2 Chronicles 29:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዝተቐደሰ ነገራት ድማ ሽዱሽተ ሚእቲ ከብትን ሰለስተ ሽሕ ኣባጊዕን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የተ​ቀ​ደ​ሱ​ትም ቍጥር ስድ​ስት መቶ በሬ​ዎች፥ ሦስት ሺህም በጎች ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የተቀደሱትም ቍጥር ስድስት መቶ በሬዎች ሦስት ሺህም በጎች ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የተቀደሱትም ስድስት መቶ በሬዎች ሦስት ሺህም በጎች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ እትፐተ ያርሾቱ ኡሱፑን ጼቱ ኮሩማቱዋነ ሄዙ ሻአ ዶርሳቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay ittippetetsaa yarshshotuu usuppun s'eetu korumatuwaanne heezzu sha"a dorssatuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse yarshos shiiqida korma boorati 600, dorsinne deyshi heedzdzu shii.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ያርሾስ ሺቂዳ ኮርማ ቦራቲ 600፥ ዶርሲኔ ዴይሺ ሄ ሺ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስፈተ ያርሾስ ኡሱፑን ፄቱ ኮርማታነ ሄ ሙኩሉ ዶርሳት ሺቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issifetetha yarshos usupun xeetu kormatanne heedzu mukulu dorsati shiiqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለመሥዋዕት የተቀደሱት እንስሳት በአጠቃላይ ስድስት መቶ ወይፈን፣ ሦስት ሺሕ በጎችና ፍየሎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በተጨማሪ ለአንድነት መሥዋዕት የተለዩ እንስሶች ብዛት ስድስት መቶ በሬዎችና ሦስት ሺህ አውራ በጎች ነበሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቍፅሪ እቶም ዝተቐደሱ ድማ ሽዱሽተ ሚእቲ ኣብዑርን ሰለስተ ሽሕ ኣባጊዕን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዝቐደስዎ ነገር ድማ ሹድሽተ ሚእቲ ብዕራይን ሰለስተ ሽሕ ኣባጊዕን እዮም።