2 Chronicles 29:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣኼባ ዘምጽኦ ዚሓርር መስዋእቲ ቍጽሪ ድማ ስሳ ብዕራይን ሚእቲ ድዑልን ክልተ ሚእቲ ገንሸልን ነበረ። እዚ ዅሉ ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጉባ​ኤ​ውም ያመ​ጡት የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት ቍጥር ሰባ ወይ​ፈን፥ መቶም አውራ በጎች፥ ሁለት መቶም የበግ ጠቦ​ቶች ነበረ፤ ይህ ሁሉ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጉባኤውም ያመጡት የሚቃጠል መሥዋዕት ቍጥር ሰባ ወይፈን፥ መቶም አውራ በጎች፥ ሁለት መቶም የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ ይህ ሁሉ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጉባኤውም ያመጡት የሚቃጠል መሥዋዕት ቍጥር ሰባ በሬዎች፥ መቶም አውራ በጎች፥ ሁለት መቶም የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ ይህ ሁሉ ለጌታ የሚቃጠል መሥዋዕት ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ሺቄዳ አሳይ አሄዳ ጹግያ ያርሹዋ ፓይዱ ላፑን ታሙ ኮሩማቱዋ፥ ጼቱ ዶርሳ ኦርገቱዋነ ላኡ ጼቱ ዶርሳ ማራቱዋ፤ ሄዋንቱ ኡባይ መና ጎዳዉ ጹግያ ያርሾቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He shiik'eedda Asay aheedda s'uuggiyaa yarshshuwaa paydu laappun tammu korumatuwaa, s'eetu dorssaa orggetuwaanne laa"u s'eetu dorssaa maratuwaa; hewanttu ubbay Med'inaa Godaw s'uuggiyaa yarshshotuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He shiiqida asay ehida xuugettiza yarshoza qooday 70 korma boorata, 100 dharshotanne 200 dharsho laaqqata; heyti ubbay GODAAS xuugetti shiiqiza yarshos imettidayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ሺቂዳ ኣሳይ ኤሂዳ ጹጌቲዛ ያርሾዛ ቆዳይ 70 ኮርማ ቦራታ፥ 100 ርሾታኔ 200 ርሾ ላቃታ፤ ሄይቲ ኡባይ ጎዳስ ጹጌቲ ሺቂዛ ያርሾስ ኢሜቲዳይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ሺቅዳ አሳይ ኤህዳ ፁሳ ያርሾ ታይቦይ ላፑን ታሙ ኮርማታ፥ ፄቱ ማራዘታነ ናምኡ ፄቱ ዶርሳ ኡርገታ፤ ሄ ኡባይ ጎዳስ ፁሳ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He shiiqida asay ehida xuussa yarsho tayboy laapun tammu kormata, xeetu marazetanne nam7u xeetu dorsa urgeta; he ubbay Godaas xuussa yarsho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጉባኤውም ያመጣው የሚቃጠለው መሥዋዕት ብዛት ሰባ ወይፈኖች፣ መቶ አውራ በጎችና ሁለት መቶ ተባዕት የበግ ጠቦቶች ናቸው፤ ሁሉም የሚቃጠል መሥዋዕት ሆነው ለእግዚአብሔር የሚቀርቡ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ዐይነት ሕዝቡ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ሆነው እንዲቀርቡ ያመጡአቸው እንስሶች ብዛት ሰባ ኰርማዎች፥ አንድ መቶ የበግ አውራዎችና ሁለት መቶ የበግ ጠቦቶች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ህዝቢ ድማ ንእግዚኣብሄር ዝቃፀል መስዋእቲ ዝኾኑ ሰብዓ ዝራብዓት፥ ሚእቲ ማጓሉ፥ ክልተ ሚእቲ ጡበታት ኣባጊዕ ኣምፅአ።
Amharic Tigrinya 2011 ቊጽሪ እቲ ማሕበር ዘምጽኦ ዚሐርር መስዋእቲ ኸኣ ሰብዓ ብዕራይ፡ ሚእቲ ድዑል፡ ክልተ ሚእቲ ገንሸል እዩ፡ እዚ ዂሉ ንእግዚኣብሄር ዚሐርር መስዋእቲ እዩ ዝነበረ።