2 Chronicles 29:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ማዕጾ እቲ ኣዳራሽ ዓጽዮም፡ መብራህቲ ኣጥፍኡ፡ ኣይዓጠኑን፡ ኣብ መቕደስ ንኣምላኽ እስራኤል ዚሓርር መስዋእቲ እውን ኣየቕረቡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም የእግዚአብሔርን ቤት ደጆች ዘግተዋል፤ መብራቶቹንም አጥፍተዋል፤ በመቅደሱም ውስጥ ለእስራኤል አምላክ አላጠኑም፤ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አላቀረቡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ እርስዋም ጀርባቸውን አዙረዋል፤ ደግሞም የወለሉን ደጆች ቈልፈዋል፥ መብራቶቹንም አጥፍተዋል፥ በመቅደሱም ውስጥ ለእስራኤል አምላክ አላጠኑም፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አላቀረቡም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም ዋና የመግቢያ ደጆችን ዘጉ፥ መብራቶቹንም አጥፍተዋል፥ በመቅደሱም ውስጥ ለእስራኤል አምላክ አላጠኑም፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አላቀረቡም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ቃይ ጌሻ ጎልያ ፐንገቱዋ ጎርዴድኖ፤ ጾምፕያካ ቶይሴድኖ። ጌሻ ጎልያን እስራኤልያ ጾሳዉ እጻና ጩዋይበይክኖ፥ ዎይ ጹግያ ያርሹዋ ያርሽበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu k'ay Geeshsha Golliyaa penggetuwaa gorddeeddino; s'omppiyaakka toysseeddino. Geeshsha Golliyaan Israa'eeliyaa S'oossaw is'aanaa c'uwayibeykkino, woy s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti qasse Xoossa Keeththaa pengeta gordida; xomppeta toyssida; Isra7eele GODAAS exaane cuwasibeettenna; woykko iza Keeththankka xuugettiza yarshoka yarshibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ቃሴ ጾሳ ኬ ፔንጌታ ጎርዲዳ፤ ጾምፔታ ቶይሲዳ፤ ኢስራኤሌ ጎዳስ ኤጻኔ ጩዋሲቤቴና፤ ዎይኮ ኢዛ ኬንካ ጹጌቲዛ ያርሾካ ያርሺቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ፥ ኤንቲ ፆሳ ኬ ፐንገታ ጎርድዶሶና፤ ፆምፐታ ቶይስዶሶና። ፆሳ ኬን እስራኤለ ፆሳስ እፃነ ጩይስቦኮና ዎይኮ ፁሳ ያርሾ ያርሽቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi, enti Xoossa keethaa pengeta gordidosona; xompeta toysidosona. Xoossa keethan Isra7eele Xoossaas ixaane cuyisibookona woyko xuussa yarsho yarshibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰበሰቡንም በሮች ዘጉ፤ መብራቶቹንም አጠፉ። ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ዕጣን አላጠኑም፤ በመቅደሱም የሚቃጠል መሥዋዕት አላቀረቡም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቤተ መቅደሱን በር ሁሉ ዘጉ፤ መብራቶቹንም አጠፉ፤ በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ ዕጣንን ማጠን ወይም የሚቃጠል መሥዋዕትን ማቅረብ ተዉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናይቲ ቤተ መቕደስ ገበላ ዓፀዉ፤ መብራህትታትውን ኣጥፍኡ፤ ኣብ መቕደስ ንኣምላኽ እስራኤል ዕጣን ኣይዓጠኑን፤ ዝቃፀል መስዋእቲ እውን ኣየቕረቡሉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መዓጹ እቲ ገበላ ድማ ዐጸዉ፡ መብራህትታትውን ኣጥፍኡ፡ ኣብ መቕደስ ንኣምላኽ እስራኤል ዕጣን ኣይዐጠኑን፡ ዘሐርር መስዋእቲ ኸኣ ኣየዕረጉሉን። |