2 Chronicles 28:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ኣብ ኢድ ንጉስ ኣራም ኣሕሊፉ ሃቦ። ስዒሮም ድማ ንብዙሓት ህዝቢ ከም እሱራት ሒዞም ናብ ደማስቆ ኣምጽእዎም። ኣብ ኢድ ንጉስ እስራኤልውን ተዋህበ፡ ንሱ ድማ ብብዙሕ ምሕራድ ሰዓሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ አምላኩ እግዚአብሔር በሶርያ ንጉሥ እጅ አሳልፎ ሰጠው፤ እርሱም መታው፤ ከእርሱም ብዙ ምርኮኞችን ወሰደ፤ ወደ ደማስቆም አመጣው። ደግሞም በእስራኤል ንጉሥ እጅ አሳልፎ ሰጠው፤ እርሱም በታላቅ አመታት መታው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ አምላኩ እግዚአብሔር በሶርያ ንጉሥ እጅ አሳልፎ ሰጠው፤ ሶርያውያንም መቱት፥ ከእርሱም ብዙ ምርኮኞች ወስደው ወደ ደማስቆ አመጡ። ደግሞም በእስራኤል ንጉሥ እጅ አሳልፎ ሰጠው፤ እርሱም በታላቅ አመታት መታው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ አምላኩ በሶርያ ንጉሥ እጅ አሳልፎ ሰጠው፤ ሶሪያውያንም ድል አደረጉት፥ ከእርሱም ብዙ ምርኮኞች ወስደው ወደ ደማስቆ አመጡ። ደግሞም በእስራኤል ንጉሥ እጅ አሳልፎ ሰጠው፤ እርሱም በታላቅ ውግያ ድል አደረገው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ አ ጾሳይ አ ሶርያ ካትያ ኩሽያን አ እሜዳ። ኡንቱንቱ አ ጾኒደ፥ አ አሳፐ ዳሮ አሳ ኦሞዲደ፥ ዳማስቆ አፌድኖ። ቃይካ ጾሳይ አ እስራኤልያ ካትያ ኩሽያዉ አ እምና፥ ካቲ ኢታ ሾቻ ሾጬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Med'inaa Goday Aa S'oossay Aa Sooriyaa kaatiyaa kushiyaan aatsi immeedda. Unttunttu Aa s'ooniide, Aa asaappe daro asaa omoodiide, Damask'k'o afeedino. K'aykka S'oossay Aa Israa'eeliyaa kaatiyaa kushiyaw aatsi immina, kaatii iita shochchaa shoc'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas iza GODAA Xoossay Aaraame kawo kushen aaththi immides; istti iza xoonidi iza asaappe daro asaa di7i Damasqo efida; qasseka GODAY iza Isra7eele kawo kushen aaththi immiin kawozi iita shoch shocides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢዛ ጎዳ ጾሳይ ኢዛ ኣራሜ ካዎ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ፤ ኢስቲ ኢዛ ጾኒዲ ኢዛ ኣሳፔ ዳሮ ኣሳ ዲኢ ዳማስቆ ኤፊዳ፤ ቃሴካ ጎዳይ ኢዛ ኢስራኤሌ ካዎ ኩሼን ኣ ኢሚን ካዎዚ ኢታ ሾች ሾጪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ እያ ፆሳይ እያ ሶረ ካዋ ኩሸን አድ እሚስ። ኤንቲ እያ ፆንድ፥ እያ አሳፐ ዳሮታ ድእድ፥ ዳማስቆ ኤፍዶሶና። ቃስ፥ ጎዳይ እያ እስራኤለ ካዋ ኩሸን አድ እምን፥ ካዎይ ኢታ ሾች ሾጭስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Goday iya Xoossay iya Soore kawa kushen aathidi immis. Enti iya xoonidi, iya asaape darota di77idi, Damasqo efidosona. Qassi, Goday iya Isra7eele kawa kushen aathidi immin, kawoy iita shochi shocis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ አምላኩ እግዚአብሔር ለሶርያ ንጉሥ አሳልፎ ሰጠው፤ ሶርያውያንም ድል አደረጉት፤ ከሕዝቡም ብዙዎቹን ምርኮኞች አድርገው ወደ ደማስቆ ወሰዷቸው። ደግሞም ለእስራኤል ንጉሥ ዐልፎ ተሰጠ፤ እርሱም ከባድ ጕዳት አደረሰበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ አካዝ ኃጢአት ስለ ሠራ የሶርያ ንጉሥ ድል እንዲያደርገውና ብዙ ወገኖቹን እስረኞች አድርጎ ወደ ደማስቆ እንዲወስድ እግዚአብሔር ፈቀደ፤ እንዲሁም የረማልያ ልጅ የሆነው የእስራኤል ንጉሥ ፋቁሔ አካዝን ድል እንዲያደርግና እጅግ በጣም ጀግኖች ከሆኑ ከይሁዳ ወታደሮች መካከል በአንድ ቀን መቶ ኻያ ሺህ እንዲገድል እግዚአብሔር ፈቀደ፤ የቀድሞ አባቶቻቸው አምላክ እግዚአብሔር ይህን የፈቀደበት ምክንያት የይሁዳ ሰዎች እርሱን ስለ ተዉ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ኣካዝ ሓጢኣት ስለ ዝገበረ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ብንጉስ ሶርያ ኸም ዝስዓር ገበሮ፤ ንሳቶም ድማ ብዙሕ ጭፍራ ማሪኾም ናብ ደማስቆ ወሰድዎም። ከምኡውን እግዚኣብሄር ብንጉስ እስራኤል ከም ዝሰዓር ገበሮ። ንጉስ እስራኤል ከዓ ብርቱዕ ጕድኣት ኣውረደሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ኸኣ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ኣብ ኢድ ንጉስ ሶርያ ኣሕሊፉ ሀቦ፡ ንሳቶም ድማ ሰዐርዎ እሞ፡ ካብ ናቱ ዓብዪ ጭፍራ ማሪኾም፡ ናብ ደማስቆ ኣምጽእዎ። ኣብ ኢድ ንጉስ እስራኤልውን ተዋህበ፡ ንሱ ኸኣ ብዓብዪ ስዕረት ሰዐሮ። |