2 Chronicles 28:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ዝሰዓርዎ ኣማልኽቲ ደማስቆ መስዋእቲ ገበረ እሞ፡ ከምዚ በለ፦ ኣማልኽቲ ነገስታት ኣራም ስለ ዚሕግዝዎም፡ ስለዚ ምእንቲ ኺረድኡኒ ክስውኣሎም እየ። ንዕኡን ንብዘሎ እስራኤልን ግና ዕንወት ኰኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም፥ “የመ​ቱ​ኝን የደ​ማ​ስ​ቆን አማ​ል​ክት እፈ​ል​ጋ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ የሶ​ር​ያን ንጉሥ እር​ሱን ረድ​ተ​ው​ታ​ልና እኔ​ንም ይረ​ዱኝ ዘንድ እሠ​ዋ​ላ​ቸ​ዋ​ለሁ” አለ። ነገር ግን ለእ​ር​ሱና ለእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ ዕን​ቅ​ፋት ሆኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለመቱትም ለደማስቆ አማልክት። የሶርያን ነገሥታት አማልክት ረድተዋቸዋልና እኔን ይረዱ ዘንድ እሠዋላቸዋለሁ ብሎ ሠዋላቸው። ነገር ግን ለእርሱና ለእስራኤል ሁሉ እንቅፋት ሆኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ድል ለነሡትም ለደማስቆ አማልክት፦ “የሶሪያን ነገሥታት አማልክት ረድተዋቸዋልና እኔን እንዲረዱኝ እሠዋላቸዋለሁ” ብሎ ሠዋላቸው። ነገር ግን ለእርሱና ለእስራኤል ሁሉ እንቅፋት ሆኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረና ጾኔዳ ዳማስቆ ጾሳቶ ያርሺደ፥ “ሶርያ ካተቱዋ ጾሳቱ ኡንቱንቱ ማዴዳ ድራዉ፥ ታናካ ኡንቱንቱ ማዳናዳን ታን ኡንቱንቶ ያርሻና” ያጌዳ። ሽን ሄ ጾሳቱ አስነ እስራኤልያ አሳ ኡባዉ ባሻ አሄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Barena s'ooneedda Damask'k'o s'oossatoo yarshshiidde, «Sooriyaa kaatetuwaa s'oossatuu unttunttu maaddeedda diraw, taanakka unttunttu maaddanaadan taani unttunttoo yarshshana» yaageedda. Shin he s'oossatuu aasinne Israa'eeliyaa asaa ubbaw bashshaa aheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izikka, «Aaraame kawota xoossati istta maaddida gishshas tanakka istta maaddana mala tani isttas yarshana» giidi bana xoonida Damasqo xoossatas yarshides; gido attiin he xoossati izassinne Isra7eele asaa ubbaas bash ehida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚካ፥ «ኣራሜ ካዎታ ጾሳቲ ኢስታ ማዲዳ ጊሻስ ታናካ ኢስታ ማዳና ማላ ታኒ ኢስታስ ያርሻና» ጊዲ ባና ጾኒዳ ዳማስቆ ጾሳታስ ያርሺዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ሄ ጾሳቲ ኢዛሲኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባስ ባሽ ኤሂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባና ፆንዳ ዳማስቆ ፆሳታስ ያርሽሸ፥ “ሶረ ካዎታ ፆሳት ኤንታ ማድዳ ግሾ ታናካ ኤንቲ ማዳና መላ ታኒ ኤንታዉ ያርሻና” ያግስ። ሽን ሄ ፆሳት እያዉነ እስራኤለ አሳ ኡባስ ዮ ኤህዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bana xoonida Damasqo xoossatas yarshishe, “Soore kawota xoossati enta maaddida gisho tanaka enti maaddana mela taani entaw yarshana” yaagis. Shin he xoossati iyawunne Isra7eele asaa ubbaas dhayo ehidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም “የሶርያ ነገሥታት አማልክት እነርሱን ስለ ረዷቸው፣ እኔንም ይረዱኝ ዘንድ እሠዋላቸዋለሁ” ሲል እርሱን ላሸነፉት የደማስቆ አማልክት መሥዋዕት አቀረበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አካዝ ድልን ላጐናጸፉአቸው ለሶርያውያን አማልክት መሥዋዕት አቀረበ፤ ይህንንም ያደረገበት ምክንያት “የሶርያ አማልክት የሶርያን ነገሥታት ረድተዋል፤ መሥዋዕት ባቀርብላቸው እኔንም ይረዱኛል” ብሎ በማሰብ ነው፤ ይህም ድርጊት በራሱና በሀገሩ ላይ ጥፋትን አመጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣማልኽቲ ነገስታት ሶርያ፥ ንነገስታት ሶርያ ስለ ዝሓገዝዎም፥ ኣነ ኸዓ ምእንቲ ኽሕግዙኒ ኽስውአሎም እየ” ኢሉ ነቶም ዝሰዓርዎ ኣማልኽቲ ደማስቆ ይስውአሎም ነበረ። ንሳቶም ግና ንእኡን ንዅሉ ህዝቢ እስራኤልን ደኣ መዐንቀፊ ኾንዎም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ኣማልኽቲ ነገስታት ሶርያ ንእኦም ዚሕግዝዎም ስለ ዝዀኑ፡ ኣነ ኸኣ፡ ምእንቲ ኺሕግዙኒ፡ ክስውኣሎም እየ፡ ኢሉ ነቶም ዝሰዐርዎ ኣማልኽቲ ደማስቆ ይስውኣሎም ነበረ። ግናኸ ንሳቶምስ ንእኡን ንብዘሎ እስራኤልን ደኣ ንውድቀት ኰንዎም።