2 Chronicles 29:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ናብ ንጉስ ህዝቅያስ ኣትዮም፡ ንብዘላ ቤት የሆዋን ነቲ ዚሓርር መስዋእትን ምስ ኵሉ ኣቕሑኡን ነቲ መኣዲ እንጌራ ምስ ኵሉ ኣቕሑኡን ኣጽሪናዮ ኣለና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ውስጡም ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ ገብተው፥ “የእግዚአብሔርን ቤት ሁሉ፥ ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆነውን መሠዊያና ዕቃውንም ሁሉ፥ የኅብስተ ገጹንም ገበታና ዕቃውን ሁሉ አንጽተናል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ውስጡም ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ ገብተው። የእግዚአብሔርን ቤት ሁሉ፥ ለሚቃጠል መስዋዕት የሚሆነውን መሠዊያና ዕቃውንም ሁሉ፥ የገጹንም ኅብስት ገበታና ዕቃውን ሁሉ አንጽተናል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ውስጡም ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ ገብተው እንዲህ አሉት፦ “የጌታን ቤት ሁሉ፥ ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆነውን መሠዊያና ዕቃውንም ሁሉ፥ የተቀደሰውም ሕብስት የሚቀመጥበትን ገበታና ዕቃውን ሁሉ አንጽተናል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ ካትያ ህዝቂያሳኮ ገሊደ፥ “ኑን መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኡባ፥ ጹግያ ያርሹዋ ያርሽያ ሳነ ሄ ያርሽያ ሳኣን ጎኤትያ ሻሉዋ ኡባ፥ ኡክ ጻራጴዛነ ሄ ጻርጴዛን ደእያ ሚሻቱዋ ኡባ ጌሼዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, unttunttu Kaatiyaa Hizk'k'iyaasakko geliide, «Nuuni Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa ubbaa, s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshiyaa saanne he yarshshiyaa sa'aan go'ettiyaa shaluwaa ubbaa, ukitsaa s'arap'p'eezaanne he s'arp'p'eezan de'iyaa miishshatuwaa ubbaa geeshsheeddo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye istti Kawo Hizqiyaasakko gelidi, «Nuni Xoossa Keeththaa ubbaa, xuugettiza yarsho yarshizasozanne yarshos go7ettiza miishshata, GODAA sinththan woththiza xaraphpheezanne he xaraphpheeza bolla uttiza miishshata ubbaa geeshshidos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢስቲ ካዎ ሂዝቂያሳኮ ጌሊዲ፥ «ኑኒ ጾሳ ኬ ኡባ፥ ጹጌቲዛ ያርሾ ያርሺዛሶዛኔ ያርሾስ ጎኤቲዛ ሚሻታ፥ ጎዳ ሲንን ዎዛ ጻራጴዛኔ ሄ ጻራጴዛ ቦላ ኡቲዛ ሚሻታ ኡባ ጌሺዶስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሌወት ካዋ ህዝቅያሳኮ ገልድ፥ “ኑኒ ፆሳ ኬ፥ ፁሳ ያርሾ በሳነ ያርሾ በሳን ጎኤትያ ሚሸ ኡባ፥ ጎዳ ስንን ዎያ ኡይ ፃርጴዛነ ሄ ፃርጴዛን ደእያ ሚሸታ ኡባ ጌሽዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Leeweti kawa Hizqiyaasako gelidi, “Nuuni Xoossa keethaa, xuussa yarsho bessaanne yarsho bessan go7etiya miishe ubbaa, Godaa sinthan wothiya uythaa xarpheezanne he xarpheezan de7iya miisheta ubbaa geeshshida. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ ገብተው እንዲህ አሉ፤ “ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ በሙሉ፣ የሚቃጠል መሥዋዕት የሚቀርብበትን መሠዊያ ከነዕቃዎቹ ሁሉ፣ ገጸ ኅብስቱ የሚቀመጥበትን ጠረጴዛ፣ ከነዕቃዎቹ አንጽተናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሌዋውያኑ ስለ ተከናወነው ሥራ ለንጉሥ ሕዝቅያስ የሚከተለውን መግለጫ አቀረቡ፦ “የሚቃጠል መሥዋዕት የሚቀርብበትን መሠዊያ፥ የተቀደሰው ኅብስት የሚቀመጥበትን ገበታና ከእነርሱም ጋር የተያያዙትን ሌሎች ዕቃዎች ጭምር ቤተ መቅደሱን በሙሉ አንጽተናል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንሳቶም ናብ ንጉስ ሕዝቅያስ ኣትዮም “ንዅሉ ቤት እግዚኣብሄር ዝቃፀል መሰውኢን፥ ንዅሉ ኣቑሑኡን ነቲ ሰደቓ ሕብስቲ ቝርባንን ንዅሉ ኣቑሑኡን ኣፅሪናዮ ኣለና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንሳቶም ናብ ንጉስ ህዝቅያስ ኣትዮም በልዎ፡ ንብዘላ ቤት እግዚኣብሄር መሰውኢ ምሕራርን ኲሉ ኣቓሑኡን፡ ነቲ ሰደቓ እንጌራ ምርኣይን ኲሉ ኣቓሑኡን፡ ኣጽሪናዮ ኣሎና። |