2 Chronicles 29:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ህዝቅያስ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ ሕጂ ንእግዚኣብሄር ርእስኹም ወፈኹም፣ ቀሪብኩም ኣብ ቤት እግዚኣብሄር መስዋእትን መስዋእቲ ምስጋናን ኣቕርቡ። እቲ ጉባኤ ድማ ግዳያትን መስዋእቲ ምስጋናን ኣምጺኡ፤ ብናጻ ልቢ ዝዀኑ ብዙሓት ድማ ዚሓርር መስዋእቲ ይስውኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቅ​ያ​ስም፥ “አሁን እጃ​ች​ሁን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አን​ጽ​ታ​ችሁ ቅረቡ፤ መሥ​ዋ​ዕ​ቱ​ንና የም​ስ​ጋ​ና​ውን መሥ​ዋ​ዕት ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት አምጡ” ብሎ ተና​ገረ። ጉባ​ኤ​ውም መሥ​ዋ​ዕ​ቱ​ንና የም​ስ​ጋ​ና​ውን መሥ​ዋ​ዕት ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት አመጡ፤ ልባ​ቸ​ውም የፈ​ቀደ ሁሉ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት አመጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቅያስም። አሁን ለእግዚአብሔር ተቀድሳችኋል፤ ቅረቡ፥ መሥዋዕቱንና የምስጋናውን መሥዋዕት ወደ እግዚአብሔር ቤት አምጡ ብሎ ተናገረ። ጉባኤውም መሥዋዕቱንና የምስጋናውን መስዋዕት አመጡ፤ ልባቸውም የፈቀደ ሁሉ የሚቃጠለውን መሥዋዕት አመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቅያስም፦ “አሁን ለጌታ ተቀድሳችኋል፤ ቅረቡ፥ መሥዋዕቱንና የምስጋናውን መሥዋዕት ወደ ጌታ ቤት አምጡ” ብሎ ተናገረ። ጉባኤውም መሥዋዕቱንና የምስጋናውን መሥዋዕት አመጡ፤ ልባቸውም የፈቀደ ሁሉ የሚቃጠለውን መሥዋዕት አመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ህዝቂያሰ አሳ፥ “ሀእ ህንተንቱ ህንተንታ መና ጎዳዉ ዱማዬድታ። ህንተንቱ ሺቂደ፥ ያርሹዋነ ጋላታ ያርሹዋ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ አህተ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ ሺቄዳ አሳይ ያርሹዋነ ጋላታ ያርሹዋ አሄድኖ፤ ቃይ ኮዬዳ አሳቱ ጹግያ ያርሹዋ አሄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Hizk'k'iyaase asaa, «Ha"i hinttenttu hinttentta Med'inaa Godaw dummayeeddita. Hinttenttu shiik'iide, yarshshuwaanne galataa yarshshuwaa Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa ahite» yaageedda. Hewaappe guyye shiik'eedda Asay yarshshuwaanne galataa yarshshuwaa aheeddino; k'ay koyeedda asatuu s'uuggiyaa yarshshuwaa aheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Hizqiyaasi asaa, «Ha7i intte inttena GODAAS dummasideta; intte shiiqidi yarshonne galata imota Xoossa Keeththaa ehite» gides; hessa gishshas shiiqida asay yarshonne galata imota ehida; qasse amarda asati ba shenen xuugettiza yarsho ehida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሂዝቂያሲ ኣሳ፥ «ሃኢ ኢንቴ ኢንቴና ጎዳስ ዱማሲዴታ፤ ኢንቴ ሺቂዲ ያርሾኔ ጋላታ ኢሞታ ጾሳ ኬ ኤሂቴ» ጊዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሺቂዳ ኣሳይ ያርሾኔ ጋላታ ኢሞታ ኤሂዳ፤ ቃሴ ኣማርዳ ኣሳቲ ባ ሼኔን ጹጌቲዛ ያርሾ ኤሂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ህዝቅያስ፥ “ሀእ ህንተ ህንተና ጎዳስ ዱማይደታ። ያርሾነ ጋላታ ያርሾ ፆሳ ኬ ኤህተ” ያግስ። ሺቅዳ አሳይ ያርሾነ ጋላታ ያርሾ ኤህዶሶና፤ ዎዛን ዶስዳ አሳይ ፁሳ ያርሾ ኤህዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Hizqiyaasi, “Ha77i hinte hintena Godaas dummayideta. Yarshonne galata yarsho Xoossa keethi ehite” yaagis. Shiiqida asay yarshonne galata yarsho ehidosona; wozani dosida asay xuussa yarsho ehidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሕዝቅያስ፣ “እነሆ፤ ራሳችሁን ለእግዚአብሔር ቀድሳችኋል፤ አሁንም ቅረቡ፤ መሥዋዕትና የምስጋና ስጦታ ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አምጡ” አላቸው። ስለዚህ ጉባኤው መሥዋዕትና የምስጋና ስጦታ አመጡ፤ ልባቸው የፈቀደ ሁሉም የሚቃጠል መሥዋዕት አመጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ሕዝቅያስም ሕዝቡን “አሁን ራሳችሁን ለእግዚአብሔር የለያችሁ ስለ ሆነ ለእግዚአብሔር ምስጋና ለማቅረብ መሥዋዕታችሁን ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አምጡ!” አላቸው፤ እነርሱም ንጉሡ እንዳዘዛቸው አደረጉ፤ አንዳዶቹም በገዛ ፈቃዳቸው ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚቀርቡ እንስሶችን አመጡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ሕዝቅያስ ድማ “ሕዚ ንእግዚኣብሄር ተቐዲስኩም ኢኹም እሞ ቕረቡ። መስዋእቲ ሕሩድን መስዋእቲ ምስጋናን ከዓ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣምፅኡ” በለ። እቲ ህዝቢ ኸዓ መስዋእቲ ሕሩድን መስዋእቲ ምስጋናን ኣምፅአ፤ ኵሉ ናይ ልቢ ድሌት ዝነበሮውን ዝቃፀል መስዋእቲ ኣቕረበ።
Amharic Tigrinya 2011 ህዝቅያስ ድማ፡ ሕጂ ኣእዳውኩም ንእግዚኣብሄር መሊእኩም ኢኹም እሞ፡ ቅረቡ፡ መስዋእቲ ሕሩድን መስዋእቲ ምስጋናን ከኣ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣእትዉ፡ ኢሉ መለሰ። እቲ ማሕበር ከኣ መስዋእቲ ሕሩድን መስዋእቲ ምስጋናን ኣምጽኤ፡ ፍቶት ልቢ ዘለዎ ዂሉ ድማ ዚሐርር መስዋእቲ ኣቕረበ።