2 Chronicles 28:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ድማ ኣብ መንጎ ደቂ ይሁዳን የሩሳሌምን ከም ባሮትን ኣዋልድን ኮይንኩም ክትጸንሑ ሓሲብኩም ኣለኹም። ግናኸ ካባኻትኩምዶ ኣብ ማእከልኩም ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ሓጢኣት የልቦን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ልጆች ባሪያዎች አድርገን እንግዛ ትላላችሁ፤ የፈጣሪያችሁ የእግዚአብሔር ምስክር የምሆን እኔም ከእናንተ ጋር ያለሁ አይደለምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም የይሁዳንና የኢየሩሳሌም ልጆች ባሪያዎች ሆነው ይገዙላችሁ ዘንድ ታስባላችሁ፤ ነገር ግን አምላካችሁን እግዚአብሔርን የበደላችሁት በደል በእናንተ ዘንድ የለምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም የይሁዳና የኢየሩሳሌም ልጆች ባርያዎች ሆነው እንዲገዙላችሁ ታስባላችሁ፤ ነገር ግን አምላካችሁን ጌታን የበደላችሁት በደል በእናንተ ዘንድ የለምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእካ ይሁዳ አሳይነ የሩሳላመ አሳይ ህንተንቶ ማጫነ አቱማ አይልያ ግዲደ፥ ሞደታናዳን ቆፒታ። ህንተካ ኡንቱንቱዋዳን ሀኒደ፥ መና ጎዳ ህንተንቱ ጾሳ ናቄድታ ግድክቴ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"ikka Yihudaa asaynne Yerusaalame Asay hinttenttoo mac'c'anne attuma ayiliyaa gidiide, moodetanaadan k'oppiita. Hinttekka unttunttuwaadan haniide, Med'inaa Godaa hinttenttu S'oossaa naak'k'eeddita gidikkitee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7ikka Yuhuda asaynne Yerusalaame asay inttes maccanne attuma aylle gididi haarettana mala qoppeeta; intteka istta mala hanidi GODAA intte Xoossa toochchibeekketii? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢካ ዩሁዳ ኣሳይኔ ዬሩሳላሜ ኣሳይ ኢንቴስ ማጫኔ ኣቱማ ኣይሌ ጊዲዲ ሃሬታና ማላ ቆፔታ፤ ኢንቴካ ኢስታ ማላ ሃኒዲ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ቶቺቤኬቲ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄስ ግዶና እፅን ይሁዳነ የሩሳላመ ማጫነ አድያ ህንተ አይለ ኦናዉ ቆፔታ። ያትን፥ ህንተ ኤንታዳ ሀንድ ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ ቦላ ናጋራ ኦደታ ግደከቲ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessi gidonna ixin Yihudanne Yerusalaame maccanne addiya hinte aylle oothanaw qopeeta. Yaatin, hinte entada hanidi Godaa, hinte Xoossaa bolla nagara oothideta gideketii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ወንዶችና ሴቶች፣ ባሪያዎቻችሁ ልታደርጓቸው ትፈልጋላችሁ፤ እናንተስ ብትሆኑ ኀጢአት ሠርታችሁ አምላካችሁን እግዚአብሔርን አልበደላችሁምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም አልበቃ ብሎአችሁ የኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ወንዶችና ሴቶች በሙሉ የእናንተ ባሪያዎች ልታደርጉአቸው ታስባላችሁ፤ እናንተስ ይህን ስታደርጉ ኃጢአት በመሥራት አምላካችሁን እግዚአብሔርን ማሳዘናችሁ አይደለምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ድማ ንህዝቢ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ንኣኻትኩም ባሮትን ኣግራድን ክትገብርዎም ተሓስቡ ኣለኹም። እንሆ ንስኻትኩም፥ ባዕልኻትኩም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ትብድሉ ኣለኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ድማ ነቶም ደቂ ይሁዳን የሩሳሌምን ንኣኻትኩም ባሮትን ኣግራድን ክትገብርዎም ትሐስቡ ኣሎኹም። እምበኣርሲ ንስኻትኩም፡ እወ ባዕልኻትኩም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽዶ ትብድሉ ኣየሎኹምን |