2 Chronicles 29:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ኣቱም ሌዋውያን፡ ስምዑኒ፡ ንቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ቀድስዋ፡ ነቲ ርስሓት ድማ ካብ መቕደስ ኣውጽእዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም አላቸው፥ “ሌዋውያን ሆይ፥ ስሙኝ፤ ራሳችሁን አንጹ፤ የአባቶቻችሁንም አምላክ የእግዚአብሔርን ቤት ቀድሱ፤ ርኩስን ነገር ሁሉ ከመቅደሱ አስወግዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም አላቸው። ሌዋውያን ሆይ፥ ስሙኝ፤ ተቀደሱ፥ የአባቶቻችሁንም አምላክ የእግዚአብሔርን ቤት ቀድሱ፤ ርኩሱን ነገር ሁሉ ከመቅደሱ አስወግዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም አላቸው፦ “ሌዋውያን ሆይ! ስሙኝ፤ ተቀደሱ፥ የአባቶቻችሁንም አምላክ የጌታን ቤት ቀድሱ፤ ርኩሱንም ነገር ሁሉ ከመቅደሱ አስወግዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሌዋቶ፥ ታን ግያዋ ስስተ! ሀእ ህንተንቱ ሁጲያዉ ጌይተ፤ መና ጎዳ ህንተንቱ አዎቱዋ ጾሳ ጌሻ ጎልያካ ጌሽተ። ጌሻ ጎልያ ቱንስያባ ኡባ ድግተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaadan yaageedda; «Leewatoo, taani giyaawaa sisite! Ha"i hinttenttu huup'iyaw geeyite; Med'inaa Godaa hinttenttu aawotuwaa S'oossaa Geeshsha Golliyaakka geeshshite. Geeshsha Golliyaa tunissiyaabaa ubbaa diggite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi, «Lewetoo! Tani gizayssa siyite! Ha7ira eeson inttena geeshshite; intte aawata Xoossa Keeththaaka geeshshite; tuna miish ubbaa Xoossa Keeththafe diggite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ፥ «ሌዌቶ! ታኒ ጊዛይሳ ሲዪቴ! ሃኢራ ኤሶን ኢንቴና ጌሺቴ፤ ኢንቴ ኣዋታ ጾሳ ኬካ ጌሺቴ፤ ቱና ሚሽ ኡባ ጾሳ ኬፌ ዲጊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታኮ፥ “ሌወቶ፥ ታ ኦደይሳ ስእተ! ህንተናተ ጌሽተ፤ ጎዳ ህንተ አዋታ ፆሳ ኬ ጌሽተ፤ ፆሳ ኬ ቱንስያባ ኡባ ድግተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entako, “Leeweto, ta odeysa si7ite! Hintenatethaa geeshshite; Godaa hinte aawata Xoossa keethaa geeshshite; Xoossa keethaa tunisiyaba ubbaa diggite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህ አላቸው፤ “እናንት ሌዋውያን፤ ስሙኝ! ራሳችሁን አሁኑኑ ቀድሱ፤ የአባቶቻችሁን አምላክ የእግዚአብሔርንም ቤተ መቅደስ ቀድሱ። ርኩስ ነገርንም ሁሉ ከመቅደሱ አስወግዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህም አላቸው፦ “እናንተ ሌዋውያን! ራሳችሁን መቀደስና የቀድሞ አባቶቻችሁን አምላክ የእግዚአብሔርን ቤተ መቀደስ ማንጻት አለባችሁ፤ ቤተ መቅደሱን የሚያረክስ ነገር ሁሉ ከቤተ መቅደሱ ማስወገድ ይኖርባችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ በሎም፦ “ኣቱም ሌዋውያን፥ ስምዑኒ፤ ተቐደሱ፤ ነዛ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ከዓ ቐድስዋ፤ ነቲ ርኽሰት ድማ ኻብ መቕደስ ኣውፅእዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በሎም ድማ፡ ኣቱም ሌዋውያን፡ ስምዑኒ፡ ተቐደሱ፡ ነዛ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ከኣ ቀድስዋ፡ ነቲ ርኽሰት ድማ ካብ መቕደስ ኣውጽእዎ። |