2 Chronicles 28:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ነፍሲ ወከፍ ከተማ ይሁዳ ድማ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ትኪ ንምውላዕ በረኽቲ ገበረ፣ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቱ ድማ ኣቘጥዖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በይ​ሁ​ዳም ከተ​ሞች ሁሉ ለሌ​ሎች አማ​ል​ክት ያጥን ዘንድ የኮ​ረ​ብታ መስ​ገ​ጃ​ዎ​ችን አሠራ፤ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንም አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አስ​ቈጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በይሁዳም ከተሞች ሁሉ ለሌሎች አማልክት ያጥን ዘንድ የኮረብታ መስገጃዎች አሠራ፤ የአባቶቹንም አምላክ እግዚአብሔርን አስቈጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በይሁዳም ከተሞች ሁሉ ለሌሎች አማልክት ለማጠን የኮረብታ መስገጃዎች አሠራ የአባቶቹንም አምላክ ጌታን አስቈጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አካዝ ሀራ ጾሳቶ እጻና ጩዋያናዉ ይሁዳን ደእያ ካታማቱዋ ኡባን ጎይንያ ቃ ሳኣ መዳ። ያቲደ መና ጎዳ ባረ አዎቱዋ ጾሳ ሀንቀዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akaazi hara s'oossatoo is'aanaa c'uwayanaw Yihudaan de'iyaa katamatuwaa ubbaan goynniyaa d'ok'k'a sa'aa med'd'eedda. Yaatiide Med'inaa Godaa bare aawotuwaa S'oossaa hank'k'etseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Akaazey Yuhuda katamatan hara eeqa xoossatas yarsho xuugganaas zumbullata bolla goynnizasota giigsides; hessan GODAA ba aawata Xoossaa hanqeththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣካዜይ ዩሁዳ ካታማታን ሃራ ኤቃ ጾሳታስ ያርሾ ጹጋናስ ዙምቡላታ ቦላ ጎይኒዛሶታ ጊግሲዴስ፤ ሄሳን ጎዳ ባ ኣዋታ ጾሳ ሃንቄዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አካዝ ሀራ ፆሳታስ እፃነ ጩይሳናዉ ይሁዳን ደእያ ካታማታ ኡባን ቃ ጎይኖ በሳታ መስ። ያትድ ጎዳ፥ ባ አዋታ ፆሳ ሀንቀስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Akaazi hara xoossatas ixaane cuyisanaw Yihudan de7iya katamata ubban dhoqa goyinno bessata medhis. Yaatidi Godaa, ba aawata Xoossa hanqethis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በይሁዳ ከተሞች ሁሉ ለሌሎች አማልክት መሥዋዕት የሚያቃጥልባቸውን የኰረብታ መስገጃዎች ሠራ፤ በዚህም የአባቶቹን አምላክ እግዚአብሔርን ለቍጣ አነሣሣው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በይሁዳ ከተሞች ሁሉ ለባዕዳን አማልክት ዕጣን የሚታጠንባቸውን የኰረብታ የማምለኪያ ስፍራዎችን ሠራ፤ በዚህም ሁኔታ አካዝ የቀድሞ አባቶቹን አምላክ የእግዚአብሔርን ቊጣ በራሱ ላይ አመጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ኵለን ከተማታት ይሁዳውን ንኻልኦት ኣማልኽቲ፥ ዝዓጥነሉ በረኽቲ ገበረ እሞ፥ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቱ ኣቘጥዖ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ብዘለዋ ኸተማታት ይሁዳውን ንኻልኦት ኣማልኽቲ፡ ኣብኡ ኺዐጥነሎም፡ በረኽቲ ገበረ እሞ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቱ ኣቘጥዖ።