2 Chronicles 30:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብቲ ጉባኤ ዘይተቐደሱ ብዙሓት ነበሩ። ስለዚ ሌዋውያን ንእግዚኣብሄር ኪቕድስዎ፡ ንዘይጸረየ ዘበለ ዅሉ ፋስጋ ምሕራድ ይመሓደሩ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጉባኤውም ያልነጹ ብዙ ሰዎች ነበሩ፤ ስለዚህም ሌዋውያን ለእግዚአብሔር ራሳቸውን ላላነጹት ሁሉ የፋሲካውን በግ ያርዱላቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጉባኤውም ያልተቀደሱ እጅግ ሰዎች ነበሩ፤ ስለዚህም ሌዋውያን ለእግዚአብሔር ይቀድሱአቸው ዘንድ ንጹሐን ላልሆኑት ሁሉ ፋሲካውን ያርዱላቸው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጉባኤውም ያልተቀደሱ እጅግ ሰዎች ነበሩ፤ ስለዚህም ሌዋውያን ለጌታ የተቀደሱ ለማድረግ ንጹሐን ላልሆኑት ሁሉ የፋሲካውን ጠቦት ያርዱላቸው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ሽቁዋ ግዶን ጌይቤና ዳሮ አሳቱ ደኢኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ፓስጋ ዶርሳቱዋ መና ጎዳዉ ሹካናዉ ዳንዳይክኖ፤ ሌዋቱ ኡንቱንቱ ኮታን ፓስጋ ዶርሳ ሹኪደ መና ጎዳዉ ሺሼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He shiik'uwaa giddon geeyibeenna daro asatuu de'iino. Hewaa diraw, paasigaa dorssatuwaa Med'inaa Godaw shukkanaw danddaykkino; Leewatuu unttunttu kotan Paasigaa dorssaa shukkiide Med'inaa Godaw shiisheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He duulata giddon bana geeshshontta daro asati diza gishshas kase diza wogaa mala bana geeshshonttaytassinne bantta yarsho dorsa laaqqa Xoossas shiishshanaas dandayontta ubbatas Paaziga dorsaa Leweti shukkanaas bessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዱላታ ጊዶን ባና ጌሾንታ ዳሮ ኣሳቲ ዲዛ ጊሻስ ካሴ ዲዛ ዎጋ ማላ ባና ጌሾንታይታሲኔ ባንታ ያርሾ ዶርሳ ላቃ ጾሳስ ሺሻናስ ዳንዳዮንታ ኡባታስ ፓዚጋ ዶርሳ ሌዌቲ ሹካናስ ቤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳ ግዶፈ ዳሮት ባንታና ጌሽቦና ግሾነ ዶርሳታ ሹኮና መላ ድገትዳ ግሾ ሌወት ኤንታዉ ፓስካ ዶርሳታ ሹክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asaa giddofe daroti bantana geeshshiboonna gishonne dorsata shukonna mela digetida gisho Leeweti entaw Paasika dorsata shukidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከጉባኤው መካከል አብዛኛዎቹ ራሳቸውን ያልቀደሱ ስለ ነበሩ፣ ሌዋውያኑ በሥርዐቱ መሠረት ራሳቸውን ላላነጹትና ጠቦቶቻቸውን ለእግዚአብሔር መቀደስ ላልቻሉት ሁሉ የፋሲካውን በጎች ማረድ ነበረባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሕዝቡ መካከል ብዙዎቹ ራሳቸውን ያላነጹ ስለ ነበሩ ለፋሲካ የሚሆኑትን የበግ ጠቦቶች ለማረድ አልተፈቀደላቸውም ነበር፤ ስለዚህ ሌዋውያን በእነርሱ ምትክ የበግ ጠቦቶቹን በማረድ ለእግዚአብሔር አቀረቡላቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቶም ህዝቢ ብዙሓት ዘይነፅሁ ነበሩ እሞ፥ እቶም ሌዋውያን ምእንቲ እቶም ዘይነፅሁ ዅሎም በጊዕ ፋሲካ ሓሪዶም ንእግዚኣብሄር ሰውኡሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብታ ማሕበርሲ ብዙሓት ዘይተቐደሱ ነበሩ እሞ፡ እቶም ሌዋውያን ምእንቲ እቶም ዘይነጽሁ ዂሎም ፋስጋ ሐሪዶም ንእግዚኣብሄር ቀደስዎም። |