2 Chronicles 28:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍልስጥኤማውያን ንኸተማታት ቆላታትን ደቡብ ይሁዳን ወሪሮም፡ ንቤት-ሸሜሽን ንኣያሎንን ንገዴሮን ሶጎን ምስተን ኣብ ትሕቲኡ ዝነበራ ቦታታት፡ ቲምናን ምስተን ኣብ ትሕቲኡ ዝነበራ ቦታታትን፡ ንጊምዞን ዓድታታን እውን ወሰድወን። ፦ ኣብኡ ድማ ይነብሩ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም ፍልስጥኤማውያን በቆላውና በደቡብ በኩል ባሉት በይሁዳ ከተሞች አደጋ ጥለው ነበር፤ ቤትሳሚስንና ኤሎንን፥ ጋቤሮትንም፥ ሠካዕንና መንደሮችዋን፥ ቴምናንና መንደሮችዋንም፥ ጋማዚእንና መንደሮችዋን ወስደው በዚያ ተቀምጠው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም ፍልስጥኤማውያን በቈላውና በደቡብ በኩል ባሉት በይሁዳ ከተሞች አደጋ ጥለው ነበር፤ ቤትሳሚስንና ኤሎንን፥ ግዴሮትንም፥ ሦኮንና መንደሮችዋን፥ ተምናንና መንደሮችዋን፥ ጊምዞንና መንደሮችዋን ወስደው በዚያ ተቀምጠው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም ፍልስጤማውያን በቈላውና በደቡብ በኩል ባሉት በይሁዳ ከተሞች አደጋ ጥለው ነበር፤ ቤትሳሚስንና ኤሎንን፥ ግዴሮትንም፥ ሦኮንና መንደሮችዋን፥ ተምናንና መንደሮችዋን፥ ጊምዞንና መንደሮችዋን ወስደው በዚያ ተቀምጠው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼማ አሳቱ ቃይ ይሁዳ ባርጉዋነ ኔጌባ ዎራን ደእያ ካታማቱዋ ኦለቲደ ቤት-ሸመሻ፥ አያሎና፥ ጋደሮታ፥ ሶኮ፥ ትምና፥ ጊምዞነ ኡንቱንቱ ዩሹዋን ደእያ ሞቱዋ ማይ ኦይቂደ፥ ያን ደኤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eema asatuu k'ay Yihudaa bargguwaanne Neegeeba woran de'iyaa katamatuwaa olettiide Beeti-Shemesha, Ayaaloona, Gaderoota, Sookko, Timina, Giimizonne unttunttu yuushshuwaan de'iyaa mootsatuwaa mayyi oyk'k'iide, yaan de'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme asati qasse Yuhuda shaara menththoninne Negebe bazzon de7iza katamata worajjidi Beeti-Shemishe, Ayaaloone, Gaderoote, Sooko, Temina, Gimizonne istta yuushon diza mooththata ubbaa oykkidi heen de7ida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ቃሴ ዩሁዳ ሻራ ሜንኒኔ ኔጌቤ ባዞን ዴኢዛ ካታማታ ዎራጂዲ ቤቲ-ሼሚሼ፥ ኣያሎኔ፥ ጋዴሮቴ፥ ሶኮ፥ ቴሚና፥ ጊሚዞኔ ኢስታ ዩሾን ዲዛ ሞታ ኡባ ኦይኪዲ ሄን ዴኢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመት ዙማ ፃጶንነ ይሁዳ ጋን፥ ነገበ መላ ቢታን ደእያ ካታማታ ኦልድ ቤት-ሳሜሳ፥ ኤሎና፥ ጋደሮታ፥ ሶኮ፥ ትምና፥ ግምዞነ ኤንታ ሄራን ደእያ ጉታታ ኦይክድ ያን ደእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeemeti zuma xaphoninne Yihuda gadhan, Negebe mela biittan de7iya katamata olidi Beet-Sameesa, Eloona, Gaderoota, Sooko, Timina, Gimizonne enta heeran de7iya gutata oykidi yan de7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፍልስጥኤማውያን ደግሞ በየኰረብታው ግርጌና በይሁዳ ደቡብ ያሉትን ከተሞች በመውረር ቤትሳሚስን፣ ኤሎንን፣ ግዴሮትን፣ ሦኮን፣ ተምናን፣ ጊምዞንና በአካባቢአቸው የሚገኙትን መንደሮች ሁሉ ያዙ፤ ተቀመጡባቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚሁ ጊዜ ፍልስጥኤማውያን በምዕራባዊ ኰረብቶች ግርጌና በደቡባዊ ይሁዳ የሚገኙትን ታናናሽ ከተሞች ወረሩ፤ ቤትሼሜሽ፥ አያሎን፥ ገዴሮት፥ ሶኮ፥ ቲምናና ጊምዞ ተብለው የሚጠሩትን ከተሞችና በዙሪያቸው የሚገኙትን መንደሮች በድል አድራጊነት ያዙ፤ በዚያም ኖሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍልስጥኤማውያን ከዓ ኣብ ከተማታት ቈላ ይሁዳን ኣብ ደቡባን ኣትዮም ንኸተማታት ቤትሳሚስን ኤሎንን ግዴሮትን፥ ከምኡውን ንኸተማታት ሶኮን ተምናን ጊምዞንን መምስ ቁሸታተን ሓዝወን፤ ኣብኣተን ድማ ተቐመጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍልስጥኤማውያን ከኣ ኣብ ከተማታት ቈላ ይሁዳን ኣብ ደቡባን ኣትዮም ንቤት ሸመሽን ኣያሎንን ገደሮትን ንሶኮ ምስ ከተማታታን ንቲምና ምስ ከተማታታን ንጊምዞውን ምስ ከተማታታን ሐዝወን። ኣባታተን ድማ ተቐመጡ። |