2 Chronicles 29:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ነቶም ብዕራይ ሓረድዎም፣ እቶም ካህናት ድማ ነቲ ደም ተቐቢሎም ኣብ መሰውኢ ነጸግዎ። ብተመሳሳሊ፡ ነቶም ድዑል ምስ ሓረዱ፡ ነቲ ደም ኣብ መሰውኢ ነጸግዎ። ነቶም ገንሸላት እውን ሓሪዶም ነቲ ደም ኣብ መሰውኢ ነጸግዎ። መሰውኢ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወይፈኖቹንም አረዱ፤ ካህናቱም ደሙን ተቀብለው በመሠዊያው ላይ ረጩት፤ አውራ በጎቹንም አረዱ፤ ደሙንም በመሠዊያው ላይ ረጩት፤ ጠቦቶቹንም አረዱ፤ ደሙንም በመሠዊያው ላይ ረጩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወይፈኖቹንም አረዱ፥ ካህናቱም ደሙን ተቀብለው በመሠዊያው ላይ ረጩት፤ አውራ በጎቹንም አረዱ፥ ደሙንም በመሠዊያው ላይ ረጩት፤ ጠቦቶቹንም አረዱ ደሙንም በመሠዊያው ላይ ረጩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወይፈኖቹንም አረዱ፥ ካህናቱም ደሙን ተቀብለው በመሠዊያው ላይ ረጩት፤ አውራ በጎቹንም አረዱ፥ ደሙንም በመሠዊያው ላይ ረጩት፤ ጠቦቶቹንም አረዱ ደሙንም በመሠዊያው ላይ ረጩት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሳቱ ኮሩማቱዋ ሹኪደ፥ ኡንቱንቱ ሱ ያርሽያ ሳኣ ቦላ ጫጫፌድኖ። ቃይ ዶርሳ ኦርገቱዋ ሹኪደ፥ ኡንቱንቱ ሱ ያርሽያ ሳኣ ቦላ ጫጫፌድኖ። ቃይካ ዶርሳ ማራቱዋ ሹኪደ፥ ኡንቱንቱ ሱ ያርሽያ ሳኣ ቦላ ጫጫፌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesetuu korumatuwaa shukkiide, unttunttu suutsaa yarshshiyaa sa'aa bolla c'ac'c'afeeddino. K'ay dorssaa orggetuwaa shukkiide, unttunttu suutsaa yarshshiyaa sa'aa bolla c'ac'c'afeeddino. K'aykka dorssaa maratuwaa shukkiide, unttunttu suutsaa yarshshiyaa sa'aa bolla c'ac'c'afeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeeseti korma boorata, dharshotanne dorsa laaqqata shukkidi istta suuththaa yarsho yarshizasoza bolla aracida; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴቲ ኮርማ ቦራታ፥ ርሾታኔ ዶርሳ ላቃታ ሹኪዲ ኢስታ ሱ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ኣራጪዳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነት ኮርማታ ሹክድ ሱ ያርሾ በሳ ቦላ ርጭዶሶና። ማራዘታ ሹክድ ሱ ያርሾ በሳ ቦላ ርጭዶሶና። ዶርሳ ኡርገታ ሹክድ ሱ ያርሾ በሳ ቦላ ርጭዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahineti kormata shukidi suuthaa yarsho bessa bolla dharcidosona. Marazeta shukidi suuthaa yarsho bessa bolla dharcidosona. Dorsa urgeta shukidi suuthaa yarsho bessa bolla dharcidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህናቱም ወይፈኖቹን ዐርደው ደሙን በመውሰድ በመሠዊያው ላይ ረጩት፤ አውራ በጎቹንም ዐርደው ደሙን በመሠዊያው ላይ ረጩት፤ እንደዚሁም ጠቦቶቹን ዐርደው ደሙን በመሠዊያው ላይ ረጩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህናቱም በመጀመሪያ ኰርማዎቹን፥ ቀጥሎም በጎቹን፥ በመጨረሻም የበግ ጠቦቶቹን ዐርደው የእያንዳንዱን መሥዋዕት ደም በመሠዊያው ላይ ረጩት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ነቶም ኣብዑር ሓረድዎም፤ ካህናት ድማ ነቲ ደም ተቐቢሎም ናብቲ መሰውኢ ነፀግዎ፤ ነቶም ማጓሉውን ሓረድዎም፤ ነቲ ደምውን ናብ መሰውኢ ነፀግዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ነቶም ኣብዑር ሐረድዎም፡ ካህናት ድማ ነቲ ደም ተቐቢሎም ናብቲ መሰውኢ ነጸግዎ፡ ነቶም ደዓውልውን ሐሪዶም ነቲ ደም ናብ መሰውኢ ነጸግዎ። ነቶም ገናሽል ከኣ ሐሪዶም፡ ነቲ ደም ናብ መሰውኢ ነጸግዎ። |