2 Chronicles 27:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮታም ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ዓሰርተው ሽዱሽተ ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ የሩሳ ጓል ጻዶቅ ትበሃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮአታምም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሃያ አምስት ዓመት ጐልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ዐሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የሳዶቅ ልጅ ኢየሩሳ ትባል ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአታምም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም አሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የሳዶቅ ልጅ ኢየሩሳ ትባል ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮአታምም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሃያ አምስት ዓመት ጎልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ዐሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የሳዶቅ ልጅ ኢየሩሳ ትባል ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮኣታመ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማነ እቼሻ፤ እ የሩሳላመን ታማነ ኡሱፑን ላይ ካተቴዳ። አ ዳይ ሱንይ ያሩሾ፤ እዛ ጻዶቃ ናቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yo'aataame kaatetiyaa wode, laytsay aw laatamanne ichchesha; I Yerusaalamen tammanne usuppun laytsaa kaateteedda. Aa daay suntsay Yaruusho; iza S'aadook'a naatto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aatamey kawotiza wode izas layththay 25; izi Yerusalaamen 16 layth kawotides; iza aaya Saadooqe biyo Iyeruso geetettawus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣታሜይ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 25፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን 16 ላይ ካዎቲዴስ፤ ኢዛ ኣያ ሳዶቄ ቢዮ ኢዬሩሶ ጌቴታዉስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮአታም ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ላታማነ እቻሻ፤ እ የሩሳላመን ታማነ ኡሱፑን ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ያሩሾ፤ እያ ሳዶቃ ናአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7atami kawotiya wode iyaw laythi laatamanne ichasha; I Yerusalaamen tammanne usupun laythi kawotis. Iya aaye sunthay Yarusho; iya Saadoqa na7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮአታም በነገሠ ጊዜ፣ ዕድሜው ሃያ አምስት ዓመት ሲሆን፣ በኢየሩሳሌም ተቀምጦ ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ። እናቱም ኢየሩሳ የተባለች የሳዶቅ ልጅ ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮአታም ዕድሜው ኻያ አምስት ዓመት ሲሆነው ነገሠ፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ፤ እናቱም ይሩሻ ተብላ የምትጠራ የሳዶቅ ልጅ ነበረች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣታም ክነግስ እንተሎ፥ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዓሰርተ ሽዱሽተ ዓመት ገዝአ። እኖኡ ኸዓ ኢየሩሳ እትበሃል ጓል ሳዶቅ ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮታም ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ኣዓሰርተው ሹድሽተ ዓመት ገዝኤ፡ ስም ኣዲኡ ድማ የሩሻ እዩ፡ ንሳ ጓል ጻዶቅ እያ። |