2 Chronicles 28:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ብሰሪ ኣሓዝ ንጉስ እስራኤል ንይሁዳ ኣዋረዳ። ንይሁዳ ዕርቃኑ ገበሮ እሞ፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ኣዚዩ በደለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በይሁዳም ንጉሥ በአካዝ ምክንያት እግዚአብሔር ይሁዳን አዋረደው፤ እርሱ ከእግዚአብሔር እጅግ ርቆአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳም ንጉሥ አካዝ እግዚአብሔርን ክዷልና፥ ከእርሱም እጅግ ርቆአልና እግዚአብሔር ስለ እርሱ ይሁዳን አዋረደው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳም ንጉሥ አካዝ ጌታን ክዷልና፥ ከእርሱም እጅግ ርቋልና ጌታ ስለ እርሱ ይሁዳን አዋረደው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካቲ አካዝ ይሁዳ አሳ ናጋራ ኦስሴዳ ግሻዉነ መና ጎዳዉ አማነትቤና ድራዉ፥ መና ጎዳይ ይሁዳ ካዉሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa Kaatii Akaazi Yihudaa asaa nagaraa oosisseedda gishshawunne Med'inaa Godaw ammanettibeenna diraw, Med'inaa Goday Yihudaa kawushsheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda kawo Akaazey Yuhuda asaa nagara oosisida gishshassinne GODAAS ammanettontta aggida gishshas Xoossi Yuhuda kawushshides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ኣካዜይ ዩሁዳ ኣሳ ናጋራ ኦሲሲዳ ጊሻሲኔ ጎዳስ ኣማኔቶንታ ኣጊዳ ጊሻስ ጾሲ ዩሁዳ ካዉሺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካዎይ አካዝ ይሁዳ አሳ ናጋራ ኦስስዳ ግሾነ ጎዳስ አማነትቦና ግሾ ጎዳይ ይሁዳ ካዉሽስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kawoy Akaazi Yihuda asaa nagara oosisida gishonne Godaas ammanetibona gisho Goday Yihuda kawushis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ንጉሥ አካዝ ክፋትን በይሁዳ ምድር ስላስፋፋና ለእግዚአብሔርም የነበረውን ታማኝነት በከፍተኛ ደረጃ ስላጓደለ፣ እግዚአብሔር ይሁዳን አዋረደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ንጉሥ አካዝ በሀገሩ ላይ ክፉ ነገርን ስላስፋፋና ለእግዚአብሔር የነበረውን ታማኝነት ስላጐደለ፥ እግዚአብሔር በይሁዳ ላይ ችግርና መከራ እንዲወርድ ፈቀደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣካዝ ንጉስ እስራኤል፥ ካብ እግዚኣብሄር ስለ ዝረሓቐን ንህዝቢ ይሁዳ ኸዓ ስዲ ስለ ዝሓደጎምን፥ እግዚኣብሄር ብሰንኩ ንህዝቢ ይሁዳ ኣዋረዶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ብሰሪ ኣሃዝ ንጉስ እስራኤል፡ ንሱ ንእግዚኣብሄር ኣዝዩ በዲሉ ንይሁዳ ስዲ ስለ ዝሐደጋ፡ ንይሁዳ ኣዋረዳ። |