2 Chronicles 29:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንመንግስትን ንመቕደስን ንይሁዳን መስዋእቲ ሓጢኣት ኰይኖም ድማ ሾብዓተ ብዕራይን ሾብዓተ ድዑልን ሸውዓተ ገንሸልን ሸውዓተ ኣጣልን ኣምጽኡ። ነቶም ካህናት ደቂ ኣሮን ድማ ኣብ መሰውኢ እግዚኣብሄር ክስውኡ ኣዘዞም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ መንግሥቱና ስለ መቅደሱም፥ ስለ ሕዝቡም ስለ እስራኤል ለኀጢአት መሥዋዕት ሰባት ወይፈኖች፥ ሰባትም አውራ በጎች፥ ሰባትም የበግ ጠቦቶች፥ ሰባትም አውራ ፍየሎች አመጡ። የአሮንንም ልጆች ካህናቱን፥ “ወደ እግዚአብሔር መሠዊያ ውጡ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ መንግሥቱና ስለ መቅደሱም ስለ ይሁዳም ሰባት ወይፈኖች፥ ሰባትም አውራ በጎች፥ ሰባትም የበግ ጠቦቶች፥ ሰባትም አውራ ፍየሎች ለኃጢያት መሥዋዕት አመጡ። የአሮንንም ልጆች ካህናቱን። በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ አሳረጉአቸው አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ መንግሥቱና ስለ መቅደሱም ስለ ይሁዳም ሰባት ወይፈኖች፥ ሰባትም አውራ በጎች፥ ሰባትም የበግ ጠቦቶች፥ ሰባትም አውራ ፍየሎች ለኃጢአት መሥዋዕት አመጡ። የአሮንንም ልጆች ካህናቱን፦ “በጌታ መሠዊያ ላይ አሳርጉአቸው” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ካዉተ ድራዉ፥ ጌሻ ጎልያ ድራዉነ ይሁዳ አሳ ድራዉ፥ ላፑን ኮሩማቱዋ፥ ላፑን ዶርሳ ኦርገቱዋ፥ ላፑን ዶርሳ ማራቱዋነ ቃይ ላፑን ዴሻ ኦርገቱዋ ናጋራ ያርሾ አሄድኖ። አሮና ዘረ ግድያ ቄሳቱ፥ መና ጎዳዉ ያርሹዋ ያርሽያ ሳኣን ሄዋንታ ያርሻናዳን ካቲ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu kawutetsaa diraw, Geeshsha Golliyaa dirawunne Yihudaa asaa diraw, laappun korumatuwaa, laappun dorssaa orggetuwaa, laappun dorssaa maratuwaanne k'ay laappun deeshsha orggetuwaa nagaraa yarshshoo aheeddino. Aaroona zeretsaa gidiyaa k'eesatuu, Med'inaa Godaw yarshshuwaa yarshshiyaa sa'aan hewantta yarshshanaadan kaatii azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti kawoteththaa gishshas, Xoossa Keeththaa gishshassinne Yuhuda asaa gishshas, 7 korma boorata, 7 dharshota, 7 macca dorsa laaqqatanne 7 deysha korbeta nagara yarshos ehida; Aaroone zereth gidida qeeseti GODAAS yarsho yarshizason heyta yarshana mala kawozi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ካዎቴ ጊሻስ፥ ጾሳ ኬ ጊሻሲኔ ዩሁዳ ኣሳ ጊሻስ፥ 7 ኮርማ ቦራታ፥ 7 ርሾታ፥ 7 ማጫ ዶርሳ ላቃታኔ 7 ዴይሻ ኮርቤታ ናጋራ ያርሾስ ኤሂዳ፤ ኣሮኔ ዜሬ ጊዲዳ ቄሴቲ ጎዳስ ያርሾ ያርሺዛሶን ሄይታ ያርሻና ማላ ካዎዚ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ካዎተ ግሾ፥ ፆሳ ኬ ግሾነ ይሁዳ አሳ ግሾ፥ ላፑን ኮርማታ፥ ላፑን ማራዘታ፥ ላፑን ዶርሳ ኡርገታነ ላፑን ኮለታ ናጋራ ያርሾስ ኤህዶሶና። አሮና ኮቸ ግድያ ካህነት፥ ጎዳ ያርሾ በሳን ሀይሳታ ያርሻና መላ ካዎይ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti kawotethaa gisho, Xoossa keethaa gishonne Yihuda asaa gisho, laapun kormata, laapun marazeta, laapun dorsa urgetanne laapun koleta nagara yarshos ehidosona. Aarona koche gidiya kahineti, Godaa yarsho bessan haysata yarshana mela kawoy kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም ስለ መንግሥቱ፣ ስለ መቅደሱና ስለ ይሁዳ ሰባት ወይፈኖች፣ ሰባት አውራ በጎች፣ ሰባት ተባዕት የበግ ጠቦቶችና ሰባት ተባዕት የፍየል ጠቦቶች ለኀጢአት መሥዋዕት አቀረቧቸው፤ ንጉሡም እነዚህን በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ እንዲያቀርቡ የአሮንን ዘሮች ካህናቱን አዘዘ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ለንጉሣዊው ቤተሰብና ለይሁዳ ሕዝብ የኃጢአት ስርየት፥ እንዲሁም ለቤተ መቅደሱ መንጻት መሥዋዕት ሆነው ለእግዚአብሔር ይቀርቡ ዘንድ ሰባት ኰርማዎችን፥ ሰባት የበግ አውራዎችን፥ ሰባት የበግ ጠቦቶችንና ሰባት ፍየሎችን አመጡ፤ ንጉሡም የአሮን ዘሮች የሆኑትን ካህናት እንስሶቹን በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ መሥዋዕት አድርገው እንዲያቀርቡ አዘዛቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምእንቲ መንግስትን ምእንቲ ቤተ መቕደስን ምእንቲ ህዝቢ ይሁዳን ናይ ሓጢኣት መስዋእቲ ሸውዓተ ኣብዑርን፥ ሸውዓተ ማጓሉን፥ ሸውዓተ ጡበታትን፥ ሸውዓተ ዲበላታትን ኣቕረቡ። ኣብቲ መሰውኢ እግዚኣብሄር ክስውእዎም ድማ፥ ነቶም ካህናት ደቂ ኣሮን ኣዘዞም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምእንቲ መንግስትን ምእንቲ እቲ መቕደስን ምእንቲ ይሁዳን ድማ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ዚዀኑ ሾብዓተ ብዕራይን ሾብዓተ ድዑልን ሾብዓተ ገንሸልን ሾብዓተ ዲበላን ኣቕረቡ። ኣብቲ መሰውኢ እግዚኣብሄር ኪስውእዎም ከኣ፡ ነቶም ካህናት ደቂ ኣሮን ኣዘዞም። |