2 Chronicles 28:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ስሞም እተሰምዩ ሰባት ድማ ተንሲኦም ነቶም እሱራት ሒዞም ንዅሎም እቶም ኣብ መንጎኦም ዝነበሩ ዕርቃን ኣልቢሶም ከዲኖም ጫማ ለቢሶም ክበልዑን ክሰትዩን ይቐብእዎምን ንዅሎም ድኹማት ኣሕውዮምን ኣብ ኣእዱግ ተሰኪሞም ኣምጽእዎም ናብ ያሪኮ ከተማ ስየ ናብ ኣሕዋቶም፤ ብድሕሪኡ ናብ ሰማርያ ተመልሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በስማቸውም የተጻፉ ሰዎች ተነሥተው ምርኮኞቹን ወሰዱ፤ በመካከላቸውም ራቁታቸውን ለነበሩት ሁሉ ከምርኮው አለበሱአቸው፤ አጐናጸፉአቸውም፤ ጫማም በእግራቸው አደረጉላቸው፤ መገቡአቸውም፤ አጠጡአቸውም፤ ቀቡአቸውም፤ ደካሞቹንም ሁሉ በአህዮች ላይ አስቀመጡአቸው፤ ዘንባባም ወዳለበት ከተማ ወደ ኢያሪኮ ወደ ወንድሞቻቸው አመጡአቸው፤ ወደ ሰማርያም ተመለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በስማቸውም የተጻፉ ሰዎች ተነሥተው ምርኮኞቹን ወሰዱ፥ በመካከላቸውም ራቁታቸውን ለነበሩት ሁሉ ከምርኮው አለበሱአቸው፥ አጎናጸፉአቸውም፥ ጫማም በእግራቸው አደረጉላቸው፥ መገቡአቸውም፥ አጠጡአቸውም፥ ቀቡአቸውም፤ ደካሞቹንም ሁሉ በአህዮች ላይ አስቀመጡአቸው፥ ዘንባባም ወዳለበት ከተማ ወደ ኢያሪኮ ወደ ወንድሞቻቸው አመጡአቸው፤ ወደ ሰማርያም ተመለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በስማቸውም የተጻፉ ሰዎች ተነሥተው ምርኮኞቹን ወሰዱ፥ በመካከላቸውም ራቁታቸውን ለነበሩት ሁሉ ከምርኮው አለበሱአቸው፥ አጎናጸፉአቸውም፥ ጫማም በእግራቸው አደረጉላቸው፥ መገቡአቸውም፥ አጠጡአቸውም፥ ቀቡአቸውም፤ ደካሞቹንም ሁሉ በአህዮች ላይ አስቀመጡአቸው፥ ዘንባባም ወዳለበት ከተማ ወደ ኢያሪኮ ወደ ወንድሞቻቸው አመጡአቸው፤ ወደ ሰማሪያም ተመለሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሱንይ ሀዋፐ ቆሞና ጻፈቴዳ አሳቱ ደንድ ኤቂደ፥ ኦሞደቴዳ አሳቱዋ አኬድኖ። ኡንቱንቱ ግዶን ካሎ ደእያዋንታ ኦሞደቴዳዋፐ ማይዜድኖ፤ ኡንቱንቱ ሄ አሳቶ ማዩዋነ ጫማ እሜድኖ። ቃይ ኡንቱንቱ ምዜድኖነ ኡሸድኖ፤ ኡንቱንቱ ማዱካ ዛይትያ ኦኬድኖ። ኡንቱንቱ ግዶን ዳቡሬዳ ኡባቱዋ ሀርያ ቶግሲደ፥ ኡንቱንቱ እሻቱዋኮ፥ ዛምባይ ደእያ ያርኮ ካታማ አሄድኖ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ ሳማርያ ስሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, suntsay hawaappe k'ommonna s'aafetteedda asatuu denddi ek'k'iide, omoodetteedda asatuwaa akkeeddino. Unttunttu giddon kallo de'iyaawantta omoodetteeddawaappe mayzzeeddino; Unttunttu he asatoo mayuwaanne c'aammaa immeeddino. K'ay unttunttu mizeeddinonne ushsheddino; unttunttu madutsaakka zayitiyaa okkeeddino. Unttunttu giddon daabureedda ubbatuwaa hariyaa togissiide, unttunttu ishatuwaakko, zambbay de'iyaa Yaarikko katamaa aheeddino. Hewaappe guyyiyaan, unttunttu Samaariyaa simmeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye sunththay hayssafe qommon xaafettida asati dendi eqqidi di7ettida asata ekkidi istta giddon kallo dizayta di7i ekkida may7ofe istta mayzida; istti he asatas may7onne caamma immida; qasse istta mizidanne ushshida; istta madunththaaka zayte tiyda; istta giddofe daaburdayta hare togisidi istta ishanttako zamba katama geetetta xeygettiza Iyarkko katama efidi guye Samaariya simmida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሱንይ ሃይሳፌ ቆሞን ጻፌቲዳ ኣሳቲ ዴንዲ ኤቂዲ ዲኤቲዳ ኣሳታ ኤኪዲ ኢስታ ጊዶን ካሎ ዲዛይታ ዲኢ ኤኪዳ ማይኦፌ ኢስታ ማይዚዳ፤ ኢስቲ ሄ ኣሳታስ ማይኦኔ ጫማ ኢሚዳ፤ ቃሴ ኢስታ ሚዚዳኔ ኡሺዳ፤ ኢስታ ማዱንካ ዛይቴ ቲይዳ፤ ኢስታ ጊዶፌ ዳቡርዳይታ ሃሬ ቶጊሲዲ ኢስታ ኢሻንታኮ ዛምባ ካታማ ጌቴታ ጼይጌቲዛ ኢያርኮ ካታማ ኤፊዲ ጉዬ ሳማሪያ ሲሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሱንይ ሀይሳፈ ቆሞን ፃፈትዳ አሳት ደንድ ኤቅድ፥ ድኤትዳ አሳ ኤክዶሶና። ኤንታ ግዶን ካሎ ደኤይሳታስ ድኡዋፐ ማኦነ ጫማ እምዶሶና። ኤንታ ሙዝዶሶናነ ኡሽዶሶና፤ ኤንታ ማዱን ቦላ ዛይተ ትይዶሶና። ዳቡርዳይሳታ ሀረ ቶግስድ ኤንታ እሻታኮ ዛምብ ደእያ እያርኮ ካታማ ኤፍዶሶና። ሄሳፈ ጉየ፥ ኤንቲ ሳማረ ስምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sunthay haysafe qommon xaafetida asati dendi eqidi, di7etida asaa ekidosona. Enta giddon kallo de7eysatas di7uwape ma7onne caamma immidosona. Enta muzidosonanne ushshidosona; enta madunthaa bolla zayte tiyidosona. Daaburidaysata hare togisidi enta ishatako zambi de7iya Iyaarko katama efidosona. Hessafe guye, enti Samaare simmidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በስም የተጠቀሱ ሰዎችም ምርኮኞቹን ተረክበው ዕራቍታቸውን ለቀሩት ሁሉ ከምርኮው አለበሷቸው፤ ልብስና ጫማ፣ ምግብና መጠጥ ሰጧቸው፣ በቅባትም ቀቧቸው፤ የደከሙትንም ሁሉ በአህያ ላይ አስቀመጧቸው። ከዚያም ወገኖቻቸው ወደሚገኙባት የዘንባባ ከተማ ተብላ ወደምትጠራው ወደ ኢያሪኮ ወስደዋቸው፣ ወደ ሰማርያ ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ እነዚያ አራት ሰዎች ለእስረኞቹ ከምርኮው አስፈላጊውን ነገር ሁሉ እንዲሰጡ ተመደቡ፤ እነርሱም ራቊታቸውን ለቀሩት እስረኞች ልብስና ጫማ፥ እንዲሁም በቂ ምግብና ውሃ ሰጡአቸው፤ በቊስላቸውም ላይ የወይራ ዘይት በማፍሰስ ርዳታ አደረጉላቸው፤ በእግር ለመሄድ የማይችሉትን ደካሞችንም በአህያ ላይ አስቀመጡአቸው፤ እስረኞቹም ሁሉ በይሁዳ ግዛት ወደምትገኘው፥ የዘንባባ ዛፍ በብዛት ወደሚገኝባት ወደ ኢያሪኮ ከተማ መልሰው ወሰዱአቸው፤ ከዚህም በኋላ እስራኤላውያን ወደ መኖሪያ ከተማቸው ወደ ሰማርያ ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ላዕሊ ዝተሰምዩ ሰባት ከዓ ተሲኦም ነቶም ምሩኻት ወሰድዎም፤ ንዅሎም ዕሩቓት ዝነበሩ ድማ ኻብቲ ምርኮ ኣልዒሎም ከደንዎም። ምስ ከደንዎም ከዓ፥ ኣሳእን ሃብዎም፤ መብልዕን መስተን ሃብዎም፤ ዘይትውን ለኸይዎም፤ ንዅሎም ድኹማት ድማ ኣብ ኣእዱግ ኣቐሚጦም፥ ናብ ኢያሪኮ፥ ናብታ ኸተማ ተምሪ፥ ናብ ኣሕዋቶም ኣብፅሕዎም። ንሳቶም ግና ናብ ሰማርያ ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሕጂ እተሰምዩ ሰባት ከኣ ተንሲኦም ነቶም ምሩኻት ወሰድዎም፡ ንዂሎም ዕሩቓቶም ድማ ካብቲ ምርኮ ኣልዒሎም ከደንዎም። ምስ ከደንዎም ከኣ። ኣሳእን ሀብዎም፡ መብልዕን መስተን ሀብዎም ዘይቲውን ለኸይዎም፡ ንዂሎም ድኹማት ድማ ኣብ ኣእዱግ ኣስሪሮም፡ ናብ ያሪኮ፡ ናብታ ኸተማ ተምሪ፡ ናብ ኣሕዋቶም ኣብጽሕዎም። ናብ ሰማርያ ኸኣ ተመልሱ። |