በረከት በሕዝቡ ላይ እንዲወርድ ጸለዩ፤ እግዚአብሔርም በተቀደሰ መኖሪያው በሰማይ ሆኖ ጸሎታቸውን ሰማ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ሌዋውያን ካህናት ከዓ ተሲኦም ነቲ ህዝቢ ባረኽዎ፤ ድምፆምውን ተሰምዐ፤ ፀሎቶምውን ናብ ቅዱስ ማሕደሩ ናብ ሰማይ ዓረገ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሌዋውያን ካህናት ከኣ ተንሲኦም ነቲ ህዝቢ ባረኽዎ፡ ድምጾም ድማ ተሰምዔ፡ ጸሎቶምውን ኣብ ሰማይ፡ ኣብታ ቅድስቲ ማሕደሩ፡ ኣተወ።