2 Chronicles 29:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ይሁዳን የሩሳሌምን ነበረ፣ ከምቲ ብዓይንኹም እትርእይዎ ዘለኹም፣ ናብ ጭንቀትን ንምግናጽን ንላግጽን ኣሕለፎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ስለ​ዚ​ህም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቍጣ በይ​ሁ​ዳና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ላይ ሆነ፤ በዐ​ይ​ና​ች​ሁም እን​ደ​ም​ታዩ ለድ​ን​ጋ​ጤና ለመ​ደ​ነ​ቂያ፥ ለመ​ዘ​በ​ቻም አሳ​ልፎ ሰጣ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህም የእግዚአብሔር ቍጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ሆነ፥ በዓይናችሁም እንደምታዩ ለድንጋጤና ለመደነቂያ ለመዘበቻም አሳልፎ ሰጣቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም የጌታ ቁጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ወረደ፥ በዓይናችሁም እንደምታዩ ለድንጋጤና ለመደነቂያ ለመዘበቻም አሳልፎ ሰጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳ ሀንቁ ይሁዳ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ዎዳ። ህንተንቱ አይፍያን ህንተንቱ በእያዋዳን፥ ጾሳይ ኡንቱንቱ ህንተንቶ ያሻ፥ ዳጋማነ ‘ፖራ!’ ግያዋ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Med'inaa Godaa hank'k'uu Yihudaa bollanne Yerusaalame bolla wod'd'eedda. Hinttenttu ayfiyaan hinttenttu be'iyaawaadan, S'oossay unttunttu hinttenttoo yashshaa, dagamaanne ‹Poora!› giyaawaa ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAA hanqoy Yuhuda bollanne Yerusalaame bolla wodhdhides; intte intte ayfen be7idayssaththo GODAY istta dagamas, miichchassinne qidhes aaththi immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳ ሃንቆይ ዩሁዳ ቦላኔ ዬሩሳላሜ ቦላ ዎዴስ፤ ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌን ቤኢዳይሳ ጎዳይ ኢስታ ዳጋማስ፥ ሚቻሲኔ ቂስ ኣ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ሀንቆይ ይሁዳ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ዎስ። ህንተ፥ ህንተ አይፈን በኤይሳዳ ጎዳይ ኤንታ ቦላ ያሽ፥ ዳጋማነ ህርጋ የድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Godaa hanqoy Yihuda bollanne Yerusalaame bolla wodhis. Hinte, hinte ayfen be7eysada Goday enta bolla yashshi, dagamanne hirga yeddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የእግዚአብሔር ቍጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ወርዷል፤ እናንተ በገዛ ዐይናችሁ እንደምታዩት ለድንጋጤ፣ ለመደነቂያና ለመዘበቻ አሳልፎ ሰጣቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ምክንያት የእግዚአብሔር ቊጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ወረደ፤ እናንተም እንደምታዩት በእነርሱ ላይ ፍርሀትንና ድንጋጤን አምጥቶባቸዋል፤ መዘባበቻም አድርጎአቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ድማ ቝጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ነደደ። ከምዝ ንስኻትኩም በዒንትኹም እትሪእዎ ዘለኹም፥ ንመሰክሕን ንመደንገፅን ንመላገፅን ገበሮም።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ድማ ቊጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ይሁዳን የሩሳሌምን ኰይኑ ኣሎ እሞ፡ ከምዚ ንስኻትኩም በዒንትኹም እትርእይዎ ዘሎኹም፡ ንመሰክሕን ብመደነቕን ንመላገጽን ገበሮም።