2 Chronicles 29:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ካህናት ድማ ንቤተ እግዚኣብሄር ኬጽርይዋ ናብ ውሽጢ ቤት የሆዋ ኣትዮም፡ ነቲ ኣብ ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ዝረኸብዎ ዅሉ ርኽሰት ናብ ኣጸድ ቤት እግዚኣብሄር ኣምጽእዎ። ሌዋውያን ድማ ናብ ወሓይዝ ቄድሮን ንምምጻእ ወሰድዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ና​ቱም ያነ​ጹት ዘንድ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ወደ ውስጥ ገቡ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መቅ​ደስ ያገ​ኙ​ትን ርኩስ ነገር ሁሉ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት አደ​ባ​ባይ አወ​ጡት። ሌዋ​ው​ያ​ንም ወስ​ደው ወደ ሜዳ ወደ ቄድ​ሮን ወንዝ ጣሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህናቱም ያነጹት ዘንድ ወደ እግዚአብሔር ቤት ወደ ውስጡ ገቡ፥ በእግዚአብሔርም መቅደስ ያገኙትን ርኩስ ነገር ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ቤት አደባባይ አወጡት። ሌዋውያንም ወስደው ወደ ሜዳ ወደ ቄድሮን ወንዝ ጣሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህናቱም መቅደሱን ለማንጻት ወደ ጌታ ቤት ወደ ውስጡ ገቡ፥ በጌታም መቅደስ ያገኙትን ርኩስ ነገር ሁሉ ወደ ጌታ ቤት አደባባይ አወጡት። ሌዋውያንም ወስደው ወደ ሜዳ ወደ ቄድሮን ወንዝ ጣሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ቄሳቱ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ጌሻናዉ ግዶ ገሌድኖ፤ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ግዶን ደእያ ቱናባ ኡባ ከሲደ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ዳባባ አሄድኖ። ሌዋቱ አኪደ፥ ቀድሮና ዛንጋራን ኦሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, k'eesatuu Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa geeshshanaw giddo geleeddino; Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa giddon de'iyaa tunabaa ubbaa kessiide, Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa dabaabaa aheeddino. Leewatuu akkiide, K'ediroona Zanggaaraan oleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas qeeseti Xoossa Keeththaa geeshshanaas giddo gelidi heen diza tuna miish ubbaa kessidi Xoossa Keeththaa zago ehida; Leweti tookki efidi Qediroone shoobban olida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ቄሴቲ ጾሳ ኬ ጌሻናስ ጊዶ ጌሊዲ ሄን ዲዛ ቱና ሚሽ ኡባ ኬሲዲ ጾሳ ኬ ዛጎ ኤሂዳ፤ ሌዌቲ ቶኪ ኤፊዲ ቄዲሮኔ ሾባን ኦሊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ካህነት ጎዳ ኬ ጌሻናዉ ገልዶሶና፤ ፆሳ ኬ ግዶን ደእያ ቱናባ ኡባ ከስድ፥ ፆሳ ኬ ዳባባ ኤህዶሶና። ያትን ሌወት ኤክድ ቀድሮና ዛንጋራን ሆልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, kahineti Godaa keethaa geeshshanaw gelidosona; Xoossa keethaa giddon de7iya tunaba ubbaa kessidi, Xoossa keethaa dabaaba ehidosona. Yaatin Leeweti ekidi Qediroona Zangaaran holidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ካህናቱ የእግዚአብሔርን መቅደስ ለማንጻት ወደ ውስጡ ገቡ። በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ ያገኙትንም ማናቸውንም የረከሰ ነገር ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አደባባይ አወጡት። ሌዋውያኑም ተሸክመው በመውሰድ በቄድሮን ሸለቆ ውስጥ ጣሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ካህናቱም ቤተ መቅደሱን ለማንጻት ወደ ውስጡ ገቡ፤ ያልነጻውንም ነገር ሁሉ ወደ ቤተ መቅደሱ አደባባይ አወጡት፤ ሌዋውያኑም ከዚያ አንሥተው ከከተማ ውጪ በመውሰድ በቄድሮን ሸለቆ ጣሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ካህናት ድማ ነታ ውሻጠ ቤት እግዚኣብሄር ከንፅሁ ኣተዉ እሞ ነቲ ኣብኡ ዝረኸብዎ ዅሉ ርኽሰት ናብቲ ዓፀድ ቤት እግዚኣብሄር ኣውፅእዎ። እቶም ሌዋውያን ከዓ ተቐቢሎም ናብ ሩባ ቄድሮን ኣውፂኦም ደርበይዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ካህናት ድማ ነታ ውሻጠ ቤት እግዚኣብሄር ኬጽርዩ ኣተዉ እሞ፡ ኣብ መቕደስ እግዚኣብሄር ንዝረኸብዎ ዂሉ ርኽሰት ናብቲ ኣጸድ ቤት እግዚኣብሄር ኣውጽእዎ። እቶም ሌዋውያን ከኣ ተቐቢሎም ናብ ግዳም ናብቲ ርባ ቄድሮን ኣውጽእዎ።