2 Chronicles 29:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም ትእዛዝ ዳዊትን ጋድን ራእይ ንጉስን ነብዪ ናታንን ድማ፡ ንሌዋውያን ኣብ ቤት እግዚኣብሄር፡ ጸናጽላትን ብበገናን ብበገናን ብበገናን ኣቐመጦም። ትእዛዝ እግዚኣብሄር ብትእዛዙ እውን ከምኡ ነበረ። ነብያት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህንም ትእዛዝ እግዚአብሔር በነቢያቱ እጅ አዝዞአልና እንደ ዳዊትና እንደ ንጉሡ ባለ ራእይ እንደ ጋድ፥ እንደ ነቢዩም እንደ ናታን ትእዛዝ፥ ጸናጽልና በገና፥ መሰንቆም አስይዞ ሌዋውያንን በእግዚአብሔር ፊት አቆመ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህንም ትእዛዝ እግዚአብሔር በነቢያቱ እጅ አዝዞአልና እንደ ዳዊትና እንደ ንጉሡ ባለ ራእይ እንደ ጋድ፥ እንደ ነቢዩም እንደ ናታን ትእዛዝ፥ ጸናጽልና በገና መሰንቆም አስይዞ ሌዋውያንን በእግዚአብሔር ቤት አቆመ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህንም ትእዛዝ ጌታ በነቢያቱ እጅ አዝዞአልና እንደ ዳዊትና እንደ ንጉሡ ባለ ራእይ እንደ ጋድ፥ እንደ ነቢዩም እንደ ናታን ትእዛዝ፥ ጸናጽልና በገና መሰንቆም አስይዞ ሌዋውያንን በጌታ ቤት አቆመ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ካትያዉ ናብያ ጋደ ባጋናነ ትምቢትያ ኦድያ ናታና ባጋና ካትያ ዳዊታ አዛዜዳ አዛዙዋ ህዝቂያሰ ካሊደ፥ ሌዋቱዋ ዳላ፥ ዲነ ማስንቁዋ ኦይደ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ኤሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday kaatiyaw nabiyaa Gaade baggananne timbbitiyaa odiyaa Naataana baggana Kaatiyaa Daawita azazeedda azazuwaa Hizk'k'iyaase kaalliide, Leewatuwaa daalaa, diitsaanne maasink'k'uwaa oytsiidde, Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan esseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAY kawos tinbite yootiza Gaade baggara, nabe Naataane baggaranne kawo Dawite baggara azazida azazo Hizqiyaasi kaallidi Leweta daala, diiththinne maasinqo oyththidi Xoossa Keeththan essides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ካዎስ ቲንቢቴ ዮቲዛ ጋዴ ባጋራ፥ ናቤ ናታኔ ባጋራኔ ካዎ ዳዊቴ ባጋራ ኣዛዚዳ ኣዛዞ ሂዝቂያሲ ካሊዲ ሌዌታ ዳላ፥ ዲኔ ማሲንቆ ኦይዲ ጾሳ ኬን ኤሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ካዋስ ቆንጨ በእያ ጋደነ ናብያ ናታና ባጋራ ካዋ ዳዊቲ ኪትዳ ኪታ ህዝቅያስ ካልድ፥ ሌወታ፥ ዳላ፥ ዲነ ማስንቆ ኦይድ ፆሳ ኬን ኤስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday kawas qoncethi be7iya Gaadenne nabiya Naatana baggara kawa Dawiti kiitida kiita Hizqiyaasi kaallidi, Leeweta, daala, diithinne maasinqo oythidi Xoossa keethan essis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ሕዝቅያስም በዳዊት፣ በንጉሡ ባለ ራእይ በጋድና በነቢዩ በናታን በተሰጠው መመሪያ መሠረት ሌዋውያኑን ጸናጽል፣ በገናና መሰንቆ አስይዞ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መደባቸው፤ ይህም በነቢያት አማካይነት ከእግዚአብሔር የተሰጠ ትእዛዝ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሕዝቅያስ እግዚአብሔር በነቢዩ ጋድና በነቢዩ ናታን አማካይነት ለንጉሥ ዳዊት የሰጠውንና ዳዊትም ተግባራዊ ያደረገውን ትእዛዝ በመከተል በበገና፥ በጸናጽልና በመሰንቆ የሠለጠኑ ሌዋውያንን በቤተ መቅደሱ ውስጥ መደበ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እግዚኣብሄር ብነቢያቱ ገይሩ ዝኣዘዞ፥ ከምኡውን ከምቲ ንጉስ ዳዊት ብጋድ እቲ ናይ ንጉስ ነቢይን፥ ብነቢይ ናታንን ተመሪሑ ዝሰርዖ፥ ነቶም ሌዋውያን ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ፀናፅልን መሰንቆታትን በገናታትን ኣትሒዙ ኣቖሞም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ትእዛዝሲ ብነብያቱ ኻብ እግዚኣብሄር እዩ ዝነበረ እሞ፡ ከም ትእዛዝ ዳዊትን ጋድ እቲ ናይ ንጉስ ረኣይን ነብዪ ናታንን፡ ነቶም ሌዋውያን ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ምስ ጸናጽልን ምስ መሰንቆታትን ምስ በገናታትን ኣቘሞም። |