2 Chronicles 29:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ኣቱም ሌዋውያን፡ ስምዑኒ፡ ንቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ቀድስዋ፡ ነቲ ርስሓት ድማ ካብ መቕደስ ኣውጽእዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “ሌዋ​ው​ያን ሆይ፥ ስሙኝ፤ ራሳ​ች​ሁን አንጹ፤ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ች​ሁ​ንም አም​ላክ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት ቀድሱ፤ ርኩ​ስን ነገር ሁሉ ከመ​ቅ​ደሱ አስ​ወ​ግዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም አላቸው። ሌዋውያን ሆይ፥ ስሙኝ፤ ተቀደሱ፥ የአባቶቻችሁንም አምላክ የእግዚአብሔርን ቤት ቀድሱ፤ ርኩሱን ነገር ሁሉ ከመቅደሱ አስወግዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አላቸው፦ “ሌዋውያን ሆይ! ስሙኝ፤ ተቀደሱ፥ የአባቶቻችሁንም አምላክ የጌታን ቤት ቀድሱ፤ ርኩሱንም ነገር ሁሉ ከመቅደሱ አስወግዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሌዋቶ፥ ታን ግያዋ ስስተ! ሀእ ህንተንቱ ሁጲያዉ ጌይተ፤ መና ጎዳ ህንተንቱ አዎቱዋ ጾሳ ጌሻ ጎልያካ ጌሽተ። ጌሻ ጎልያ ቱንስያባ ኡባ ድግተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawaadan yaageedda; «Leewatoo, taani giyaawaa sisite! Ha"i hinttenttu huup'iyaw geeyite; Med'inaa Godaa hinttenttu aawotuwaa S'oossaa Geeshsha Golliyaakka geeshshite. Geeshsha Golliyaa tunissiyaabaa ubbaa diggite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi, «Lewetoo! Tani gizayssa siyite! Ha7ira eeson inttena geeshshite; intte aawata Xoossa Keeththaaka geeshshite; tuna miish ubbaa Xoossa Keeththafe diggite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ፥ «ሌዌቶ! ታኒ ጊዛይሳ ሲዪቴ! ሃኢራ ኤሶን ኢንቴና ጌሺቴ፤ ኢንቴ ኣዋታ ጾሳ ኬካ ጌሺቴ፤ ቱና ሚሽ ኡባ ጾሳ ኬፌ ዲጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታኮ፥ “ሌወቶ፥ ታ ኦደይሳ ስእተ! ህንተናተ ጌሽተ፤ ጎዳ ህንተ አዋታ ፆሳ ኬ ጌሽተ፤ ፆሳ ኬ ቱንስያባ ኡባ ድግተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entako, “Leeweto, ta odeysa si7ite! Hintenatethaa geeshshite; Godaa hinte aawata Xoossa keethaa geeshshite; Xoossa keethaa tunisiyaba ubbaa diggite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህ አላቸው፤ “እናንት ሌዋውያን፤ ስሙኝ! ራሳችሁን አሁኑኑ ቀድሱ፤ የአባቶቻችሁን አምላክ የእግዚአብሔርንም ቤተ መቅደስ ቀድሱ። ርኩስ ነገርንም ሁሉ ከመቅደሱ አስወግዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህም አላቸው፦ “እናንተ ሌዋውያን! ራሳችሁን መቀደስና የቀድሞ አባቶቻችሁን አምላክ የእግዚአብሔርን ቤተ መቀደስ ማንጻት አለባችሁ፤ ቤተ መቅደሱን የሚያረክስ ነገር ሁሉ ከቤተ መቅደሱ ማስወገድ ይኖርባችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ በሎም፦ “ኣቱም ሌዋውያን፥ ስምዑኒ፤ ተቐደሱ፤ ነዛ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ከዓ ቐድስዋ፤ ነቲ ርኽሰት ድማ ኻብ መቕደስ ኣውፅእዎ።
Amharic Tigrinya 2011 በሎም ድማ፡ ኣቱም ሌዋውያን፡ ስምዑኒ፡ ተቐደሱ፡ ነዛ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ከኣ ቀድስዋ፡ ነቲ ርኽሰት ድማ ካብ መቕደስ ኣውጽእዎ።