2 Chronicles 29:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዚሓርር መስዋእቲ ምስ ስብሒ መስዋእቲ ምስጋንን እቲ ዚሓርር መስዋእቲ መስተ መስዋእትን እውን ብብዝሒ ነበረ። በዚ ድማ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር ተኣዘዘ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚቃጠለውም መሥዋዕት ከደኅንነቱ መሥዋዕት ስብና ለሚቃጠለውም መሥዋዕት ከሚቀርበው የመጠጥ ቍርባን ጋር ብዙ ነበረ። እንዲሁም የእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት ተዘጋጀ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚቃጠለውም መሥዋዕት የደኅንነቱም መሥዋዕት ስብ፥ ከሚቃጠለውም መሥዋዕት ሁሉ ጋር የሚቀርበው የመጠጥ ቍርባን፥ ብዙ ነበረ። እንዲሁም የእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት ተዘጋጀ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እጅግ ብዙ ከነበረው የሚቃጠል መሥዋዕት ጋር የአንድነቱ መሥዋዕት ስብ ነበረ፤ ለሚቃጠለውም መሥዋዕት የሚቀርበው የመጠጥ ቁርባን በዚያ ነበረ። እንዲህ ባለ መንገድ የጌታ ቤት አገልግሎት ተዘጋጀ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጹግያ ያርሹዋ፥ እትፐተ ያርሹዋ ሀንዳነ ጹግያ ያርሹዋና እትፐ ያርሸትያ ኡሻ ያርሹዋ ኡባ ኡንቱንቱ ያርሺኖ። ሄዋዳን ሀኒደ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኪታይ ላኤንዋ ዶሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'uuggiyaa yarshshuwaa, ittippetetsaa yarshshuwaa handdaanne s'uuggiyaa yarshshuwaanna ittippe yarshshettiyaa ushshaa yarshshuwaa ubbaa unttunttu yarshshiino. Hewaadan haniide, Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa kiitay laa'entsuwaa doommeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xuugettiza yarsho, issifeteththa yarsho handanne xuugettiza yarshora issife yarshettiza ushsha yarshoti keehi daro. Hessaththo hanidi Xoossa Keeththaa oosoy nam7anththo zaari doommides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጹጌቲዛ ያርሾ፥ ኢሲፌቴ ያርሾ ሃንዳኔ ጹጌቲዛ ያርሾራ ኢሲፌ ያርሼቲዛ ኡሻ ያርሾቲ ኬሂ ዳሮ። ሄሳ ሃኒዲ ጾሳ ኬ ኦሶይ ናምኣን ዛሪ ዶሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፁሳ ያርሾራ ሺቅያ እስፈተ ያርሹዋ፥ ሞዋነ ኡሻ ያርሹዋ ጉጅያ ዎደ ፁሳ ያርሾይ ዳሮ። ሄሳዳ ሀንድ ፆሳ ኬ ኦሶይ ዛሪድ ዶምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xuussa yarshora shiiqiya issifetetha yarshuwa, modhuwanne ushsha yarshuwa gujiya wode xuussa yarshoy daro. Hessada hanidi Xoossa keethaa oosoy zaaridi doomis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከሚቃጠለው መሥዋዕት ጋር የሚቀርበውን የኅብረት መሥዋዕት ስብና የመጠጡን ቍርባን ጨምሮ የሚቃጠለው መሥዋዕት እጅግ ብዙ ነበር። በዚህ ሁኔታም የእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት እንደ ገና ተደራጀ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብዙ ከሆነው የሚቃጠል መሥዋዕት ለደኅንነት መሥዋዕት የሚቀርበው ስብ ከሚቃጠል መሥዋዕት ጋር የሚቀርበው የመጠጥ ቊርባን ነበር። በዚህ ሁኔታ በቤተ መቅደሱ ውስጥ የሚደረገው የአምልኮ ሥነ ሥርዓት እንደገና ተጀመረ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስቲ ስብሒ መስዋእቲ ምስጋናን ምስቲ ንዝቃፀል መስዋእቲ ተብሂሉ ዝተቐረበ መስዋእቲ መስተን ድማ እቲ ዝቃፀል መስዋእቲ ብዙሕ ነበረ። ስለዙይ እቲ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር ከምዙይ ኢሉ ተዳለወ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስቲ ስብሒ መስዋእቲ ምስጋናን ምስቲ ንዚሐርር መስዋእቲ ኢሉ እተቐረበ መስዋእቲ መስተን ድማ እቲ ዚሐርር መስዋእቲ ብዙሕ ነበረ። እቲ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር ከምዚ አሉ ተሰርዔ። |