2 Chronicles 29:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ነገር ብሃንደበት ስለ ዘጋጠመ፡ ህዝቅያስን ብዘሎ ህዝብን፡ ኣምላኽ ነቲ ህዝቢ ስለ ዘዳለዎ፡ ተሓጐሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቅ​ያ​ስና ሕዝ​ቡም ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሕ​ዝቡ ስላ​ዘ​ጋ​ጀው ነገር ደስ አላ​ቸው። ይህ ነገር በድ​ን​ገት ተደ​ር​ጎ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቅያስና ሕዝቡም ሁሉ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ስላዘጋጀው ነገር ደስ አላቸው። ይህም ነገር በድንገት ተደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቅያስና ሕዝቡም ሁሉ ጌታ ለሕዝቡ ስላዘጋጀላቸው ነገር ደስ አላቸው። ይህም ነገር በድንገት ተደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ህዝቂያስነ አሳይ ኡባይ ሄ ኦሱዋ ኤለካ ፖላናዳን ጾሳይ ኡንቱንታ ማዴዳ ድራዉ፥ ሎይ ናሸቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Hizk'k'iyaasinne Asay ubbay he oosuwaa ellekka polanaadan S'oossay unttuntta maaddeedda diraw, loytsi nashetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Hizqiyaasinne ubba asay he oosoza eeson polana mala Xoossi istta maaddida gishshas keehippe ufayettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሂዝቂያሲኔ ኡባ ኣሳይ ሄ ኦሶዛ ኤሶን ፖላና ማላ ጾሲ ኢስታ ማዲዳ ጊሻስ ኬሂፔ ኡፋዬቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዝቅያስነ አሳ ኡባይ ኦሱዋ ኤለስድ ፖላና መላ ፆሳይ ኤንታ ማድዳ ግሾ ዳሮ ኡፋይትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hizqiyaasinne asa ubbay oosuwa ellesidi polana mela Xoossay enta maaddida gisho daro ufaytidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቅያስና ሕዝቡ፣ ነገሩ ሁሉ እንዲህ በተፋጠነ ሁኔታ እንዲከናወን እግዚአብሔር ስለ ረዳቸው ሐሴት አደረጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ሕዝቅያስና ሕዝቡ ይህን ሁሉ በተፋጠነ አኳኋን ለማከናወን እግዚአብሔር ስለ ረዳቸው እጅግ ተደሰቱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ነገር ድንገት ስለ ዝተገብረ፥ ሕዝቅያስን ኵሉ እቲ ህዝብን ድማ ብዛዕባ እቲ እግዚኣብሄር ንህዝቡ ዝገበረሉ ተሓጐሱ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ነገር ብሃንደበት እዩ ዝዀነ እሞ፡ ህዝቅያስን ብዘሎ እቲ ህዝብን ከኣ ብዛዕባ እቲ ኣምላኽ ንህዝቢ ዘዳለወሉ ተሐጐሱ።