2 Chronicles 29:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ነገር ብሃንደበት ስለ ዘጋጠመ፡ ህዝቅያስን ብዘሎ ህዝብን፡ ኣምላኽ ነቲ ህዝቢ ስለ ዘዳለዎ፡ ተሓጐሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቅያስና ሕዝቡም ሁሉ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ስላዘጋጀው ነገር ደስ አላቸው። ይህ ነገር በድንገት ተደርጎአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቅያስና ሕዝቡም ሁሉ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ስላዘጋጀው ነገር ደስ አላቸው። ይህም ነገር በድንገት ተደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቅያስና ሕዝቡም ሁሉ ጌታ ለሕዝቡ ስላዘጋጀላቸው ነገር ደስ አላቸው። ይህም ነገር በድንገት ተደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ህዝቂያስነ አሳይ ኡባይ ሄ ኦሱዋ ኤለካ ፖላናዳን ጾሳይ ኡንቱንታ ማዴዳ ድራዉ፥ ሎይ ናሸቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Hizk'k'iyaasinne Asay ubbay he oosuwaa ellekka polanaadan S'oossay unttuntta maaddeedda diraw, loytsi nashetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Hizqiyaasinne ubba asay he oosoza eeson polana mala Xoossi istta maaddida gishshas keehippe ufayettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሂዝቂያሲኔ ኡባ ኣሳይ ሄ ኦሶዛ ኤሶን ፖላና ማላ ጾሲ ኢስታ ማዲዳ ጊሻስ ኬሂፔ ኡፋዬቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዝቅያስነ አሳ ኡባይ ኦሱዋ ኤለስድ ፖላና መላ ፆሳይ ኤንታ ማድዳ ግሾ ዳሮ ኡፋይትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hizqiyaasinne asa ubbay oosuwa ellesidi polana mela Xoossay enta maaddida gisho daro ufaytidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቅያስና ሕዝቡ፣ ነገሩ ሁሉ እንዲህ በተፋጠነ ሁኔታ እንዲከናወን እግዚአብሔር ስለ ረዳቸው ሐሴት አደረጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሕዝቅያስና ሕዝቡ ይህን ሁሉ በተፋጠነ አኳኋን ለማከናወን እግዚአብሔር ስለ ረዳቸው እጅግ ተደሰቱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ነገር ድንገት ስለ ዝተገብረ፥ ሕዝቅያስን ኵሉ እቲ ህዝብን ድማ ብዛዕባ እቲ እግዚኣብሄር ንህዝቡ ዝገበረሉ ተሓጐሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ነገር ብሃንደበት እዩ ዝዀነ እሞ፡ ህዝቅያስን ብዘሎ እቲ ህዝብን ከኣ ብዛዕባ እቲ ኣምላኽ ንህዝቢ ዘዳለወሉ ተሐጐሱ። |