2 Chronicles 27:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነዋሕ ደገ ቤት እግዚኣብሄር ሰሪሑ፡ ኣብ መንደቕ ኦፌል ድማ ብዙሓት ሰርሐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርን ቤት የላይኛውን በር ሠራ፤ በዖፌልም ቅጥር ላይ ብዙ ሠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርን ቤት የላይኛውን በር ሠራ፥ በዖፌልም ቅጥር ላይ እጅግ ሠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታን ቤት የላይኛውን በር ሠራ፥ በዖፌልም ቅጥር ላይ መጠነ ሰፊ ግንብ ገነባ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮኣታመ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገልያ ቆሞ ፐንግያ ዛረደ ኦዳ፤ ቃይ የሩሳላመ ካታማ ግምቢያን ኦፌላ ግያ ሳኣን ዳሮ ኪታ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yo'aataame Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa geliyaa K'ommo Penggiyaa zaaretsiide ootseedda; k'ay Yerusaalame katamaa gimbbiyaan Ofeela giyaa sa'aan daro kiitaa ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aatamey Xoossaa keeth gelizaso qommo bagga penge zaareththidi ooththides; qasse Ofeele baggara diza gimbeza daro lo7eththo ooso ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣታሜይ ጾሳ ኬ ጌሊዛሶ ቆሞ ባጋ ፔንጌ ዛሬዲ ኦዴስ፤ ቃሴ ኦፌሌ ባጋራ ዲዛ ጊምቤዛ ዳሮ ሎኤ ኦሶ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮአታም ፆሳ ኬ ገልያ ቆሞ ፐንግያ ዛሪድ ኦስ፤ የሩሳላመ ኦፌላ ደርያ ቦላ ዳሮ ኦሶ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7atami Xoossa keethi geliya Qommo Pengiya zaaridi oothis; Yerusalaame Ofeela deriya bolla daro ooso oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮአታም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ የላይኛውን በር እንደ ገና ሠራው፤ በዖፌልም በኩል ባለው ቅጥር ላይ፣ አያሌ የማሻሻል ተግባር አከናወነ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮአታም የቤተ መቅደሱን ሰሜናዊ በር እንደገና ሠራ፤ በተጨማሪም በኢየሩሳሌም በሚገኘው ዖፌል ተብሎ በሚጠራው ኰረብታማ ቦታ የከተማ ቅጽሮችን በመሥራት ብዙ ሥራ አከናውኖአል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ነቲ ብወገን ሰሜን ዘሎ ኣፍ ደገ ቤት እግዚኣብሄር ሰርሖ፤ ነቲ ብወገን ዖፌል ዘሎ መካበብያ ኢየሩሳሌምውን ሰርሖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ነቲ ላዕላይ ደገ ቤት እግዚኣብሄር ሰርሔ፡ ኣብ መካበብያ ዖፌልውን ብዙሕ ሰርሔ። |