2 Chronicles 30:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝቅያስ ድማ ምስቶም ሰናይ ፍልጠት እግዚኣብሄር እተማህሩ ዅሎም ሌዋውያን ብጽቡቕ ተዛረበ። ኣብቲ በዓል ድማ ንሸውዓተ መዓልቲ ይበልዑን መስዋእቲ ምስጋና የቕርቡን ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ይናዘዙን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቅያስም በእግዚአብሔር አገልግሎት አስተዋዮች የነበሩትን ሌዋውያንን ሁሉ ያጽናና ነበር። የደኅንነትም መሥዋዕት እያቀረቡ፥ የአባቶቻቸውንም አምላክ እያመሰገኑ ሰባት ቀን በዓል አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቅያስም በእግዚአብሔር አገልግሎት አስተዋዮች የነበሩትን ሌዋውያንን ሁሉ ያጽናና ነበር። የደኅንነትንም መሥዋዕት እያቀረቡ፥ የአባቶቻቸውንም አምላክ እያመሰገኑ ሰባት ቀን በዓል አደረጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቅያስም በጌታ አገልግሎት አስተዋዮች የነበሩትን ሌዋውያን ሁሉ ያበረታታ ነበር። የአንድነትንም መሥዋዕት እያቀረቡ፥ የአባቶቻቸውንም አምላክ እያመሰገኑ ለሰባት ቀን ለበዓሉ የተዘጋጀውን ማዕድ በሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ህዝቂያሰ መና ጎዳ ኪታን አኬካንቻ ግድያ ሌዋቶ ሃሳዪደ፥ ኡንቱንቱ ምንዳ። አሳይ ኡባይ እትፐተ ያርሹዋ ያርሺደ፥ መና ጎዳ ባረንቱ አዎቱዋ ጾሳ ጋላቲደ፥ ሚድነ ኡሺደ፥ ባላ ላፑን ጋላስ ቦንቼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Hizk'k'iyaase Med'inaa Godaa kiitan akeekanchcha gidiyaa Leewatoo haasayiide, unttunttu mintsetseedda. Asay ubbay ittippetetsaa yarshshuwaa yarshshiidde, Med'inaa Godaa barenttu aawotuwaa S'oossaa galatiidde, miiddinne ushiidde, baalaa laappun gallassi bonchcheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Hizqiyaasi GODAA ooson akeekara diza Leweta ubbaa minththeththides. Leweti ubbay banttas imettida gishshas issifeteththa yarsho yarshishe GODAA bantta aawata Xoossaa galatishe, mishenne uyishe ba7aaleza laappun gallas bonchchida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሂዝቂያሲ ጎዳ ኦሶን ኣኬካራ ዲዛ ሌዌታ ኡባ ሚንዴስ። ሌዌቲ ኡባይ ባንታስ ኢሜቲዳ ጊሻስ ኢሲፌቴ ያርሾ ያርሺሼ ጎዳ ባንታ ኣዋታ ጾሳ ጋላቲሼ፥ ሚሼኔ ኡዪሼ ባኣሌዛ ላፑን ጋላስ ቦንቺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዝቅያስ ጎዳ ጎይኖ ዎጋ ካለሶን ኤረትዳ ሌወታ ምንስ። አሳ ኡባይ እስፈተ ያርሾ ያርሽሸ፥ ጎዳ ባንታ አዋታ ፆሳ ጋላትሸ፥ ምሸነ ኡይሸ ባኣለ ላፑን ጋላስ ቦንችዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hizqiyaasi Godaa goyinno wogaa kaaleson eretida Leeweta minthethis. Asa ubbay issifetetha yarsho yarshishe, Godaa banta aawata Xoossaa galatishe, mishenne uyishe ba7aale laapun gallas bonchidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቅያስም በእግዚአብሔር አገልግሎት አስተዋዮች የነበሩትን ሌዋውያን ሁሉ በንግግሩ አበረታታ። ሰባቱንም ቀን የተወሰነላቸውን ድርሻ እየበሉና የኅብረት መሥዋዕቱንም እያቀረቡ የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን አመሰገኑ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቅያስም ለእግዚአብሔር የተደረገውን የአምልኮ ሥነ ሥርዓት በመምራት ከፍ ያለ ችሎታ ስላሳዩ ሌዋውያኑን አመሰገነ። ለቀድሞ አባቶቻቸው አምላክ ለእግዚአብሔር ክብር ሰባት ቀን የኅብረት መሥዋዕት አቅርበው ከበሉ በኋላ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዝቅያስ ድማ ነቶም ኣብ ኣገልግሎት እግዚኣብሄር ብምስትውዓል ዝመርሑ ዝነበሩ ዅሎም ሌዋውያን የበረታትዖም ነበረ። በቲ በዓል፥ በተን ሸውዓተ መዓልቲ እቲኣተን ከዓ፥ መስዋእቲ ምስጋና እናቕረቡን እናበልዑን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም የመስግኑ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህዝቅያስ ድማ ንልቢ እቶም ኣብ ኣገልግሎት እግዚኣብሄር ኣጸቢቖም ዜስተውዑሉ ዝነበሩ ዂሎም ሌዋውያን ጥዑም ተዛረቦም። በቲ በዓል፡ በተን ሾብዓተ መዓልቲ እቲኣተን፡ ከኣ መስዋእቲ ምስጋና እናዕረጉን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም እናመስገኑን ይበልዑ ነበሩ። |