2 Chronicles 29:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ይሁዳን የሩሳሌምን ነበረ፣ ከምቲ ብዓይንኹም እትርእይዎ ዘለኹም፣ ናብ ጭንቀትን ንምግናጽን ንላግጽን ኣሕለፎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ስለዚህም የእግዚአብሔር ቍጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ሆነ፤ በዐይናችሁም እንደምታዩ ለድንጋጤና ለመደነቂያ፥ ለመዘበቻም አሳልፎ ሰጣቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህም የእግዚአብሔር ቍጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ሆነ፥ በዓይናችሁም እንደምታዩ ለድንጋጤና ለመደነቂያ ለመዘበቻም አሳልፎ ሰጣቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም የጌታ ቁጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ወረደ፥ በዓይናችሁም እንደምታዩ ለድንጋጤና ለመደነቂያ ለመዘበቻም አሳልፎ ሰጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳ ሀንቁ ይሁዳ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ዎዳ። ህንተንቱ አይፍያን ህንተንቱ በእያዋዳን፥ ጾሳይ ኡንቱንቱ ህንተንቶ ያሻ፥ ዳጋማነ ‘ፖራ!’ ግያዋ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Med'inaa Godaa hank'k'uu Yihudaa bollanne Yerusaalame bolla wod'd'eedda. Hinttenttu ayfiyaan hinttenttu be'iyaawaadan, S'oossay unttunttu hinttenttoo yashshaa, dagamaanne ‹Poora!› giyaawaa ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAA hanqoy Yuhuda bollanne Yerusalaame bolla wodhdhides; intte intte ayfen be7idayssaththo GODAY istta dagamas, miichchassinne qidhes aaththi immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳ ሃንቆይ ዩሁዳ ቦላኔ ዬሩሳላሜ ቦላ ዎዴስ፤ ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌን ቤኢዳይሳ ጎዳይ ኢስታ ዳጋማስ፥ ሚቻሲኔ ቂስ ኣ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ሀንቆይ ይሁዳ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ዎስ። ህንተ፥ ህንተ አይፈን በኤይሳዳ ጎዳይ ኤንታ ቦላ ያሽ፥ ዳጋማነ ህርጋ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Godaa hanqoy Yihuda bollanne Yerusalaame bolla wodhis. Hinte, hinte ayfen be7eysada Goday enta bolla yashshi, dagamanne hirga yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የእግዚአብሔር ቍጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ወርዷል፤ እናንተ በገዛ ዐይናችሁ እንደምታዩት ለድንጋጤ፣ ለመደነቂያና ለመዘበቻ አሳልፎ ሰጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ምክንያት የእግዚአብሔር ቊጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ወረደ፤ እናንተም እንደምታዩት በእነርሱ ላይ ፍርሀትንና ድንጋጤን አምጥቶባቸዋል፤ መዘባበቻም አድርጎአቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ድማ ቝጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ነደደ። ከምዝ ንስኻትኩም በዒንትኹም እትሪእዎ ዘለኹም፥ ንመሰክሕን ንመደንገፅን ንመላገፅን ገበሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ድማ ቊጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ይሁዳን የሩሳሌምን ኰይኑ ኣሎ እሞ፡ ከምዚ ንስኻትኩም በዒንትኹም እትርእይዎ ዘሎኹም፡ ንመሰክሕን ብመደነቕን ንመላገጽን ገበሮም። |