2 Chronicles 26:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘመን ዘካርያስ፡ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ምስትውዓል ዝነበሮ፡ ንኣምላኽ ደለየ። ንእግዚኣብሄር ክሳዕ ዝደለዮ ድማ፡ ኣምላኽ ብልጽግ ኣበሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርንም መፍራት ባስተማረ በዘካርያስ ዘመን እግዚአብሔርን ይፈልግ ዘንድ ልብ አደረገ፤ በዘመኑም እግዚአብሔርን ፈለገ፤ እግዚአብሔርም ነገሩን አከናወነለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርንም መፍራት ባስተማረ በዘካርያስ ዘመን እግዚአብሔርን ይፈልግ ዘንድ ልብ አደረገ፤ እግዚአብሔርንም በፈለገ ጊዜ እግዚአብሔር ነገሩን አከናወነለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታንም መፍራት ባስተማረው ዘካርያስ በእርሱም ዘመን ጌታን ለመፈለግ ልቡን አቀና፤ ጌታንም በፈለገ ጊዜ ጌታ ነገሩን አከናወነለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ ያሻተ ባረና ታማርሴዳ ዛካራስ ፓጻ ደኤዳ ዎድያን፥ ጾሳዉ እ አማነቲደ ኦዳ። መና ጎዳዉ እ ኦዳ ዎደ ኡባን፥ ጾሳይ አ አንጄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa yashshatetsaa barena tamaarisseedda Zakkaraasi pas'a de'eedda wodiyaan, S'oossaw I ammanettiide ootseedda. Med'inaa Godaw I ootseedda wode ubbaan, S'oossay Aa anjjeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa yashshateththaa bana tamaarsida Zakaraasi shemppora paxa dishin izi Xoossa koyida keena GODAY izas ubba miish injjesides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ያሻቴ ባና ታማርሲዳ ዛካራሲ ሼምፖራ ፓጻ ዲሺን ኢዚ ጾሳ ኮዪዳ ኬና ጎዳይ ኢዛስ ኡባ ሚሽ ኢንጄሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳስ ያሽ ታማርስዳ ዛካርያሳ ዎደ እ ፆሳስ አማነትድ ኦስ። ጎዳ እ ኮይዳ ዎደ ኡባን ፆሳይ እያ አንጅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossas yashshi tamaarsida Zakariyasa wode I Xoossas ammanetidi oothis. Godaa I koyida wode ubban Xoossay iya anjis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርን መፍራት ባስተማረው በዘካርያስ ዘመን እግዚአብሔርን ፈለገ፤ እግዚአብሔርን በፈለገ መጠንም አምላክ ነገሮችን አከናወነለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መንፈሳዊ አማካሪው ዘካርያስ በሕይወት እስከ ነበረበት ዘመን ድረስ ዖዝያ እግዚአብሔርን በታማኝነት ያገለግል ነበር፤ እግዚአብሔርም ባረከው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ፍርሓት እግዚኣብሄር ዝምህሮ ዝነበረ ዘካርያስ ብህይወት እንተሎ ንእግዚኣብሄር የገልግል ነበረ፤ ንእግዚኣብሄር ከገልግል እንተሎ ኸዓ እግዚኣብሄር ሞገስ ይህቦ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ናይ ኣምላኽ ራእይ ዜስተብህል ዘካርያስ ክሳዕ ዘሎ ኸኣ ንኣምላኽ ይደልዮ ነበረ። ንእግዚኣብሄር ኪደልዮ ኸሎ ድማ፡ ኣምላኽ የቃንዓሉ ነበረ። |