2 Chronicles 29:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከም ትእዛዝ ዳዊትን ጋድን ራእይ ንጉስን ነብዪ ናታንን ድማ፡ ንሌዋውያን ኣብ ቤት እግዚኣብሄር፡ ጸናጽላትን ብበገናን ብበገናን ብበገናን ኣቐመጦም። ትእዛዝ እግዚኣብሄር ብትእዛዙ እውን ከምኡ ነበረ። ነብያት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህ​ንም ትእ​ዛዝ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በነ​ቢ​ያቱ እጅ አዝ​ዞ​አ​ልና እንደ ዳዊ​ትና እንደ ንጉሡ ባለ ራእይ እንደ ጋድ፥ እንደ ነቢ​ዩም እንደ ናታን ትእ​ዛዝ፥ ጸና​ጽ​ልና በገና፥ መሰ​ን​ቆም አስ​ይዞ ሌዋ​ው​ያ​ንን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት አቆመ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህንም ትእዛዝ እግዚአብሔር በነቢያቱ እጅ አዝዞአልና እንደ ዳዊትና እንደ ንጉሡ ባለ ራእይ እንደ ጋድ፥ እንደ ነቢዩም እንደ ናታን ትእዛዝ፥ ጸናጽልና በገና መሰንቆም አስይዞ ሌዋውያንን በእግዚአብሔር ቤት አቆመ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህንም ትእዛዝ ጌታ በነቢያቱ እጅ አዝዞአልና እንደ ዳዊትና እንደ ንጉሡ ባለ ራእይ እንደ ጋድ፥ እንደ ነቢዩም እንደ ናታን ትእዛዝ፥ ጸናጽልና በገና መሰንቆም አስይዞ ሌዋውያንን በጌታ ቤት አቆመ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ካትያዉ ናብያ ጋደ ባጋናነ ትምቢትያ ኦድያ ናታና ባጋና ካትያ ዳዊታ አዛዜዳ አዛዙዋ ህዝቂያሰ ካሊደ፥ ሌዋቱዋ ዳላ፥ ዲነ ማስንቁዋ ኦይደ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ኤሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday kaatiyaw nabiyaa Gaade baggananne timbbitiyaa odiyaa Naataana baggana Kaatiyaa Daawita azazeedda azazuwaa Hizk'k'iyaase kaalliide, Leewatuwaa daalaa, diitsaanne maasink'k'uwaa oytsiidde, Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan esseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye GODAY kawos tinbite yootiza Gaade baggara, nabe Naataane baggaranne kawo Dawite baggara azazida azazo Hizqiyaasi kaallidi Leweta daala, diiththinne maasinqo oyththidi Xoossa Keeththan essides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ካዎስ ቲንቢቴ ዮቲዛ ጋዴ ባጋራ፥ ናቤ ናታኔ ባጋራኔ ካዎ ዳዊቴ ባጋራ ኣዛዚዳ ኣዛዞ ሂዝቂያሲ ካሊዲ ሌዌታ ዳላ፥ ዲኔ ማሲንቆ ኦይዲ ጾሳ ኬን ኤሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ካዋስ ቆንጨ በእያ ጋደነ ናብያ ናታና ባጋራ ካዋ ዳዊቲ ኪትዳ ኪታ ህዝቅያስ ካልድ፥ ሌወታ፥ ዳላ፥ ዲነ ማስንቆ ኦይድ ፆሳ ኬን ኤስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday kawas qoncethi be7iya Gaadenne nabiya Naatana baggara kawa Dawiti kiitida kiita Hizqiyaasi kaallidi, Leeweta, daala, diithinne maasinqo oythidi Xoossa keethan essis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሥ ሕዝቅያስም በዳዊት፣ በንጉሡ ባለ ራእይ በጋድና በነቢዩ በናታን በተሰጠው መመሪያ መሠረት ሌዋውያኑን ጸናጽል፣ በገናና መሰንቆ አስይዞ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መደባቸው፤ ይህም በነቢያት አማካይነት ከእግዚአብሔር የተሰጠ ትእዛዝ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ሕዝቅያስ እግዚአብሔር በነቢዩ ጋድና በነቢዩ ናታን አማካይነት ለንጉሥ ዳዊት የሰጠውንና ዳዊትም ተግባራዊ ያደረገውን ትእዛዝ በመከተል በበገና፥ በጸናጽልና በመሰንቆ የሠለጠኑ ሌዋውያንን በቤተ መቅደሱ ውስጥ መደበ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ እግዚኣብሄር ብነቢያቱ ገይሩ ዝኣዘዞ፥ ከምኡውን ከምቲ ንጉስ ዳዊት ብጋድ እቲ ናይ ንጉስ ነቢይን፥ ብነቢይ ናታንን ተመሪሑ ዝሰርዖ፥ ነቶም ሌዋውያን ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ፀናፅልን መሰንቆታትን በገናታትን ኣትሒዙ ኣቖሞም።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ትእዛዝሲ ብነብያቱ ኻብ እግዚኣብሄር እዩ ዝነበረ እሞ፡ ከም ትእዛዝ ዳዊትን ጋድ እቲ ናይ ንጉስ ረኣይን ነብዪ ናታንን፡ ነቶም ሌዋውያን ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ምስ ጸናጽልን ምስ መሰንቆታትን ምስ በገናታትን ኣቘሞም።