2 Chronicles 28:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሓዝ ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራ ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ዓሰርተው ሽዱሽተ ዓመት ነገሰ። ንሱ ግና ከም ኣቦኡ ዳዊት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ኣይገበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አካዝም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሃያ ዓመት ጐልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ዐሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ፤ እንደ አባቱም እንደ ዳዊት በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አላደረገም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አካዝ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም አሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ፤ እንደ አባቱም እንደ ዳዊት በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አላደረገም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አካዝ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሃያ ዓመት ጎልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ዐሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ፤ እንደ አባቱም እንደ ዳዊት በጌታ ፊት ቅን ነገር አላደረገም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አካዝ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማ፤ እ የሩሳላመን ታማነ ኡሱፑን ላይ ካተቴዳ። አካዝ ባረ ማይዛ አዉ ዳዊተ ሱረባ ኦዳዋዳን፥ መና ጎዳ ስንን እ ሱረባ ኦቤና፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akaazi kaatetiyaa wode, laytsay aw laatama; I Yerusaalamen tammanne usuppun laytsaa kaateteedda. Akaazi bare mayza aawuu Daawite suurebaa ootseeddawaadan, Med'inaa Godaa sintsan I suurebaa ootsibeenna; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Akaazey kawotiza wode izas layththay 20; izi Yerusalaamen 16 layth kawotides; iza aawa Dawiti GODAA sinththan suure miish ooththida mala Akaazey ooththibeenna; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣካዜይ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 20፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን 16 ላይ ካዎቲዴስ፤ ኢዛ ኣዋ ዳዊቲ ጎዳ ሲንን ሱሬ ሚሽ ኦዳ ማላ ኣካዜይ ኦቤና፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አካዝ ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ላታማ፤ እ የሩሳላመን ታማነ ኡሱፑን ላይ ካዎትስ። አካዝ ባ ማይዛይ ዳዊቲ ሱረባ ኦዳይሳዳ ጎዳ ስንን ሱረባ ኦቤና፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akaazi kawotiya wode iyaw laythi laatama; I Yerusalaamen tammanne usupun laythi kawotis. Akaazi ba mayzay Dawiti suureba oothidaysada Godaa sinthan suureba oothibeenna; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አካዝ መንገሥ በጀመረ ጊዜ፣ ዕድሜው ሃያ ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ። እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር እንዳደረገው እንደ አባቱ እንደ ዳዊት አላደረገም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አካዝ ዕድሜው ኻያ ዓመት ሲሆን ነገሠ፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ፤ የቀድሞ አባቱን የንጉሥ ዳዊትን መልካም ምሳሌነትን ባለመከተሉ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገርን አላደረገም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣካዝ ክነግስ እንተሎ፥ ወዲ ዕስራ ዓመት ጐበዝ ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዓሰርተ ሽዱሽተ ዓመት ገዝአ። ከም ኣቦኡ ዳዊት ኣይነበረን፤ ስለዙይ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ነገር ኣይገበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሃዝ ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ዕስራ ዓመት ነበረ። ኣብ የሩሳሌም ከኣ ዓሰርተው ሹድሽተ ዓመት ገዝኤ። ከም ኣቦኡ ዳዊት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ኣይገበረን። |