2 Chronicles 26:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘመን ዘካርያስ፡ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ምስትውዓል ዝነበሮ፡ ንኣምላኽ ደለየ። ንእግዚኣብሄር ክሳዕ ዝደለዮ ድማ፡ ኣምላኽ ብልጽግ ኣበሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም መፍ​ራት ባስ​ተ​ማረ በዘ​ካ​ር​ያስ ዘመን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ይፈ​ልግ ዘንድ ልብ አደ​ረገ፤ በዘ​መ​ኑም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፈለገ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ነገ​ሩን አከ​ና​ወ​ነ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርንም መፍራት ባስተማረ በዘካርያስ ዘመን እግዚአብሔርን ይፈልግ ዘንድ ልብ አደረገ፤ እግዚአብሔርንም በፈለገ ጊዜ እግዚአብሔር ነገሩን አከናወነለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታንም መፍራት ባስተማረው ዘካርያስ በእርሱም ዘመን ጌታን ለመፈለግ ልቡን አቀና፤ ጌታንም በፈለገ ጊዜ ጌታ ነገሩን አከናወነለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳ ያሻተ ባረና ታማርሴዳ ዛካራስ ፓጻ ደኤዳ ዎድያን፥ ጾሳዉ እ አማነቲደ ኦዳ። መና ጎዳዉ እ ኦዳ ዎደ ኡባን፥ ጾሳይ አ አንጄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossaa yashshatetsaa barena tamaarisseedda Zakkaraasi pas'a de'eedda wodiyaan, S'oossaw I ammanettiide ootseedda. Med'inaa Godaw I ootseedda wode ubbaan, S'oossay Aa anjjeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossa yashshateththaa bana tamaarsida Zakaraasi shemppora paxa dishin izi Xoossa koyida keena GODAY izas ubba miish injjesides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳ ያሻቴ ባና ታማርሲዳ ዛካራሲ ሼምፖራ ፓጻ ዲሺን ኢዚ ጾሳ ኮዪዳ ኬና ጎዳይ ኢዛስ ኡባ ሚሽ ኢንጄሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳስ ያሽ ታማርስዳ ዛካርያሳ ዎደ እ ፆሳስ አማነትድ ኦስ። ጎዳ እ ኮይዳ ዎደ ኡባን ፆሳይ እያ አንጅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossas yashshi tamaarsida Zakariyasa wode I Xoossas ammanetidi oothis. Godaa I koyida wode ubban Xoossay iya anjis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርን መፍራት ባስተማረው በዘካርያስ ዘመን እግዚአብሔርን ፈለገ፤ እግዚአብሔርን በፈለገ መጠንም አምላክ ነገሮችን አከናወነለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መንፈሳዊ አማካሪው ዘካርያስ በሕይወት እስከ ነበረበት ዘመን ድረስ ዖዝያ እግዚአብሔርን በታማኝነት ያገለግል ነበር፤ እግዚአብሔርም ባረከው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ፍርሓት እግዚኣብሄር ዝምህሮ ዝነበረ ዘካርያስ ብህይወት እንተሎ ንእግዚኣብሄር የገልግል ነበረ፤ ንእግዚኣብሄር ከገልግል እንተሎ ኸዓ እግዚኣብሄር ሞገስ ይህቦ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ናይ ኣምላኽ ራእይ ዜስተብህል ዘካርያስ ክሳዕ ዘሎ ኸኣ ንኣምላኽ ይደልዮ ነበረ። ንእግዚኣብሄር ኪደልዮ ኸሎ ድማ፡ ኣምላኽ የቃንዓሉ ነበረ።