2 Chronicles 29:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቍጥዓኡ ካባና ምእንቲ ኺምለስ፡ ምስ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኪዳን ክኣቱ ኣብ ልበይ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም የቍጣውን መቅሠፍት ከእኛ እንዲመልስ ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ቃል ኪዳን አደርግ ዘንድ በልቤ አስቤአለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም የቍጣው ጽናት ከእኛ እንዲመለስ ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ቃል ኪዳን አደርግ ዘንድ በልቤ አስቤአለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም የቁጣው ጽናት ከእኛ እንዲመለስ ከእስራኤል አምላክ ከጌታ ጋር ቃል ኪዳን ለማድረግ በልቤ አስቤአለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መና ጎዳ ሀንቁ ኤጽያዌ ኑ ቦላፐ ክቻና ማላ፥ ታን መና ጎዳና፥ እስራኤልያ ጾሳና ቃላ ጫቁዋ ጫቀታናዉ ታ ዎዛናን ቆፓይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Med'inaa Godaa hank'k'uu ees's'iyaawe nu bollappe kichchana mala, taani Med'inaa Godaana, Israa'eeliyaa S'oossaanna k'aalaa c'aak'uwaa c'aak'k'etanaw ta wozanaan k'oppay. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ha7i gidikko babisiza iza hanqoy nu bollafe kichchana mala tani GODAA Isra7eele Xoossaara caaqettanaas ta wozinan qoppadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃኢ ጊዲኮ ባቢሲዛ ኢዛ ሃንቆይ ኑ ቦላፌ ኪቻና ማላ ታኒ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳራ ጫቄታናስ ታ ዎዚናን ቆፓዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ሀንቆይ ኑ ቦላፈ ክቻና መላ ታኒ ጎዳራ፥ እስራኤለ ፆሳራ ጫቃናዉ ታ ዎዛናን ቆፓስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa hanqoy nu bollafe kichana mela taani Godaara, Isra7eele Xoossara caaqanaw ta wozanan qopas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም አስፈሪ ቍጣው ከእኛ እንዲመለስ፣ ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ቃል ኪዳን ለመግባት አስቤአለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከእንግዲህ ወዲህ የእግዚአብሔር ቊጣ ከእኛ እንዲርቅ እነሆ እኔ አሁን ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ቃል ኪዳን ለመግባት ወስኛለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ግና እቲ ጕሁር ቍጥዓ ኻባና ምእንቲ ኽርሕቕ፥ ምስ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኪዳን ክኣቱ ብልበይ ሓሲበ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጅስ እቲ ጕሁር ቊጥዓኡ ኻባና ምእንቲ ኺምለስ፡ ምስ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኪዳን ክኣቱ ኣብ ልበይ ሓሳብ ኣሎኒ። |