2 Chronicles 30:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ህዝቅያስ ድማ ምስቶም ሰናይ ፍልጠት እግዚኣብሄር እተማህሩ ዅሎም ሌዋውያን ብጽቡቕ ተዛረበ። ኣብቲ በዓል ድማ ንሸውዓተ መዓልቲ ይበልዑን መስዋእቲ ምስጋና የቕርቡን ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ይናዘዙን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቅ​ያ​ስም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አገ​ል​ግ​ሎት አስ​ተ​ዋ​ዮች የነ​በ​ሩ​ትን ሌዋ​ው​ያ​ንን ሁሉ ያጽ​ናና ነበር። የደ​ኅ​ን​ነ​ትም መሥ​ዋ​ዕት እያ​ቀ​ረቡ፥ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንም አም​ላክ እያ​መ​ሰ​ገኑ ሰባት ቀን በዓል አደ​ረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቅያስም በእግዚአብሔር አገልግሎት አስተዋዮች የነበሩትን ሌዋውያንን ሁሉ ያጽናና ነበር። የደኅንነትንም መሥዋዕት እያቀረቡ፥ የአባቶቻቸውንም አምላክ እያመሰገኑ ሰባት ቀን በዓል አደረጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቅያስም በጌታ አገልግሎት አስተዋዮች የነበሩትን ሌዋውያን ሁሉ ያበረታታ ነበር። የአንድነትንም መሥዋዕት እያቀረቡ፥ የአባቶቻቸውንም አምላክ እያመሰገኑ ለሰባት ቀን ለበዓሉ የተዘጋጀውን ማዕድ በሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ህዝቂያሰ መና ጎዳ ኪታን አኬካንቻ ግድያ ሌዋቶ ሃሳዪደ፥ ኡንቱንቱ ምንዳ። አሳይ ኡባይ እትፐተ ያርሹዋ ያርሺደ፥ መና ጎዳ ባረንቱ አዎቱዋ ጾሳ ጋላቲደ፥ ሚድነ ኡሺደ፥ ባላ ላፑን ጋላስ ቦንቼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Hizk'k'iyaase Med'inaa Godaa kiitan akeekanchcha gidiyaa Leewatoo haasayiide, unttunttu mintsetseedda. Asay ubbay ittippetetsaa yarshshuwaa yarshshiidde, Med'inaa Godaa barenttu aawotuwaa S'oossaa galatiidde, miiddinne ushiidde, baalaa laappun gallassi bonchcheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Hizqiyaasi GODAA ooson akeekara diza Leweta ubbaa minththeththides. Leweti ubbay banttas imettida gishshas issifeteththa yarsho yarshishe GODAA bantta aawata Xoossaa galatishe, mishenne uyishe ba7aaleza laappun gallas bonchchida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሂዝቂያሲ ጎዳ ኦሶን ኣኬካራ ዲዛ ሌዌታ ኡባ ሚንዴስ። ሌዌቲ ኡባይ ባንታስ ኢሜቲዳ ጊሻስ ኢሲፌቴ ያርሾ ያርሺሼ ጎዳ ባንታ ኣዋታ ጾሳ ጋላቲሼ፥ ሚሼኔ ኡዪሼ ባኣሌዛ ላፑን ጋላስ ቦንቺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዝቅያስ ጎዳ ጎይኖ ዎጋ ካለሶን ኤረትዳ ሌወታ ምንስ። አሳ ኡባይ እስፈተ ያርሾ ያርሽሸ፥ ጎዳ ባንታ አዋታ ፆሳ ጋላትሸ፥ ምሸነ ኡይሸ ባኣለ ላፑን ጋላስ ቦንችዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hizqiyaasi Godaa goyinno wogaa kaaleson eretida Leeweta minthethis. Asa ubbay issifetetha yarsho yarshishe, Godaa banta aawata Xoossaa galatishe, mishenne uyishe ba7aale laapun gallas bonchidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቅያስም በእግዚአብሔር አገልግሎት አስተዋዮች የነበሩትን ሌዋውያን ሁሉ በንግግሩ አበረታታ። ሰባቱንም ቀን የተወሰነላቸውን ድርሻ እየበሉና የኅብረት መሥዋዕቱንም እያቀረቡ የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን አመሰገኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቅያስም ለእግዚአብሔር የተደረገውን የአምልኮ ሥነ ሥርዓት በመምራት ከፍ ያለ ችሎታ ስላሳዩ ሌዋውያኑን አመሰገነ። ለቀድሞ አባቶቻቸው አምላክ ለእግዚአብሔር ክብር ሰባት ቀን የኅብረት መሥዋዕት አቅርበው ከበሉ በኋላ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዝቅያስ ድማ ነቶም ኣብ ኣገልግሎት እግዚኣብሄር ብምስትውዓል ዝመርሑ ዝነበሩ ዅሎም ሌዋውያን የበረታትዖም ነበረ። በቲ በዓል፥ በተን ሸውዓተ መዓልቲ እቲኣተን ከዓ፥ መስዋእቲ ምስጋና እናቕረቡን እናበልዑን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም የመስግኑ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ህዝቅያስ ድማ ንልቢ እቶም ኣብ ኣገልግሎት እግዚኣብሄር ኣጸቢቖም ዜስተውዑሉ ዝነበሩ ዂሎም ሌዋውያን ጥዑም ተዛረቦም። በቲ በዓል፡ በተን ሾብዓተ መዓልቲ እቲኣተን፡ ከኣ መስዋእቲ ምስጋና እናዕረጉን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም እናመስገኑን ይበልዑ ነበሩ።