2 Chronicles 29:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ማዕጾ እቲ ኣዳራሽ ዓጽዮም፡ መብራህቲ ኣጥፍኡ፡ ኣይዓጠኑን፡ ኣብ መቕደስ ንኣምላኽ እስራኤል ዚሓርር መስዋእቲ እውን ኣየቕረቡን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግ​ሞም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት ደጆች ዘግ​ተ​ዋል፤ መብ​ራ​ቶ​ቹ​ንም አጥ​ፍ​ተ​ዋል፤ በመ​ቅ​ደ​ሱም ውስጥ ለእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ አላ​ጠ​ኑም፤ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ው​ንም መሥ​ዋ​ዕት አላ​ቀ​ረ​ቡም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ እርስዋም ጀርባቸውን አዙረዋል፤ ደግሞም የወለሉን ደጆች ቈልፈዋል፥ መብራቶቹንም አጥፍተዋል፥ በመቅደሱም ውስጥ ለእስራኤል አምላክ አላጠኑም፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አላቀረቡም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደግሞም ዋና የመግቢያ ደጆችን ዘጉ፥ መብራቶቹንም አጥፍተዋል፥ በመቅደሱም ውስጥ ለእስራኤል አምላክ አላጠኑም፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አላቀረቡም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ቃይ ጌሻ ጎልያ ፐንገቱዋ ጎርዴድኖ፤ ጾምፕያካ ቶይሴድኖ። ጌሻ ጎልያን እስራኤልያ ጾሳዉ እጻና ጩዋይበይክኖ፥ ዎይ ጹግያ ያርሹዋ ያርሽበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu k'ay Geeshsha Golliyaa penggetuwaa gorddeeddino; s'omppiyaakka toysseeddino. Geeshsha Golliyaan Israa'eeliyaa S'oossaw is'aanaa c'uwayibeykkino, woy s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti qasse Xoossa Keeththaa pengeta gordida; xomppeta toyssida; Isra7eele GODAAS exaane cuwasibeettenna; woykko iza Keeththankka xuugettiza yarshoka yarshibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ቃሴ ጾሳ ኬ ፔንጌታ ጎርዲዳ፤ ጾምፔታ ቶይሲዳ፤ ኢስራኤሌ ጎዳስ ኤጻኔ ጩዋሲቤቴና፤ ዎይኮ ኢዛ ኬንካ ጹጌቲዛ ያርሾካ ያርሺቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ፥ ኤንቲ ፆሳ ኬ ፐንገታ ጎርድዶሶና፤ ፆምፐታ ቶይስዶሶና። ፆሳ ኬን እስራኤለ ፆሳስ እፃነ ጩይስቦኮና ዎይኮ ፁሳ ያርሾ ያርሽቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi, enti Xoossa keethaa pengeta gordidosona; xompeta toysidosona. Xoossa keethan Isra7eele Xoossaas ixaane cuyisibookona woyko xuussa yarsho yarshibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰበሰቡንም በሮች ዘጉ፤ መብራቶቹንም አጠፉ። ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ዕጣን አላጠኑም፤ በመቅደሱም የሚቃጠል መሥዋዕት አላቀረቡም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቤተ መቅደሱን በር ሁሉ ዘጉ፤ መብራቶቹንም አጠፉ፤ በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ ዕጣንን ማጠን ወይም የሚቃጠል መሥዋዕትን ማቅረብ ተዉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናይቲ ቤተ መቕደስ ገበላ ዓፀዉ፤ መብራህትታትውን ኣጥፍኡ፤ ኣብ መቕደስ ንኣምላኽ እስራኤል ዕጣን ኣይዓጠኑን፤ ዝቃፀል መስዋእቲ እውን ኣየቕረቡሉን።
Amharic Tigrinya 2011 መዓጹ እቲ ገበላ ድማ ዐጸዉ፡ መብራህትታትውን ኣጥፍኡ፡ ኣብ መቕደስ ንኣምላኽ እስራኤል ዕጣን ኣይዐጠኑን፡ ዘሐርር መስዋእቲ ኸኣ ኣየዕረጉሉን።