2 Chronicles 30:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ የሩሳሌም ድማ ኣብታ ካልአይቲ ወርሒ በዓል ቅጫ ኬብዕሉ ብዙሓት ሰባት ተኣከቡ፣ እዚ ኸኣ ኣዝዩ ብዙሕ ጉባኤ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ወር የቂ​ጣ​ውን በዓል ያደ​ርጉ ዘንድ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ብዙ ሕዝብ ተሰ​በ​ሰቡ፤ እጅ​ግም ታላቅ ጉባኤ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሁለተኛውም ወር የቂጣውን በዓል ያደርግ ዘንድ እጅግ ታላቅ ጉባኤ የሆነ ሕዝብ በኢየሩሳሌም ተከማቸ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሁለተኛውም ወር የቂጣውን በዓል ሊያከብር እጅግ ታላቅ ጉባኤ የሆነ ሕዝብ በኢየሩሳሌም ተሰበሰበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላኤን አግናን እርሹ ገልቤና ኡክ ባላ ቦንቻናዉ ሎይ ዳሮ አሳይ የሩሳላመን ሺቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laa"entso aginaan irshshuu gelibeenna ukitsaa Baalaa bonchchanaw loytsi daro Asay Yerusaalamen shiik'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nam7anththo aginan ukeththa ba7aale bonchchanaas keehi daro asay Yerusalaamen shiiqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናምኣን ኣጊናን ኡኬ ባኣሌ ቦንቻናስ ኬሂ ዳሮ ኣሳይ ዬሩሳላሜን ሺቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናምአን አጌናን ኡይ ባኣለ ቦንቻናዉ ዳሮ አስ የሩሳላመን ሺቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nam7antho ageenan Uytha Ba7aale bonchanaw daro asi Yerusalaamen shiiqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሁለተኛው ወር የቂጣን በዓል ለማክበር እጅግ ብዙ ሕዝብ በኢየሩሳሌም ተሰበሰበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሁለተኛው ወር የቂጣን በዓል ለማክበር ብዙ ሰዎች በኢየሩሳሌም ተሰበሰቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ኻልአይቲ ወርሒ ኸዓ በዓል ቅጫ ኸብዕል፥ ብዙሕ ህዝቢ ኣብ ኢየሩሳሌም ተኣከበ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብታ ኻልኣይቲ ወርሒ ኸኣ በዓል ቅጫ ኼብዕሉ፡ ብዙሓት ህዝቢ፡ ኣዝዮም ዓብዪ ማሕበር፡ ኣብ የሩሳሌም ተኣከበ።