2 Chronicles 27:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ልክዕ ከምቲ ኣቦኡ ዑዝያ ዝገበሮ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ገበረ። ናብ ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ግና ኣይኣተወን። ህዝቢ ድማ ክሳብ ሕጂ ብልሹው እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቱም ዖዝያን እንዳደረገ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አደረገ፤ ነገር ግን ወደ እግዚአብሔር መቅደስ አልገባም፤ ሕዝቡም ገና ይበድል ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቱም ዖዝያን እንዳደረገ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አደረገ፤ ነገር ግን ወደ እግዚአብሔር መቅደስ አልገባም፤ ሕዝቡም ገና ይበድል ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አባቱም ዖዝያን እንዳደረገ ሁሉ በጌታ ፊት ቅን ነገር አደረገ፤ ነገር ግን ወደ ጌታ መቅደስ አልገባም፤ ሕዝቡም ገና ይበድል ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ አዉ ኦዝያነ ኦዳዋዳን፥ ዮኣታምካ መና ጎዳ ስንን ሱረባ ኦዳ፤ ሽን እ አ አዉ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገሌዳዋዳን ገልቤና። ግዶፐነ፥ አሳይ ናጋራ ኦያዋ አግቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare aawuu Ooziyaane ootseeddawaadan, Yo'aataamikka Med'inaa Godaa sintsan suurebaa ootseedda; shin I Aa aawuu Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa geleeddawaadan gelibeenna. Gidooppenne, Asay nagaraa ootsiyaawaa aggibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase iza aawa Ooziyay ooththidayssa mala izikka GODAA sinththan suure miish ooththides; gido attiin iza aaway Xoossaa keeth gelida mala izi gelibeenna; asay gidikko nagara ooso aggibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ኢዛ ኣዋ ኦዚያይ ኦዳይሳ ማላ ኢዚካ ጎዳ ሲንን ሱሬ ሚሽ ኦዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዛ ኣዋይ ጾሳ ኬ ጌሊዳ ማላ ኢዚ ጌሊቤና፤ ኣሳይ ጊዲኮ ናጋራ ኦሶ ኣጊቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ አዋይ ኦዝያን ኦዳይሳዳ እዮአታም ጎዳ ስንን ሱረባ ኦስ። እያ አዋይ ፆሳ ኬ ገልዳይሳዳ እ ገልበና፤ ግዶሽን፥ አሳይ ናጋራ ኦሶ አግቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya aaway Ooziyani oothidaysada Iyo7atami Godaa sinthan suureba oothis. Iya aaway Xoossa keethi gelidaysada I gelibeenna; gidoshin, asay nagara ooso aggibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባቱ ዖዝያን እንዳደረገው ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አደረገ፤ ይሁን እንጂ እንደ አባቱ ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አልገባም። ሕዝቡም በበደሉ እንደ ገፋበት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮአታም አባቱ እንዳደረገው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ነገር ሠራ፤ አባቱ በቤተ መቅደሱ ውስጥ ዕጣን በማጠን ያደረገውን ኃጢአትም አልሠራም፤ ሕዝቡ ግን ኃጢአት መሥራቱን ቀጥሎ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸም ኣቦኡ ዖዝያን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኵሉ ቅኑዕ ዝኾነ ገበረ። ግና ኸም ኣቦኡ ናብ ቤተ መቕደስ ኣይኣተወን። እቶም ህዝቢ ግና ይብድሉ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ናብ መቕደስ እግዚኣብሄር ደኣ ኣይኣተወን እምበር፡ ከምቲ ኣቦኡ ዑዝያ ዝገበሮ ዂሉ፡ ኣብ ቅድም እግዚኣብሄር ቅኑዕ ዘበለ ገበረ። እቶም ህዝቢ ግና ይእብሱ ነበሩ። |