2 Chronicles 30:24 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ህዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ነቲ ኣኼባ ሽሕ ብዕራይን ሾብዓተ ሽሕ ኣባጊዕን ሃቦ። እቶም መሳፍንቲ ድማ ነቲ ኣኼባ ሽሕ ብዕራይን ዓሰርተ ሽሕ ኣባጊዕን ሃቡ፡ ብዙሓት ካህናት ድማ ቀደስዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉሡ ሕዝ​ቅ​ያ​ስም ስለ ቍር​ባን ሺህ ወይ​ፈ​ኖ​ች​ንና ሰባት ሺህ በጎ​ችን ለይ​ሁ​ዳና ለጉ​ባ​ኤው ሰጥቶ ነበር፤ አለ​ቆ​ቹም ሺህ ወይ​ፈ​ኖ​ች​ንና ዐሥር ሺህ በጎ​ችን ለጉ​ባ​ኤው ሰጥ​ተው ነበር፤ ከካ​ህ​ናቱ እጅግ ብዙ ተቀ​ድ​ሰው ነበ​ርና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ያከበሩት የይሁዳ ንጉሥ ሕዝቅያስ እንደ ቁርባን ስለሚቀርበው መሥዋዕት አንድ ሺህ ወይፈኖችና ሰባት ሺህ በጎች እንዲሁም ሹማምንቱ አንድ ሺህ ወይፈኖችና ዐሥር ሺህ በጎች ለጉባኤው ሰጥተው ስለ ነበረ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ይሁዳ ካቲ ህዝቂያሰ ያርሹዋ ያርሻናዉ፥ ሻአ ኮሩማቱዋ፥ ላፑን ሻአ ዶርሳቱዋነ ዴሻቱዋ ያአዉ እሜዳ፤ ቃይ ካፓቱ ሻአ ኮሩማቱዋነ ታሙ ሻአ ዶርሳቱዋ ያአዉ እሜድኖ። ሎይ ዳሮ ቄሳቱ ካ ባረንቱ ሁጲያዉ ጌዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Yihudaa Kaatii Hizk'k'iyaase yarshshuwaa yarshshanaw, sha"a korumatuwaa, laappun sha"a dorssatuwaanne deeshshatuwaa yaa'aw immeedda; k'ay kaappatuu sha"a korumatuwaanne tammu sha"a dorssatuwaa yaa'aw immeeddino. Loytsi daro k'eesatuu kka barenttu huup'iyaw geeyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda Kawo Hizqiyaasi shiiqida deraas 1,000 korma boorata, 7,000 dorsatanne deyshata immides; qasse iza shuumeti 1,000 korma boorata, 10,000 dorsatanne deysh immida; keehippe daro qeesetikka banttana geeshshida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ካዎ ሂዝቂያሲ ሺቂዳ ዴራስ 1,000 ኮርማ ቦራታ፥ 7,000 ዶርሳታኔ ዴይሻታ ኢሚዴስ፤ ቃሴ ኢዛ ሹሜቲ 1,000 ኮርማ ቦራታ፥ 10,000 ዶርሳታኔ ዴይሽ ኢሚዳ፤ ኬሂፔ ዳሮ ቄሴቲካ ባንታና ጌሺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳ ካዎይ ህዝቅያስ ያርሾ ያርሻናዉ እስ ሙኩሉ ኮርማታ፥ ላፑን ሙኩሉ ዶርሳታነ ዴሻታ አሳስ እሚስ፤ ቃስ ሀላቃት እስ ሙኩሉ ኮርማታነ ታሙ ሙኩሉ ዶርሳታ አሳስ እምዶሶና፤ ዳሮ ካህነት ባንታና ጌሽዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihuda kawoy Hizqiyaasi yarsho yarshanaw issi mukulu kormata, laapun mukulu dorsatanne deeshata asaas immis; qassi halaqati issi mukulu kormatanne tammu mukulu dorsata asaas immidosona; daro kahineti bantana geeshshidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሁዳ ንጉሥ ሕዝቅያስ አንድ ሺሕ ወይፈን፣ ሰባት ሺሕ በግና ፍየል ለጉባኤው ሰጠ፤ ሹማምቱም እንደዚሁ አንድ ሺሕ ወይፈን፣ ዐሥር ሺሕ በግና ፍየል ሰጡ። እጅግ ብዙ ካህናትም ራሳቸውን ቀደሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ሕዝቅያስ አንድ ሺህ ኰርማዎችን፥ ሰባት ሺህ በጎችንና ፍየሎችን፥ ባለሟሎቹ የሆኑት ባለሥልጣኖች ደግሞ አንድ ሺህ ኰርማዎችን፥ ዐሥር ሺህ በጎችንና ፍየሎችን ዐርደው እንዲበሉ ለሕዝቡ ሰጡ፤ ቊጥራቸው እጅግ የበዛ ካህናትም ራሳቸውን ለእግዚአብሔር ለዩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ነቶም ህዝቢ ሓሪዶም ዝበልዕዎም ሽሕ ዝራብዓትን ሸውዓተ ሽሕ ኣባጊዕን ሃቦም። እቶም ሹመኛታት ድማ ነቲ ህዝቢ ሽሕ ኣብዑርን ዓሰርተ ሽሕ ኣባጊዕን ሃብዎ። ብዙሓት ካህናት ከዓ ኸምቲ ስርዓት፥ ርእሶም ኣንፅሁ።
Amharic Tigrinya 2011 ህዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ነቲ ማሕበር ንምስዋእ ሽሕ ብዕራይን ሾብዓተ ሽሕ በጊዕን ኣምሃ ሀበ። እቶም ሓላቑ ድማ ንማሕበር ሽሕ ብዕራይን ዓሰርተ ሽሕ በጊዕን ኣምሃ ሀቡ። ብዙሓት ካህናት ከኣ ተቐደሱ።